2 Kings 24:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሎም ጀጋኑ፡ ሾብዓተ ሽሕ፡ ሰራሕተኛታትን ኣንጠረኛታትን ሽሕ፡ ኵሎም ሓያላትን ውግእ ኪገብሩ ዚኽእሉን ድማ፡ ንንጉስ ባቢሎን ናብ ባቢሎን ኣእተውዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የባቢሎንም ንጉሥ ሰባት ሺህ ያህል፥ ብርቱዎችንና ሰልፍ የሚችሉትን ሁሉ፥ ኀያላኑን ሁሉ አንድ ሺህ የሚሆኑ ጠራቢዎችንና ብረት ሠራተኞችንም ወደ ባቢሎን ማረከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የባቢሎንም ንጉሥ ብርቱዎቹንና ሰልፍ የሚችሉትን ሁሉ፥ ኃያላኑን ሁሉ ሰባት ሺህ ያህል፥ ጠራቢዎችና ብረት ሠራተኞችም አንድ ሺህ፥ ወደ ባቢሎን ማረከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የባቢሎን ንጉሥ ሰባት ሺህ ለውጊያ ብቃት ያላቸው ወንዶችን፥ እንዲሁም አንድ ሺህ ብረት ቀጥቃጮችንና እደ ጥበበኞችን ወደ ባቢሎን ወሰደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ አሳፐ ላፑን ሻአቱ ኦላንቻቱዋ፤ እት ሻአ አሳቱ ዱማ ዱማ ኩሽያ ሂላንቻቱዋ፤ ኡንቱንቱ ኡባይካ ምናነ ኦላ ኦለታናዉ ዳንዳይያዋንታ። እ ሄ ኡባቱዋ ባብሎና አፌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He asaappe laappun sha"atuu olanchchatuwaa; itti sha"a asatuu dumma dumma kushiyaa hiillanchchatuwaa; unttunttu ubbaykka minanne olaa olettanaw danddayiyaawantta. I he ubbatuwaa Baabloona afeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Baabiloone kawoy minonne olas gakkida 7,000 olanchchata, 1,000 hiillanchchatanne wogaceta issi bolla di7i ekkidi Baabiloone efides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ባቢሎኔ ካዎይ ሚኖኔ ኦላስ ጋኪዳ 7,000 ኦላንቻታ፥ 1,000 ሂላንቻታኔ ዎጋጬታ ኢሲ ቦላ ዲኢ ኤኪዲ ባቢሎኔ ኤፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ አሳፐ 7,000 አሳት ኦላንቾታ፤ 1,000 አሳት ዱማ ዱማ ኩሸ ሂላንቾታ፤ ኤንቲ ኡባይ ምኖነ ኦላ ኦለታናዉ ዳንዳኤይሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He asape 7,000 asati olanchota; 1,000 asati dumma dumma kushe hiillanchota; enti ubbay minonne olaa oletanaw danda7eyisata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም የባቢሎን ንጉሥ በአጠቃላይ ብርቱ የሆኑትንና ለጦርነት ብቃት ያላቸውን ሰባት ሺሕ ተዋጊዎች፣ አንድ ሺሕ የእጅ ባለሙያዎችንና ቀጥቃጮችን በምርኮ ወደ ባቢሎን ወሰደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የባቢሎን ንጉሥ ሰባት ሺህ ለውጊያ ብቃት ያላቸው ወንዶችን፥ እንዲሁም አንድ ሺህ ብረት ቀጥቃጮችንና እደ ጥበበኞችን ወደ ባቢሎን ወሰደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናቡከደነፆር ሸውዓተ ሽሕ ዝኾኑ ንውግእ ዝበቕዑ ተዋጋእቲ፥ ሽሕ ዝኾኑ ፀረብትን ቀጥቀጥቲ ሓፂንን፥ ንዅሎም ማሪኹ ናብ ባቢሎን ወሰዶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዂሎም ሓያላት ሰባት ሾብዓተ ሽሕ ዚዀኑ፡ ጸረብትን ሰራሕቲ ሓጺንን ከኣ ሽሕ፡ ኲሎም ጀጋኑ ንውግእ ዚበቕዑ፡ እቲ ንጉስ ባቢሎን ማሪኹ ናብ ባቢሎን ኣእተዎም። |