2 Kings 24:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጼድቅያስ ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓደን ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ንዓሰርተ ሓደ ዓመት ነገሰ። ስም ኣዲኡ ድማ ሓሙታል ጓል ኤርምያስ ካብ ሊብና ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴዴ​ቅ​ያ​ስም በነ​ገሠ ጊዜ ሃያ አንድ ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ዐሥራ አንድ ዓመት ነገሠ፤ እና​ቱም አሚ​ጣል የተ​ባ​ለች የሎ​ብና ሰው የኤ​ር​ም​ያስ ልጅ ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴዴቅያስ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አንድ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም አሥራ አንድ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም አሚጣል የተባለች የልብና ሰው የኤርምያስ ልጅ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሴዴቅያስ በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ሀያ አንድ ዓመት ነበር፤ መኖርያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ሐሙጣል ተብላ የምትጠራ የልብና ከተማ ተወላጅ የነበረው የኤርምያስ ልጅ ነበረች፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሰደቂያስ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ እታ፤ የሩሳላመን እ ታማነ እት ላይ ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ሀሙጻሎ፤ እዛ ሊብና ካታማን ደእያ ኤርማሳ ናቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sedek'k'iyaasi kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne itta; Yerusaalamen I tammanne itti laytsaa kaateteedda. Aa daay suntsay Hamus'aalo; iza Liibina kataman de'iyaa Ermaasa naatto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sedeqiyaasi kawotiza wode izas layththay 21; izi Yerusalaamen uttidi 11 layth haarides; iza aaya Amxalo geetettawus; iza Libina as Ermaasa biyo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሴዴቂያሲ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 21፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 11 ላይ ሃሪዴስ፤ ኢዛ ኣያ ኣምጻሎ ጌቴታዉስ፤ ኢዛ ሊቢና ኣስ ኤርማሳ ቢዮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሰደቅያስ ካዎትያ ዎደ፥ ላይ እያዉ ላታማነ እስኖ፤ እ ታማነ እስ ላይ የሩሳላመን ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ አምፃሎ፤ እያ ልባና ካታማን ደእያ ኤርምያሳ ናአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sedeqiyaasi kawotiya wode, laythi iyaw laatamanne issino; I tammanne issi laythi Yerusalaamen kawotis. Iya aaye sunthay Amxaalo; iya Libana kataman de7iya Ermiyaasa na7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴዴቅያስ ሲነግሥ ዕድሜው ሃያ አንድ ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ። እናቱ አሚጣል ትባላለች፤ እርሷም የልብና ሰው የኤርምያስ ልጅ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሴዴቅያስ በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ኻያ አንድ ዓመት ነበር፤ መኖርያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ሐሙጣል ተብላ የምትጠራ የልብና ከተማ ተወላጅ የነበረው የኤርምያስ ልጅ ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሴዴቅያስ ክነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሓደን ዓመት ጐበዝ ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ከዓ ዓሰርተ ሓደ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ድማ ኣሚጣል እትበሃል ጓል ኤርሚያስ በዓልቲ ሊብና ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ጼዴቅያስ ኪነግስ ከሎ ወኪ ዕስራን ሓደን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዓሰርተው ሓደ ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ ሓሙጣል እዩ፡ ጓል ኤርምያስ ብዓል ሊብና እያ።