2 Kings 23:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ነገስታት ይሁዳ ኣብ ከተማታት ይሁዳን ኣብ ከባቢ የሩሳሌምን ኣብ በረኽቲ ቦታታት ትኪ ንኺድይቡ ዝመዘዝዎም ኣምለኽቲ ጣኦት ካህናት ድማ ኣውረዶም። ከምኡውን እቶም ንበዓልን ንጸሓይን ንወርሕን ንፕላኔታትን ንዅሎም ሰራዊት ሰማይን ትኪ ዘውጽኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳ ነገሥታትም በይሁዳ ከተሞች በነበሩት በኮረብታው መስገጃዎች፥ በኢየሩሳሌምም ዙሪያ ባሉ መስገጃዎች ያጥኑ ዘንድ ያኖሩአቸውን የጣዖቱን ካህናት፥ ለበዓልና ለፀሐይ፥ ለጨረቃና ለከዋክብት ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ያጥኑ የነበሩትን አቃጠላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳ ነገሥታትም በይሁዳ ከተሞች በነበሩት በኮረብታው መገጃዎች በኢየሩሳሌምም ዙሪያ ባሉ መስገጃዎች ያጥኑ ዘንድ ያኖሩአቸውን የጣዖቱን ካህናት፥ ለበኣልና ለፀሐይ ለጨረቃና ለከዋክብት ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ያጥኑ የነበሩትንም አስወገደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በይሁዳ ከተማዎችና በኢየሩሳሌም አቅራቢያ ባሉት ስፍራዎች ሁሉ በየኰረብታው ላይ በነበሩት መሠዊያዎች መሥዋዕት ያቀርቡ ዘንድ የይሁዳ ነገሥታት ሾመዋቸው የነበሩትን ካህናት ሁሉ ከሥራ አሰናበተ፤ በዓል ተብሎ ለሚጠራው ባዕድ አምላክ፥ ለፀሐይ፥ ለጨረቃ፥ ፀሐይን ለሚዞሩ ዓለማትና ለከዋክብት መሥዋዕት በማቅረብ የሚያገለግሉ ካህናትን ሁሉ ሻረ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካታማቱዋንነ የሩሳላመ ዩሹዋን ደእያ ቃ ግሹዋን ኡባን እጻና ጩዋያናዳን ይሁዳ ካተቱ ሱንዳ ማሻቱዋ ቄሳቱ ዋ ኡባ ኦሱዋፐ ከሴዳ። ባኣላዉ፥ አዋዉ፥ አግናዉ፥ ጾልንተቶነ ሳሉዋን ደእያ ሀራ መታቶ እጻና ጩዋይያዋንታ ኡባ ድጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa katamatuwaaninne Yerusaalame yuushshuwaan de'iyaa d'ok'k'a gishuwaan ubbaan is'aanaa c'uwayanaadan Yihudaa kaatetuu suntseedda d'amaashatuwaa k'eesetuwaa ubbaa oosuwaappe keseedda. Ba'aalaw, awaaw, aginaw, s'oolinttetoonne saluwaan de'iyaa hara med'etatoo is'aanaa c'uwayiyaawantta ubbaa diggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda katamataninne Yerusalaame yuushon diza zumbullata bolla exaane cuwasana mala kase Yuhuda kawoti eeqa xoossatas shuumida qeesetakka gooddides; hessaththoka ba7aales, awa arshes, aginas, uucetti diza xoolinttetassinne salo xoolintte ubbaas exaane cuwasizayta diggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካታማታኒኔ ዬሩሳላሜ ዩሾን ዲዛ ዙምቡላታ ቦላ ኤጻኔ ጩዋሳና ማላ ካሴ ዩሁዳ ካዎቲ ኤቃ ጾሳታስ ሹሚዳ ቄሴታካ ጎዲዴስ፤ ሄሳካ ባኣሌስ፥ ኣዋ ኣርሼስ፥ ኣጊናስ፥ ኡጬቲ ዲዛ ጾሊንቴታሲኔ ሳሎ ጾሊንቴ ኡባስ ኤጻኔ ጩዋሲዛይታ ዲጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካታማታንነ የሩሳላመ ዩሹዋን ደእያ ቃ ጎይኖ በሳ ኡባን እፃነ ጩይሳናዉ ይሁዳ ካዎት ሱንዳ ኤቃታ ካህነታ ኡባ ኦሶፐ ከስስ። ባኣለስ፥ አዋስ፥ አጌናስ፥ ፆልንቶታስነ ሳሎን ደእያ ሀራ መተታስ እፃነ ጩይሰይሳታ ኡባ ድግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda katamataninne Yerusalaame yuushuwan de7iya dhoqa goyinno bessa ubban ixaane cuyisanaw Yihuda kawoti sunthida eeqata kahineta ubbaa oosope kessis. Ba7aales, awas, ageenas, xoolintotasinne salon de7iya hara medhetethatas ixaane cuyiseyisata ubbaa diggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም ዙሪያ በሚገኙ ኰረብቶች ላይ ዕጣን እንዲያጥኑ የይሁዳ ነገሥታት የሾሟቸውን የጣዖት ካህናት አባረረ እንዲሁም ለበኣል፣ ለፀሓይና ለጨረቃ፣ ለስብስብ ከዋክብትና ለመላው የሰማይ ከዋክብት ሰራዊት የሚያጥኑትን አስወገደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በይሁዳ ከተማዎችና በኢየሩሳሌም አቅራቢያ ባሉት ስፍራዎች ሁሉ በየኰረብታው ላይ በነበሩት መሠዊያዎች መሥዋዕት ያቀርቡ ዘንድ የይሁዳ ነገሥታት ሾመዋቸው የነበሩትን ካህናት ሁሉ ከሥራ አሰናበተ፤ ባዓል ተብሎ ለሚጠራው ባዕድ አምላክ፥ ለፀሐይ፥ ለጨረቃ፥ ፀሐይን ለሚዞሩ ዓለማትና ለከዋክብት መሥዋዕት በማቅረብ የሚያገለግሉ ካህናትን ሁሉ ሻረ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ነገስታት ይሁዳ፥ ኣብ ከተማታት ይሁዳን ኣብ ዙርያ ኢየሩሳሌምን ኣብ ዘሎ በረኽቲ ኽዓጥኑ ዝመደብዎም ካህናትን፥ ነቶም ንጣዖት በዓልን ንፀሓይን ንወርሕን ንእኩብ ከዋኽብትን ንኻልኦት ሰራዊት ሰማይን ዝዓጥኑ ዝነበሩ ኻህናትን ድማ ኣወገዶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ነገስታት ይሁዳ ኣብ ከተማታት ይሁዳን ኣብ ዙርያ የሩሳሌምን ኣብ ዘሎ በረኽቲ ኺዐጥኑ ዘሕደርዎም ካህናት ጣኦታትን ነቶም ንበዓልን ንጸሓይን ንወርሕን ንኸዋኽብትን ንብዘለው ሰራዊት ሰማይን ዚዐጥኑ ዝነበሩን ድማ ሰዐሮም። |