2 Kings 24:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሉ መዝገብ ቤት እግዚኣብሄርን መዝገብ ቤት ንጉስን ንዅሉ እቲ ሰሎሞን ንጉስ እስራኤል ኣብ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝሰርሖ ኣቕሑ ወርቅን ድማ ካብኡ ወሰዶ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤተ መዛ​ግ​ብት ሁሉ የን​ጉ​ሡ​ንም ቤተ መዛ​ግ​ብት ከዚያ አወጣ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እንደ ተና​ገ​ረው የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ሰሎ​ሞን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መቅ​ደስ የሠ​ራ​ውን የወ​ር​ቁን ዕቃ ሁሉ ሰባ​በረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም ቤት መዛግብትን ሁሉ የንጉሡም ቤት መዛግብትን ከዚያ አወጣ፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረው የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን በእግዚአብሔር መቅደስ የሠራውን የወርቁን ዕቃ ሁሉ ሰባበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በቤተ መቅደስና በቤተ መንግሥት የነበረውን ሀብት ሁሉ ጠራርጎ ወደ ባቢሎን ወሰደ። ቀደም ሲል እግዚአብሔር በተናገረውም ቃል መሠረት ንጉሥ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አሠርቶት የነበረውን የወርቅ ዕቃ ሁሉ ሰባበረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ጌሻ ጎልያንነ ካትያ ጎለን ደእያ ማጹዋ ኡባ ሄ ሳፐ ደንደ አፌዳ። መና ጎዳይ ካሰ ሃሳዬዳዋዳን ካቲ ሶሎሞነ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ጊግሴዳ ዎርቃ ሚሻቱዋ ኡባ ባብሎነ ካቲ ቃንጸሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaaninne kaatiyaa gollen de'iyaa mas'uwaa ubbaa he saappe dentsiide afeedda. Med'ina Goday kase haasayeeddawaadan Kaatii Solomone Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaan giigisseedda work'k'aa miishshatuwaa ubbaa Baabloone kaatii k'ans's'ereetseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY kaseti yootida mala Nabukadanaxoorey Xoossa Keeththaninne kawo keeththan diza aqota ubbaa denththi efides. Isra7eele kawo Solomooney GODAA Keeththas worqqafe oosisida miish ubbaa ekki bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ካሴቲ ዮቲዳ ማላ ናቡካዳናጾሬይ ጾሳ ኬኒኔ ካዎ ኬን ዲዛ ኣቆታ ኡባ ዴን ኤፊዴስ። ኢስራኤሌ ካዎ ሶሎሞኔይ ጎዳ ኬስ ዎርቃፌ ኦሲሲዳ ሚሽ ኡባ ኤኪ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ኬነ ካዎ ጋን ደእያ ሻሉዋ ኡባ ሄ በሳፈ ደንድ ኤፍስ። ጎዳይ ካሰ ኦድዳይሳዳ ካዎይ ሶሎሞነይ ፆሳ ኬን ጊግስዳ ዎርቃ ሚሸታ ኡባ ባብሎነ ካዎይ ቃንፀረስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossa keethaanne kawo gadhon de7iya shaluwa ubbaa he bessaafe denthidi efis. Goday kase odidaysada kawoy Solomoney Xoossa keethan giigisida worqa miisheta ubbaa Babiloone kawoy qanxerethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር አስቀድሞ እንደ ተናገረው፣ ናቡከደነፆር የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስና የቤተ መንግሥቱን ሀብት በሙሉ አጋዘ፤ የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ያሠራቸውንም የወርቅ ዕቃዎች ሁሉ ወሰደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቤተ መቅደስና በቤተ መንግሥት የነበረውን ሀብት ሁሉ ጠራርጎ ወደ ባቢሎን ወሰደ። ቀደም ሲል እግዚአብሔር በተናገረውም ቃል መሠረት ንጉሥ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አሠርቶት የነበረውን የወርቅ ዕቃ ሁሉ ሰባበረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ እግዚኣብሄር ዝተዛረቦ ድማ፥ ንዅሉ መዛግብቲ ቤት እግዚኣብሄርን መዛግብቲ ቤት ንጉስን ወሪሩ ንባቢሎን ወሰዶ፤ ነቲ ሰሎሞን ንጉስ እስራኤል ኣብ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝሰርሖ ዅሉ ኣቑሑ ወርቂ ኸዓ ሰባበሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ድማ፡ ንብዘሎ መዛግብቲ ቤት እግዚኣብሄር መዛግቢቲ ቤተ ንጉስን ኣውጽኤ፡ ነቲ ሰሎሞን ንጉስ እስራኤል ኣብ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝገበሮ ዂሉ ኣቓሑ ወርቂ ኸኣ ሰባበሮ።