2 Kings 23:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮያቂም ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ዓሰርተ ሓደ ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ ዘቡዳ ትበሃል ጓል ፔዳያ ካብ ሩማ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአቄምም በነገሠ ጊዜ ሃያ አምስት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ዐሥራ አንድ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ሄልድፍ ትባል ነበር፤ እርስዋም የሩማ ሰው የፈዳያ ልጅ ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአቄምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም አሥራ አንድ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ዘቢዳ ትባል ነበር፤ እርስዋም የሩማ ሰው የፈዳያ ልጅ ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮአቄም በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ሀያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖርያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ዘቢዳ ተብላ የምትጠራ የሩማ ከተማ ተወላጅ የሆነው የፐዳያ ልጅ ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮኣቄም ካተትያ ዎደ ላይይ አዉ ላታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ታማነ እት ላይ ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ዛብዶ፤ እዛ ሩማ ካታማን ደእያ ፓዳያ ናቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyo'aak'eemi kaatetiyaa wode laytsay aw laatamanne ichchesha; I Yerusaalamen tammanne itti laytsaa kaateteedda. Aa daay suntsay Zabddo; Iza Ruuma kataman de'iyaa Padaaya naatto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aaqemey kawotiza wode izas layththay 25; izi Yerusalaamen uttidi 11 layth haarides. Iza aaya Zebido geetettawus; iza Uruume dere as Paddaya naa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣቄሜይ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 11 ላይ ሃሪዴስ። ኢዛ ኣያ ዜቢዶ ጌቴታዉስ፤ ኢዛ ኡሩሜ ዴሬ ኣስ ፓዳያ ና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮአቄም ካዎትያ ዎደ ላይ እያዉ ላታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ታማነ እስ ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ዛብዶ፤ እያ ሩማ ካታማን ደእያ ፓዳያ ናአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aqeemi kawotiya wode laythi iyaw laatamanne ichasha; I Yerusalaamen tammanne issi laythi kawotis. Iya aaye sunthay Zabido; iya Ruuma kataman de7iya Padaya na7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮአቄም ሲነግሥ ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ። እናቱ ዘቢዳ ትባላለች፤ እርሷም የሩማ ተወላጅ የፈዳያ ልጅ ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአቄም በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖርያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ዘቢዳ ተብላ የምትጠራ የሩማ ከተማ ተወላጅ የሆነው የፐዳያ ልጅ ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣቄም ክነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዓሰርተ ሓደ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ዘቢዳ እትበሃል ጓል ፈዳያ በዓልቲ ሩማ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮያቂም ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዓሰርተው ሓደ ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ኸኣ ዘቡዳ እዩ፡ ንሳ ጓል ጴዳያ ብዓል ሩማ እያ። |