2 Kings 25:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣብታ ኸተማ እተረፉ ህዝብን እቶም ናብ ንጉስ ባቢሎን ዝሰደዱ ስደተኛታትን ምስቶም ተረፍ ህዝቢ ድማ፡ ነቡሳራዳን፡ ሓለቓ ሓለውቲ፡ ተሰኪሞም ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአበዛዎች አለቃ ናቡዛርዳንም በከተማዪቱ ውስጥ የቀረውን ሕዝብ፥ ሸሽተውም ወደ ባቢሎን ንጉሥ የተጠጉትን፥ የቀሩትንም ሕዝብ ሁሉ ማርኮ ወሰደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን በከተማይቱ ውስጥ የቀረውን ሕዝብ፥ ሸሽተውም ወደ ባቢሎን ንጉሥ የተጠጉትን፥ የቀሩትንም ሕዝብ አፈለሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም በኋላ ናቡዛርዳን በከተማይቱ ቀርተው የነበሩትንና ሌሎችን ሰዎች፥ እንዲሁም ከድተው ወደ ባቢሎናውያን የተጠጉትን ሁሉ ይዞ ወደ ባቢሎን አጋዛቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናቡዛራዳን ካታማን አቴዳ አሳቱዋነ ይሁዳን አቴዳ አሳቱዋ፥ ካዲደ ባብሎነ ኦላንቻቱዋን ጋከቴዳ አሳቱዋናካ ኡባ ኦይቂደ፥ ኦሞዶ አፌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naabuzaradaani kataman atteeda asatuwaanne Yihudaan atteeda asatuwaa, kaddiide Baabloone olanchchatuwaan gaketeedda asatuwaanakka ubbaa oyk'k'iide, omoodoo afeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo bonchcho naagizayta azazizayssi he katamayn casha attidayta, ba kushe Baabiloone kawos immidayta ubbaa di7i ekkidi Baabiloone efides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ቦንቾ ናጊዛይታ ኣዛዚዛይሲ ሄ ካታማይን ጫሻ ኣቲዳይታ፥ ባ ኩሼ ባቢሎኔ ካዎስ ኢሚዳይታ ኡባ ዲኢ ኤኪዲ ባቢሎኔ ኤፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናቡዛርዳን ካታማንነ ይሁዳን አትዳ አሳታ፥ ካድድ ባብሎነ ኦላንቾታን ጋሄትዳ አሳታ ኡባ ኦይክድ፥ ድእድ ኤፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabuzardaani katamaninne Yihudan attida asata, kaddidi Babiloone olanchotan gahetida asata ubbaa oykidi, di77idi efis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የክብር ዘቡ አዛዥም በከተማዪቱ ቀርቶ የነበረውን፣ ከድቶም በዚያ የተገኘውን ሰው ሁሉ ወደ ባቢሎን ንጉሥ የገባውን ጭምር በምርኮ ወደ ባቢሎን ወሰደው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ናቡዛርዳን በከተማይቱ ቀርተው የነበሩትንና ሌሎችን ሰዎች፥ እንዲሁም ከድተው ወደ ባቢሎናውያን የተጠጉትን ሁሉ ይዞ ወደ ባቢሎን ወሰዳቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናቡዘረዳን፥ እቲ ኣዛዚ ሓለውቲ ንጉስ ድማ ነቶም ኣብ ከተማ ተሪፎም ዝነበሩ ህዝብን ነቶም ሃዲሞም ናብ ንጉስ ባቢሎን ዝተፀግዑን ነቶም ዝተረፉ ኻልኦት ህዝብን ማሪኹ ናብ ባቢሎን ወሰዶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቡዛራዳን፡ እቲ ሓለቓ ዘብዔኛታት፡ ድማ ነቶም ኣብ ከተማ ተሪፎም ዝነበሩ ተረፍ እቲ ህዝብን ነቶም ሀዲሞም ናብ ንጉስ ባቢሎን እተጸግዑን ካብቲ ብዙሕ ህዝብ ዝተረፉን ማረኽዎም። |