2 Kings 24:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ባቢሎን ንጉስ ግብጺ ዝነበረ ዅሉ ኻብ ሩባ ግብጺ ክሳዕ ሩባ ኤፍራጥስ ስለ ዝወሰዶ፡ ንጉስ ግብጺ ደጊም ካብ ምድሩ ኣይተመልሰን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የባቢሎንም ንጉሥ ለግብፅ ንጉሥ የነበረውን ሁሉ ከግብፅ ወንዝ ጀምሮ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ወስዶ ነበርና የግብፅ ንጉሥ ከዚያ ወዲህ ከሀገሩ አልወጣም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የባቢሎንም ንጉሥ ለግብጽ ንጉሥ የነበረውን ሁሉ ከግብጽ ወንዝ ጀምሮ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ወስዶ ነበርና የግብጽ ንጉሥ ከዚያ ወዲያ ከአገሩ አልወጣም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የባቢሎን ንጉሥ ከኤፍራጥስ ወንዝ እስከ ግብጽ ሰሜናዊ ጠረፍ ድረስ የግብጽ ይዞታ የነበረውን ሁሉ በቁጥጥሩ ሥር አድርጎ ስለ ነበረ የግብጽ ንጉሥና ሠራዊቱ ከዚያን በኋላ ከግብጽ ውጪ ዘመቻ አላደረጉም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼ ቢታ ካቲ ላኤን ባረ ጋድያፐ ደንዲደ፥ ኦላዉ ይቤና፤ አያዉ ጎፐ፥ ግብጼ ሻፋፐ ዶሚደ፥ ቢደ ኤፍራጺሳ ሻፋ ጋካናዉ፥ ግብጼ ካቲ ሞዴዳ ቢታ ኡባ ባብሎነ ካቲ አክ ድጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'e biittaa kaatii laa'entso bare gadiyaappe denddiide, olaw yibeenna; ayaw gooppe, Gibs'e Shaafaappe doommiide, biide Efiraas'iisa Shaafaa gakkanaw, Gibs'e kaatii mooddeedda biittaa ubbaa Baabloone kaatii aki diggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone kawoy haaththi baynda Gibxe shaafatappe biidi Efiraaxise shaafa gakkanaas izi haariza dereta ubbaa iza kusheppe woththi ekkida gishshas Gibxe kawozi ba dereppe zaari ola olettanaas kezibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ካዎይ ሃ ባይንዳ ጊብጼ ሻፋታፔ ቢዲ ኤፊራጺሴ ሻፋ ጋካናስ ኢዚ ሃሪዛ ዴሬታ ኡባ ኢዛ ኩሼፔ ዎ ኤኪዳ ጊሻስ ጊብጼ ካዎዚ ባ ዴሬፔ ዛሪ ኦላ ኦሌታናስ ኬዚቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀ ካዎይ ናምአን ባ ቢታፈ ደንድድ፥ ኦላስ ይቤና፤ ግብፀ ሻፋፐ ዶምድ፥ ብድ ኤፍራፂሳ ሻፋ ጋካናዉ፥ ግብፀ ካዎይ ሃርዳ ቢታ ኡባ ባብሎነ ካዎይ ኤክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe kawoy nam7antho ba biittafe dendidi, olas yibeenna; Gibxe Shaafape doomidi, bidi Efraxiisa Shaafa gakanaw, Gibxe kawoy haarida biitta ubbaa Babiloone kawoy ekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የባቢሎንም ንጉሥ ከግብፅ ደረቅ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ የነበረውን ግዛቱን ሁሉ ወስዶበት ስለ ነበር፣ የግብፅ ንጉሥ ከአገሩ ዳግም ለዘመቻ አልወጣም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የባቢሎን ንጉሥ ከኤፍራጥስ ወንዝ እስከ ግብጽ ሰሜናዊ ጠረፍ ድረስ የግብጽ ይዞታ የነበረውን ሁሉ በቊጥጥሩ ሥር አድርጎ ስለ ነበረ የግብጽ ንጉሥና ሠራዊቱ ከዚያን በኋላ ከግብጽ ውጪ ዘመቻ አላደረጉም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ግዝኣት ንጉስ ግብፂ ዝኾነ፥ ካብ ሩባ ግብፂ ጀሚሩ ኽሳዕ ፈለግ ኤፍራጥስ፥ ንጉስ ባቢሎን ሒዝዎ ነበረሞ፥ ድሕሪዙይ ንጉስ ግብፂ ምስ ሰራዊቱ ኻብ ሃገሩ ወፂኡ ኣይፈልጥን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ናይ ንጉስ ግብጺ ዘበለ፡ ካብ ርባ ግብጺ ጀሚሩ ኽሳዕ ፈለግ ኤፍራጥስ፡ ንጉስ ባቢሎን ሒዝዎ ነበረ እሞ፡ ድሕርዚ እቲ ንጉስ ግብጺ ኻብ ሃገሩ መሊሱ ኣይወጸን። |