2 Kings 24:4 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኢየሩሳሌም ብደም ንጹሃት ስለ ዝመልኣ፡ ብዛዕባ እቲ ዘፍሰሶ ንጹህ ደም እውን። እግዚኣብሄር ይቕረ ክብለሉ ኣይደለየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጻድቁንም ስለ ገደለ ኢየሩሳሌምንም በንጹሕ ደም ስለ ሞላ እግዚአብሔር ይራራ ዘንድ አልወደደም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ይራራ ዘንድ አልወደደም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተለይም ምናሴ የንጹሓን ሰዎችን ደም በማፍሰሱና ኢየሩሳሌምንም በንጹሓን ደም በመሙላቱ ምክንያት ይህ ሁሉ ሊፈጸም ችሎአል፤ ከዚህም የተነሣ እግዚአብሔር ለምናሴ ምሕረት ሊያደርግለት አልፈቀደም። |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka izi xillo suuth gussida gishshassa. Yerusalaameykka xillo suuththan kumana mala izi ooththida gishshas GODAY iza maaranaas koyibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢዚ ጺሎ ሱ ጉሲዳ ጊሻሳ። ዬሩሳላሜይካ ጺሎ ሱን ኩማና ማላ ኢዚ ኦዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢዛ ማራናስ ኮዪቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ፅሎ አሳ ሱ ጉስድ፥ የሩሳላመን ኩንዳ ግሾ፥ ጎዳይ ምናሰስ ሄ ናጋራ አቶ ጋናዉ ኮይቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I xillo asa suuthu gussidi, Yerusalaamen kunthida gisho, Goday Minaases he nagaraa atto gaanaw koybeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ንጹሕ ደም ስላፈሰሰ ነው። ኢየሩሳሌምም በንጹሕ ደም እንድትጥለቀለቅ በማድረጉ፤ እግዚአብሔር ይቅርታ ለማድረግ አልፈለገም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተለይም ምናሴ የንጹሓን ሰዎችን ደም በማፍሰሱና ኢየሩሳሌምንም በንጹሓን ደም በመሙላቱ ምክንያት ይህ ሁሉ ሊፈጸም ችሎአል፤ ከዚህም የተነሣ እግዚአብሔር ለምናሴ ምሕረት ሊያደርግለት አልፈቀደም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብፍላይ ድማ ንፁህ ደም ብምፍሳስ፥ ንኢየሩሳሌም ብደም ስለ ዝመልኣ እዩ። በዙይ ከዓ እግዚኣብሄር ንምናሴ ክርህርሀሉ ኣይደለየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኸኣ ብሰሪ እቲ ምናሴ ዝገበሮ ዂሉ ሓጢኣትን ድማ ብሰሪ እቲ ምናሴ ዝገበሮ ዂሉ ሓጢኣትን ድማ ብሰሪ እቲ ንጹህ ደም ዘፍሰሶን፡ ንየሩሳሌም ከኣ ብንጹህ ደም ስለ ዝመልኣ፡ ንይሁዳ ኻብ ቅድሚ ገጹ ኼግልሳ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር እዩ ዝዀነ። በዚ ኸኣ እግዚኣብሄር ይቕረ ኺብል ኣይፈተወን። |