2 Kings 23:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካህናት በረኽቲ ግና ኣብ የሩሳሌም ናብ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣይደየቡን፣ ኣብ መንጎ ኣሕዋቶም ካብቲ ዘይበዅዐ እንጌራ ይበልዑ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኮረብታው መስገጃዎች ካህናት ግን በኢየሩሳሌም ወዳለው ወደ እግዚአብሔር መሠዊያ አይመጡም ነበር፤ ብቻ በወንድሞቻቸው መካከል ቂጣ እንጀራ ይበሉ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኮረብታው መስገጃዎች ካህናት ግን በኢየሩሳሌም ወዳለው ወደ እግዚአብሔር መሠዊያ አይመጡም ነበር፤ ብቻ በወንድሞቻቸው መካከል ቂጣ እንጀራ ይበሉ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚያም ካህናት በቤተ መቅደስ ከማገልገል ታገዱ፤ ይሁን እንጂ ለጓደኞቻቸው ካህናት ይሰጥ የነበረውን እርሾ ያልነካው ኅብስት እንዲመገቡ ተፈቅዶላቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃ ሳኣ ቄሳቱ የሩሳላመን መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳኣ ፑደ ዪክኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ሀራ ቄሳቱ ዋና እትፐ እርሹ ገልቤና ኡክ ሚኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | D'ok'k'a sa'aa k'eesatuu Yerusaalamen Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'aa pude yiikkino; shin unttunttu hara k'eesetuwaana ittippe irshshuu gelibeenna ukitsaa miino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zumbullata bolla goynnizasota Yerusalaamen GODAAS yarshosohota haggazontta aggikokka qeese gidida ba ishatara irshoy bochchontta uketh meettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶታ ዬሩሳላሜን ጎዳስ ያርሾሶሆታ ሃጋዞንታ ኣጊኮካ ቄሴ ጊዲዳ ባ ኢሻታራ ኢርሾይ ቦቾንታ ኡኬ ሜቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃ ጎይኖ በሳ ካህነት የሩሳላመን ጎዳ ያርሾ በሳ ፑደ ዮኮና፤ ሽን ኤንቲ ሀራ ካህነታራ እስፈ እርሾይ ገልቦና ዳቦ ሞሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dhoqa goyinno bessaa kahineti Yerusalaamen Godaa yarsho bessa pude yookona; shin enti hara kahinetara issife irshoy geliboonna daabbo moosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የየኰረብታው ማምለኪያ ካህናት ኢየሩሳሌም ባለው በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ ባያገለግሉም እንኳ ከካህናት ወንድሞቻቸው ጋር እርሾ ያልነካው ቂጣ ይበሉ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚያም ካህናት በቤተ መቅደስ ከማገልገል ታገዱ፤ ይሁን እንጂ ለጓደኞቻቸው ካህናት ይሰጥ የነበረውን እርሾ ያልነካው ኅብስት እንዲመገቡ ተፈቅዶላቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዞም ኣብ በረኽቲ ዝዓጥኑ ዝነበሩ ኻህናት ግና፥ ምስ ኣሕዋቶም ካህናት ኮይኖም ደኣ መባዅዕቲ ዘይኣተዎ ቕጫ ይበልዑ ነበሩ እምበር፥ ናብቲ መሰውኢ ኸገልግሉ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይኣትዉን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ናይ በረኽቲ ኻህናት ግና፡ ኣብ ማእከል ኣሕዋቶም ኰይኖም ደኣ ቕጫ ይበልዑ ነበሩ እምበር፡ ናብቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣብ የሩሳሌም ኣይድይቡን ነበሩ። |