2 Kings 24:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓቂ፡ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር፡ ብምኽንያት ሓጢኣት ምናሴ ከምቲ ዝገበሮ ዅሉ፡ ካብ ቅድሚኡ ኼውጽኦም ኣብ ልዕሊ ይሁዳ መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምናሴም ስላደረገው ኀጢአት ሁሉ ከፊቱ ያርቀው ዘንድ የእግዚአብሔር ቍጣ በይሁዳ ላይ ሆነ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምናሴ ስላደረገው ኃጢአት ሁሉ ስላፈሰሰውም ንጹሕ ደም፥ ኢየሩሳሌምንም በንጹሕ ደም ስለሞላ ከፊቱ ያስወግዳቸው ዘንድ ይህ ነገር በእግዚአብሔር ትእዛዝ በይሁዳ ላይ ሆነ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ሁሉ የሆነው ንጉሥ ምናሴ ስለ ፈጸመው ኃጢአት ምክንያት የይሁዳን ሕዝብ ከፊቱ ለማስወገድ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ነው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ምናሰ ኦዳ ናጋራ ኡባ ድራዉ፥ ቃይ ጽሎ አሳ ሱ እ ጉሲደ፥ የሩሳላመን ኩንዳ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ይሁዳ አሳ ባረ ስንፐ ድጋናዉ ሀ ባሻ የዴዳ፤ መና ጎዳይ ምናሰዉ ሄ ናጋራ አቶ ጋናዉ ኮይቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Minaase ootseedda nagaraa ubbaa diraw, k'ay s'illo asaa suutsaa I gussiide, Yerusaalamen kuntseedda diraw, Med'ina Goday Yihudaa asaa bare sintsaappe digganaw ha bashshaa yeddeedda; Med'ina Goday Minaasew he nagaraa atto gaanaw koyyibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi istta ba sinththafe haassana mala hayti ha yo7oti ubbay GODAY azazida mala Yuhuda bolla polettana dandayda; hessika Minaasey ooththida nagara gishshassinne izi polida hano ubbaa gishshassa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኢስታ ባ ሲንፌ ሃሳና ማላ ሃይቲ ሃ ዮኦቲ ኡባይ ጎዳይ ኣዛዚዳ ማላ ዩሁዳ ቦላ ፖሌታና ዳንዳይዳ፤ ሄሲካ ሚናሴይ ኦዳ ናጋራ ጊሻሲኔ ኢዚ ፖሊዳ ሃኖ ኡባ ጊሻሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ምናሰይ ኦዳ ናጋራ ጋሶን ጎዳይ ይሁዳ አሳ ባ ስንፈ ድጋናዉ ሀ ዩዋ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Minaasey oothida nagara gaason Goday Yihuda asaa ba sinthafe digganaw ha dhayuwa yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፊቱ ያርቃቸው ዘንድ እነዚህ ነገሮች ሁሉ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት በይሁዳ ላይ በትክክል ሊፈጸሙ ችለዋል፤ ይህም ምናሴ ስለ ሠራው ኀጢአትና ስለ ፈጸመውም ሁሉ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሁሉ የሆነው ንጉሥ ምናሴ ስለ ፈጸመው ኃጢአት ምክንያት የይሁዳን ሕዝብ ከፊቱ ለማስወገድ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ከዓ ብሰንኪ እቲ ምናሴ ዝገበሮ ዅሉ ሓጢኣት፥ እግዚኣብሄር ንይሁዳ ኻብ ገፁ ከወግዳ ስለ ዝኣዘዘ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኸኣ ብሰሪ እቲ ምናሴ ዝገበሮ ዂሉ ሓጢኣትን ድማ ብሰሪ እቲ ምናሴ ዝገበሮ ዂሉ ሓጢኣትን ድማ ብሰሪ እቲ ንጹህ ደም ዘፍሰሶን፡ ንየሩሳሌም ከኣ ብንጹህ ደም ስለ ዝመልኣ፡ ንይሁዳ ኻብ ቅድሚ ገጹ ኼግልሳ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር እዩ ዝዀነ። በዚ ኸኣ እግዚኣብሄር ይቕረ ኺብል ኣይፈተወን። |