2 Kings 23:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮያቂም ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ዓሰርተ ሓደ ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ ዘቡዳ ትበሃል ጓል ፔዳያ ካብ ሩማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​አ​ቄ​ምም በነ​ገሠ ጊዜ ሃያ አም​ስት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ዐሥራ አንድ ዓመት ነገሠ፤ እና​ቱም ሄል​ድፍ ትባል ነበር፤ እር​ስ​ዋም የሩማ ሰው የፈ​ዳያ ልጅ ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአቄምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም አሥራ አንድ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ዘቢዳ ትባል ነበር፤ እርስዋም የሩማ ሰው የፈዳያ ልጅ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮአቄም በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ሀያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖርያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ዘቢዳ ተብላ የምትጠራ የሩማ ከተማ ተወላጅ የሆነው የፐዳያ ልጅ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮኣቄም ካተትያ ዎደ ላይይ አዉ ላታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ታማነ እት ላይ ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ዛብዶ፤ እዛ ሩማ ካታማን ደእያ ፓዳያ ናቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyo'aak'eemi kaatetiyaa wode laytsay aw laatamanne ichchesha; I Yerusaalamen tammanne itti laytsaa kaateteedda. Aa daay suntsay Zabddo; Iza Ruuma kataman de'iyaa Padaaya naatto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aaqemey kawotiza wode izas layththay 25; izi Yerusalaamen uttidi 11 layth haarides. Iza aaya Zebido geetettawus; iza Uruume dere as Paddaya naa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣቄሜይ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 11 ላይ ሃሪዴስ። ኢዛ ኣያ ዜቢዶ ጌቴታዉስ፤ ኢዛ ኡሩሜ ዴሬ ኣስ ፓዳያ ና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮአቄም ካዎትያ ዎደ ላይ እያዉ ላታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ታማነ እስ ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ዛብዶ፤ እያ ሩማ ካታማን ደእያ ፓዳያ ናአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aqeemi kawotiya wode laythi iyaw laatamanne ichasha; I Yerusalaamen tammanne issi laythi kawotis. Iya aaye sunthay Zabido; iya Ruuma kataman de7iya Padaya na7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮአቄም ሲነግሥ ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ። እናቱ ዘቢዳ ትባላለች፤ እርሷም የሩማ ተወላጅ የፈዳያ ልጅ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮአቄም በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖርያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ዘቢዳ ተብላ የምትጠራ የሩማ ከተማ ተወላጅ የሆነው የፐዳያ ልጅ ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮኣቄም ክነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዓሰርተ ሓደ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ዘቢዳ እትበሃል ጓል ፈዳያ በዓልቲ ሩማ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ዮያቂም ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዓሰርተው ሓደ ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ኸኣ ዘቡዳ እዩ፡ ንሳ ጓል ጴዳያ ብዓል ሩማ እያ።