2 Kings 24:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮያኪን ኪነግስ ከሎ ወዲ ዓሰርተው ሸሞንተ ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ንሰለስተ ወርሒ ነገሰ። ስም ኣዲኡ ድማ ነሁስታ ጓል ኤልናታን ካብ የሩሳሌም ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮአ​ኪ​ንም በነ​ገሠ ጊዜ ዐሥራ ስም​ንት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሦስት ወር ነገሠ፤ እና​ቱም ኒስታ ትባል ነበር፤ እር​ስ​ዋም የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ሰው የኤ​ል​ና​ታን ልጅ ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮአኪን መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስምንት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ፤ እናቱም ኔስታ ትባል ነበር፤ እርስዋም የኢየሩሳሌም ሰው የኤልናታን ልጅ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢኮንያን በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ስምንት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሦስት ወር ገዛ፤ እናቱም ነሑሽታ ተብላ የምትጠራ የኢየሩሳሌም ተወላጅ የሆነው የኤልናታን ልጅ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮኣኪነ ካተትያ ዎደ ላይይ አዉ ታማነ ሆስፑና፤ ዮኣኪነ የሩሳላመን ሄዙ አግና ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ነሁሽታ፤ እዛ የሩሳላምያ ኤልናታና ናቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yo'aakiine kaatetiyaa wode laytsay aw tammanne hosppuna; Yo'aakiine Yerusaalamen heezzu aginaa kaateteedda. Aa daay suntsay Nehushtta; Iza Yerusaalamiyaa Elnaataana naatto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aakiney kawotiza wode izas layththay 18; izi Yerusalaamen uttidi 3 agina haarides; iza aaya Nehishitto geetettawus; iza Yerusalaame as Elnataane naa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣኪኔይ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 18፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 3 ኣጊና ሃሪዴስ፤ ኢዛ ኣያ ኔሂሺቶ ጌቴታዉስ፤ ኢዛ ዬሩሳላሜ ኣስ ኤልናታኔ ና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮአክን ካዎትያ ዎደ ላይ እያዉ ታማነ ሆስፑና፤ ዮአክን፥ የሩሳላመን ሄ አጌና ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ናስታ፤ እያ የሩሳላመ አድያ ኤልናታና ናአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yo7akini kawotiya wode laythi iyaw tammanne hospuna; Yo7akini, Yerusalaamen heedzu ageena kawotis. Iya aaye sunthay Nasta; iya Yerusalaame addiya Elnaatana na7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮአኪን ሲነግሥ ዕድሜው ዐሥራ ስምንት ዓመት ነበር፤ እርሱም በኢየሩሳሌም ተቀምጦ ሦስት ወር ገዛ። እናቱ ኔስታ ትባላለች፤ እርሷም የኢየሩሳሌም ሰው የኤልናታን ልጅ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢኮንያን በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ስምንት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሦስት ወር ገዛ፤ እናቱም ነሑሽታ ተብላ የምትጠራ የኢየሩሳሌም ተወላጅ የሆነው የኤልናታን ልጅ ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢኮንያን ክነግስ እንተሎ ወዲ ዓሰርተ ሸሞንተ ዓመት ጐበዝ ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ከዓ ሰለስተ ወርሒ ገዝአ። እኖኡ ኔስታ እትበሃል ጓል ኤልናታን በዓልቲ ኢየሩሳሌም ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ዮያኪም ኪነግስ ከሎ ወዲ ዓሰርተው ሾሞንተ ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ሰለስተ ወርሒ ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ነሑሽታ እዩ፡ ንሳ ጓል ኤልናታን ብዓል የሩሳሌም እያ።