2 Kings 24:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሉ መዝገብ ቤት እግዚኣብሄርን መዝገብ ቤት ንጉስን ንዅሉ እቲ ሰሎሞን ንጉስ እስራኤል ኣብ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝሰርሖ ኣቕሑ ወርቅን ድማ ካብኡ ወሰዶ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርን ቤተ መዛግብት ሁሉ የንጉሡንም ቤተ መዛግብት ከዚያ አወጣ፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረው የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር መቅደስ የሠራውን የወርቁን ዕቃ ሁሉ ሰባበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም ቤት መዛግብትን ሁሉ የንጉሡም ቤት መዛግብትን ከዚያ አወጣ፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረው የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን በእግዚአብሔር መቅደስ የሠራውን የወርቁን ዕቃ ሁሉ ሰባበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቤተ መቅደስና በቤተ መንግሥት የነበረውን ሀብት ሁሉ ጠራርጎ ወደ ባቢሎን ወሰደ። ቀደም ሲል እግዚአብሔር በተናገረውም ቃል መሠረት ንጉሥ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አሠርቶት የነበረውን የወርቅ ዕቃ ሁሉ ሰባበረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ጌሻ ጎልያንነ ካትያ ጎለን ደእያ ማጹዋ ኡባ ሄ ሳፐ ደንደ አፌዳ። መና ጎዳይ ካሰ ሃሳዬዳዋዳን ካቲ ሶሎሞነ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ጊግሴዳ ዎርቃ ሚሻቱዋ ኡባ ባብሎነ ካቲ ቃንጸሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaaninne kaatiyaa gollen de'iyaa mas'uwaa ubbaa he saappe dentsiide afeedda. Med'ina Goday kase haasayeeddawaadan Kaatii Solomone Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaan giigisseedda work'k'aa miishshatuwaa ubbaa Baabloone kaatii k'ans's'ereetseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY kaseti yootida mala Nabukadanaxoorey Xoossa Keeththaninne kawo keeththan diza aqota ubbaa denththi efides. Isra7eele kawo Solomooney GODAA Keeththas worqqafe oosisida miish ubbaa ekki bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ካሴቲ ዮቲዳ ማላ ናቡካዳናጾሬይ ጾሳ ኬኒኔ ካዎ ኬን ዲዛ ኣቆታ ኡባ ዴን ኤፊዴስ። ኢስራኤሌ ካዎ ሶሎሞኔይ ጎዳ ኬስ ዎርቃፌ ኦሲሲዳ ሚሽ ኡባ ኤኪ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬነ ካዎ ጋን ደእያ ሻሉዋ ኡባ ሄ በሳፈ ደንድ ኤፍስ። ጎዳይ ካሰ ኦድዳይሳዳ ካዎይ ሶሎሞነይ ፆሳ ኬን ጊግስዳ ዎርቃ ሚሸታ ኡባ ባብሎነ ካዎይ ቃንፀረስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keethaanne kawo gadhon de7iya shaluwa ubbaa he bessaafe denthidi efis. Goday kase odidaysada kawoy Solomoney Xoossa keethan giigisida worqa miisheta ubbaa Babiloone kawoy qanxerethis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር አስቀድሞ እንደ ተናገረው፣ ናቡከደነፆር የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስና የቤተ መንግሥቱን ሀብት በሙሉ አጋዘ፤ የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ያሠራቸውንም የወርቅ ዕቃዎች ሁሉ ወሰደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በቤተ መቅደስና በቤተ መንግሥት የነበረውን ሀብት ሁሉ ጠራርጎ ወደ ባቢሎን ወሰደ። ቀደም ሲል እግዚአብሔር በተናገረውም ቃል መሠረት ንጉሥ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አሠርቶት የነበረውን የወርቅ ዕቃ ሁሉ ሰባበረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ዝተዛረቦ ድማ፥ ንዅሉ መዛግብቲ ቤት እግዚኣብሄርን መዛግብቲ ቤት ንጉስን ወሪሩ ንባቢሎን ወሰዶ፤ ነቲ ሰሎሞን ንጉስ እስራኤል ኣብ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝሰርሖ ዅሉ ኣቑሑ ወርቂ ኸዓ ሰባበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ድማ፡ ንብዘሎ መዛግብቲ ቤት እግዚኣብሄር መዛግቢቲ ቤተ ንጉስን ኣውጽኤ፡ ነቲ ሰሎሞን ንጉስ እስራኤል ኣብ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝገበሮ ዂሉ ኣቓሑ ወርቂ ኸኣ ሰባበሮ። |