2 Kings 25:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ታሽዓይ ዓመት ንግስነቱ፡ ኣብ ዓስራይ ወርሒ፡ ኣብ ዓስራይ ወርሒ ድማ፡ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ምስ ብዘሎ ሰራዊቱ ናብ የሩሳሌም መጺኦም ኣንጻራ ሰፈሩ። ኣብ ዙርያኣ ድማ ዕርድታት ሰሪሖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴዴቅያስም በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት በዐሥረኛው ወር ከወሩም በዐሥረኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ከሠራዊቱ ሁሉ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ሰፈረባት፤ በዙሪያዋም ዕርድ ሠራባት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሴዴቅያስም በነገሠ በዘጠኝኛው ዓመት በአሥረኛው ወር ከወሩም በአሥረኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆርና ሠራዊቱ ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም መጥተው ከበቡአት፤ በዙሪያዋም ዕርድ ሠሩባት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ናቡከደነፆር መላው ሠራዊቱን አስከትቶ ሴዴቅያስ በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት፥ ዐሥረኛው ወር በገባ በዐሥረኛው ቀን በኢየሩሳሌም ላይ ዘመተ፤ ወታደሮቹ ከከተማይቱ ውጪ ሰፍረው ዙሪያውን የሚከብብ የዐፈር ቁልል ሠሩ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሰደቅያስ ካተቴዳ ኡዱፑን ላይ፥ ታማን አግናን፥ ታማን ጋላስ፥ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾረ ባረ ኦላንቻቱዋ ኡባ አኪደ ዪደ፥ የሩሳላመ ዶዴዳ። አ ዩሹዋንካ ቢታ ኬላ ድረዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sedek'iyaasi kaateteedda udduppuntsa laytsi, tammantsa aginaan, tammantsa gallassi, Baabloone Kaatii Naabukadanas'oore bare olanchchatuwaa ubbaa akkiide yiide, Yerusaalame dooddeedda. Aa yuushshuwankka biittaa keelaa direedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Sedeqiyaasi kawotida uddufunththa layththan tammanththa aginan tammanththa gallas Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey ba olanchchata ubbaa ekkidi Yerusalaame bolla worajjides; katamay gimbefe kare baggara yuuyi aadhdhi giddoththi uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲ ካዎቲዳ ኡዱፉን ላይን ታማን ኣጊናን ታማን ጋላስ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ባ ኦላንቻታ ኡባ ኤኪዲ ዬሩሳላሜ ቦላ ዎራጂዴስ፤ ካታማይ ጊምቤፌ ካሬ ባጋራ ዩዪ ኣ ጊዶ ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሰደቅያስ ካዎትዳ ኡዱፉን ላይ፥ ታማን አጌናን፥ ታማን ጋላስ፥ ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ባ ኦላንቾታ ኡባ ኤክድ፥ የሩሳላመ ተቅስ፤ እያ ዩሹዋን ቢታ ዶርድ ተቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sedeqiyaasi kawotida uddufuntho laythi, tammantho ageenan, tammantho gallas, Babiloone kawoy Nabukadanaxoori ba olanchota ubbaa ekidi, Yerusalaame teqis; iya yuushuwan biitta dooridi teqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ ዘመነ መንግሥት በዘጠነኛው ዓመት በዐሥረኛው ወር፣ ከወሩም በዐሥረኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር መላ ሰራዊቱን ይዞ ወደ ኢየሩሳሌም ዘመተ፤ ከከተማዪቱ ቅጥር ውጭ ሰፈረ፤ ዙሪያውንም በሙሉ በዕርድ ከበባት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ናቡከደነፆር መላው ሠራዊቱን አስከትቶ ሴዴቅያስ በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት፥ ዐሥረኛው ወር በገባ በዐሥረኛው ቀን በኢየሩሳሌም ላይ ዘመተ፤ ወታደሮቹ ከከተማይቱ ውጪ ሰፍረው ዙሪያውን የሚከብብ የዐፈር ቊልል ሠሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሴዴቅያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ብታሽዐይቲ ዓመቱ፤ ብዓስረይቲ መዓልቲ ናይታ ዓስረይቲ ወርሒ፥ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ምስ ኵሉ ሰራዊቱ መፂኡ ንኢየሩሳሌም ከበባ። ብዙርያኣ ድማ ዕርዲ ነደቑላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ብታስዐይቲ ዓመት መንግስቱ፡ በታ ዓስረይቲ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒውን ብዓስረይቲ መዓልቲ፡ ነቡካድነጸር ንጉስ ባቢሎን ምስ ኲሉ ሰራዊቱ ናብ የሩሳሌም መጺኡ ኸበባ። ብዙርያኣ ኸኣ ዕርዲ ነደቑላ። |