2 Kings 23:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣፍ ደገን ንበዓልን ንጫካን ንብዘሎ ሰራዊት ሰማይን ዝነበረ ዅሉ ኣቕሑ ካብ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ከውጽእዎ ኣዘዞም፣ ንሱ ድማ ኣቃጸሎ ካብ የሩሳሌም ወጻኢ ኣብ መሮር ቄድሮን ሓሙኽሽቶም ድማ ናብ ቤትኤል ኣምጽኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም የካ​ህ​ና​ቱን አለቃ ኬል​ቅ​ያ​ስን በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም መዓ​ርግ ያሉ​ትን ካህ​ናት በረ​ኞ​ቹ​ንም፥ ለበ​ዓ​ልና ለማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀድ ለሰ​ማ​ይም ሠራ​ዊት ሁሉ የተ​ሠ​ሩ​ትን ዕቃ​ዎች ሁሉ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መቅ​ደስ ያወጡ ዘንድ አዘ​ዛ​ቸው፤ ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ውጭ በቄ​ድ​ሮን ሜዳ አቃ​ጠ​ሉት፤ አመ​ዱ​ንም ወደ ቤቴል ወሰ​ዱት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም የካህናቱን አለቃ ኬልቅያስን በሁለተኛውም መዓርግ ያሉትን ካህናትን በረኞቹንም ለባኣልና ለማምለኪያ ዐፀድ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ የተሠሩትን ዕቃዎች ሁሉ ከእግዚአብሔር መቅደስ ያወጡ ዘንድ አዘዛቸው፤ ከኢየሩሳሌምም ውጭ በቄድሮን ሜዳ አቃጠላቸው፥ አመዱንም ወደ ቤቴል ወሰደው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህም በኋላ ኢዮስያስ ሊቀ ካህናቱን ሒልቅያን፥ ረዳቶቹ የሆኑትን ካህናትና የቤተ መቅደሱን መግቢያ በር ዘብ የሚጠብቁ ተረኞችን ጠርቶ ለበዓልና አሼራ ተብላ ለምትጠራው ሴት አምላክ፥ እንዲሁም ለከዋክብት ማምለኪያ ያገለግሉ የነበሩትን ዕቃዎች ሁሉ ከቤተ መቅደስ ያወጡ ዘንድ አዘዛቸው፤ ንጉሡም እነዚያን ዕቃዎች ሁሉ ከኢየሩሳሌም ውጪ ባለው በቄድሮን ሸለቆ በእሳት አቃጥሎ ዐመዱን ወደ ቤትኤል ወሰደው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ ቄሳቱዋ ኡባቱዋ ካፑዋ ህልቂያ፥ አፐ ጋርሳና ደእያ ቄሳቱ ዋነ ፐንግያ ናግያዋንታ ባኣላዉ፥ አሼሮነ ሳሉዋ ጾልንተቶ ጎይናናዉ ጊግሴዳ ሚሻቱዋ ኡባ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያፐ ከሳናዳን አዛዜዳ። ካቲ ሄዋንታ የሩሳላመፐ ጋጻ ከሲደ፥ ቀድሮና ዛንጋራን ጹጌዳ፤ ብድን ቤቴለ አፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, kaatii k'eesatuwaa ubbatuwaa kaappuwaa Hilk'k'iyaa, aappe garssanna de'iyaa k'eesetuwaanne penggiyaa naagiyaawantta Ba'aalaw, Asheeronne saluwaa s'oolinttetoo goynnanaw giigisseedda miishshatuwaa ubbaa Med'inaa Godaa Geeshsha golliyaappe kessanaadan azazeedda. Kaatii hewantta Yerusaalameppe gas'aa kessiide, K'ediroona Zanggaaraan s'uuggeedda; bidintsaa Beeteele afeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozi Ba7aales, asheersinne salo xoolinttetas ubbaas oosettida miishshata GODAA keeththafe kessana mala qeeseta halaqa Kilqiyaasas, izappe kaalli nam7anththo maaran diza qeesetanne Xoossa Keeththa penge naagiza zabeta azazides. He miishshatakka Yerusalaameppe kare kessidi duge Qediroone shoobban diza demban xuuggides; bidinththaaka Beetele efides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚ ባኣሌስ፥ ኣሼርሲኔ ሳሎ ጾሊንቴታስ ኡባስ ኦሴቲዳ ሚሻታ ጎዳ ኬፌ ኬሳና ማላ ቄሴታ ሃላቃ ኪልቂያሳስ፥ ኢዛፔ ካሊ ናምኣን ማራን ዲዛ ቄሴታኔ ጾሳ ኬ ፔንጌ ናጊዛ ዛቤታ ኣዛዚዴስ። ሄ ሚሻታካ ዬሩሳላሜፔ ካሬ ኬሲዲ ዱጌ ቄዲሮኔ ሾባን ዲዛ ዴምባን ጹጊዴስ፤ ቢዲንካ ቤቴሌ ኤፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ካህነ ሀላቃ ካልቀ፥ እያፐ ጋርሳራ ደእያ ካህነታነ ፐንገ ናገይሳታ ባኣለ፥ አሼራነ ሳሎ ፆልንቶታ ጎይናናዉ ጊግስዳ ሚሸታ ኡባ ፆሳ ኬፈ ከሳናዳ ኪትስ። ካዎይ ሄሳታ የሩሳላመፐ ጋፃ ከስድ፥ ቀድሮና ዛንጋራን ፁግድ፥ ብዱዋ ቤተለ ኤፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy kahine halaqa Kalqe, iyape garsara de7iya kahinetanne penge naageysata Ba7aale, Asheeranne salo xoolintota goyinnanaw giigisida miisheta ubbaa Xoossa keethafe kessanaada kiittis. Kawoy hessata Yerusalaamepe gaxa kessidi, Qediroona Zangaaran xuuggidi, biduwa Beetele efis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም ለበኣል፣ ለአሼራና ለሰማይ ከዋክብት ሰራዊት ሁሉ የተሠሩትን የመገልገያ ዕቃዎች በሙሉ፣ ከእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንዲያወጡ ሊቀ ካህናቱን ኬልቅያስን በሁለተኛ ማዕረግ ያሉትን ካህናትና የቤተ መቅደሱን በር ጠባቂዎች አዘዘ። ዕቃዎቹንም ከኢየሩሳሌም ውጭ በቄድሮን ሸለቆ ሜዳ ላይ አቃጠላቸው፤ ዐመዱንም ወደ ቤቴል ወሰደው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ኢዮስያስ ሊቀ ካህናቱን ሒልቅያን፥ ረዳቶቹ የሆኑትን ካህናትና የቤተ መቅደሱን መግቢያ በር ዘብ የሚጠብቁ ተረኞችን ጠርቶ ለባዓልና አሼራ ተብላ ለምትጠራው ሴት አምላክ፥ እንዲሁም ለከዋክብት ማምለኪያ ያገለግሉ የነበሩትን ዕቃዎች ሁሉ ከቤተ መቅደስ ያወጡ ዘንድ አዘዛቸው፤ ንጉሡም እነዚያን ዕቃዎች ሁሉ ከኢየሩሳሌም ውጪ ባለው በቄድሮን ሸለቆ በእሳት አቃጥሎ ዐመዱን ወደ ቤትኤል ወሰደው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ድማ ንሊቀ ካህናት ኬልቅያስን ነቶም ትሕቲኡ ዝኾኑ ኻህናትን ነቶም ሓለውቲ ደገ ቤተ መቕደስን፥ ነቲ ንጣዖታት በዓልን ኣስታሮትን ንዅሎም ከዋኽብቲ ሰማይን ክኸውን ዝተሰርሐ ዅሉ ኣቑሑ ኻብ መቕደስ እግዚኣብሄር ከውፅእዎ ኣዘዞም፤ ኣብ ወፃኢ ኢየሩሳሌም ኣብ ለሰ ቄድሮን ከዓ ኣቃፀሎ፤ ነቲ ሓሙዅሽቲውን ናብ ቤቴል ወሰዶ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ድማ ንሊቀ ኻህናት ሒልቂያን ነቶም ብትሕቲኡ ዘለው ኻህናትን ነቶም ሐለውቲ ደገ ነቲ ንበዓልን ንኣስታርተን ንብዘለአው ስራዊት ሰማይን ኪኸውን እተሰርሔ ዂሉ ኣቓሑ ኻብ መቕደስ እግዚኣብሄር ኬውጽእዎ ኣዘዞም፡ ኣብ ወጻኢ የሩሳሌም ኣብ ግርሁ ቄድሮን ከኣ ኣንደዶ፡ ነቲ ሓመዂስቱውን ናብ ቤትኤል ወሰዶ።