2 Kings 23:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካህናት በረኽቲ ግና ኣብ የሩሳሌም ናብ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣይደየቡን፣ ኣብ መንጎ ኣሕዋቶም ካብቲ ዘይበዅዐ እንጌራ ይበልዑ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኮ​ረ​ብ​ታው መስ​ገ​ጃ​ዎች ካህ​ናት ግን በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ወዳ​ለው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሠ​ዊያ አይ​መ​ጡም ነበር፤ ብቻ በወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው መካ​ከል ቂጣ እን​ጀራ ይበሉ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የኮረብታው መስገጃዎች ካህናት ግን በኢየሩሳሌም ወዳለው ወደ እግዚአብሔር መሠዊያ አይመጡም ነበር፤ ብቻ በወንድሞቻቸው መካከል ቂጣ እንጀራ ይበሉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚያም ካህናት በቤተ መቅደስ ከማገልገል ታገዱ፤ ይሁን እንጂ ለጓደኞቻቸው ካህናት ይሰጥ የነበረውን እርሾ ያልነካው ኅብስት እንዲመገቡ ተፈቅዶላቸው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃ ሳኣ ቄሳቱ የሩሳላመን መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳኣ ፑደ ዪክኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ሀራ ቄሳቱ ዋና እትፐ እርሹ ገልቤና ኡክ ሚኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) D'ok'k'a sa'aa k'eesatuu Yerusaalamen Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'aa pude yiikkino; shin unttunttu hara k'eesetuwaana ittippe irshshuu gelibeenna ukitsaa miino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Zumbullata bolla goynnizasota Yerusalaamen GODAAS yarshosohota haggazontta aggikokka qeese gidida ba ishatara irshoy bochchontta uketh meettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶታ ዬሩሳላሜን ጎዳስ ያርሾሶሆታ ሃጋዞንታ ኣጊኮካ ቄሴ ጊዲዳ ባ ኢሻታራ ኢርሾይ ቦቾንታ ኡኬ ሜቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃ ጎይኖ በሳ ካህነት የሩሳላመን ጎዳ ያርሾ በሳ ፑደ ዮኮና፤ ሽን ኤንቲ ሀራ ካህነታራ እስፈ እርሾይ ገልቦና ዳቦ ሞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dhoqa goyinno bessaa kahineti Yerusalaamen Godaa yarsho bessa pude yookona; shin enti hara kahinetara issife irshoy geliboonna daabbo moosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የየኰረብታው ማምለኪያ ካህናት ኢየሩሳሌም ባለው በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ ባያገለግሉም እንኳ ከካህናት ወንድሞቻቸው ጋር እርሾ ያልነካው ቂጣ ይበሉ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚያም ካህናት በቤተ መቅደስ ከማገልገል ታገዱ፤ ይሁን እንጂ ለጓደኞቻቸው ካህናት ይሰጥ የነበረውን እርሾ ያልነካው ኅብስት እንዲመገቡ ተፈቅዶላቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዞም ኣብ በረኽቲ ዝዓጥኑ ዝነበሩ ኻህናት ግና፥ ምስ ኣሕዋቶም ካህናት ኮይኖም ደኣ መባዅዕቲ ዘይኣተዎ ቕጫ ይበልዑ ነበሩ እምበር፥ ናብቲ መሰውኢ ኸገልግሉ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይኣትዉን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ናይ በረኽቲ ኻህናት ግና፡ ኣብ ማእከል ኣሕዋቶም ኰይኖም ደኣ ቕጫ ይበልዑ ነበሩ እምበር፡ ናብቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣብ የሩሳሌም ኣይድይቡን ነበሩ።