2 Kings 24:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብቝጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ የሩሳሌምን ይሁዳን፡ ካብ ቅድሚኡ ኽሳዕ ዚሰጎም፡ ጼድቅያስ ኣብ ልዕሊ ንጉስ ባቢሎን ዓለወ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከፊቱ አው​ጥቶ እስ​ኪ​ጥ​ላ​ቸው ድረስ ይህ ነገር በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቍጣ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና በይ​ሁዳ ላይ ሆኖ​አ​ልና፤ ሴዴ​ቅ​ያ​ስም በባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ላይ ዐመፀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከፊቱ አውጥቶ እስኪጥላቸው ድረስ ይህ ነገር በእግዚአብሔር ቍጣ በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ላይ ሆኖአልና፤ ሴዴቅያስም በባቢሎን ንጉሥ ላይ ዐመፀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔር በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ሕዝብ ላይ ተቆጥቶ ከፊቱ አስወገዳቸው፤ ሴዴቅያስም በባቢሎን ንጉሥ ላይ ዐመፀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀንቀቴዳ ድራዉ፥ የሩሳላመ አሳ ቦላነ ይሁዳ አሳ ቦላ ሀዌ ሀኔዳ፤ ዉርሰን ኡንቱንታ እ ባረ ስንፐ ድጌዳ። ሰደቅያስ ባብሎነ ካትያ ቦላ ማካሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday hank'k'etteedda diraw, Yerusaalame asaa bollanne Yihudaa asaa bolla hawe haneedda; wurssetsan unttuntta I bare sintsaappe diggeedda. Sedek'iyaasi Baabloone kaatiyaa bolla makkaleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssi ubbay Yerusalaame bollanne Yuhuda bolla gakkanaas dandayday GODAA hanqo gaasonna; wurseththan izi istta ba sinththafe haassides. Sedeqiyaasi Baabiloone kawo bolla makkallides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሲ ኡባይ ዬሩሳላሜ ቦላኔ ዩሁዳ ቦላ ጋካናስ ዳንዳይዳይ ጎዳ ሃንቆ ጋሶና፤ ዉርሴን ኢዚ ኢስታ ባ ሲንፌ ሃሲዴስ። ሴዴቂያሲ ባቢሎኔ ካዎ ቦላ ማካሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሀንቀትዳ ግሾ፥ የሩሳላመ አሳ ቦላነ ይሁዳ አሳ ቦላ ሀይስ ሀንስ፤ ዉርሰን ኤንታ እ ባ ስንፈ ድግስ። ሰደቅያስ ባብሎነ ካዋ ቦላ ማካልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday hanqetida gisho, Yerusalaame asa bollanne Yihuda asaa bolla haysi hanis; wursethan enta I ba sinthafe diggis. Sedeqiyaasi Babiloone kawa bolla makallis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ ይህ ሁሉ በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ላይ ሊደርስ የቻለው ከእግዚአብሔር ቍጣ የተነሣ ነበር፤ በመጨረሻም ከፊቱ አራቃቸው። በዚህ ጊዜ ሴዴቅያስ በባቢሎን ንጉሥ ላይ ዐመፀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ሕዝብ ላይ ተቈጥቶ ከፊቱ አስወገዳቸው፤ ሴዴቅያስም በባቢሎን ንጉሥ ላይ ዐመፀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ዅሉ ዝኾነ ኸዓ እግዚኣብሄር ንኢየሩሳሌምን ንይሁዳን የመና ስለ ዝተቘጥዐን እዩ። ካብ ቅድሚ ገፁ ፈፂሙ ኣጥፍኦም። ሴዴቅያስ ድማ ኣብ ልዕሊ ንጉስ ባቢሎን ዓመፀ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ንየሩሳሌምን ንይሁዳን ካብ ቅድሚ ገጽ ኽሳዕ ዚድርብዮም ዝዀነ፡ ብምኽንያት ኲራ እግዚኣብሄር እዩ። ጼዴቅያስ ድማ ካብ ንጉስ ባቢሎን ዐለወ።