2 Kings 23:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮኣሃዝ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰለስተ ወርሒ ነገሰ። ስም ኣዲኡ ድማ ሓሙታል ጓል ኤርምያስ ካብ ሊብና ትበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮአክስም በነገሠ ጊዜ ሃያ ሦስት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ። እናቱም አሚጣል ትባል ነበር፥ እርስዋም የሎብና ሰው የኤርምያስ ልጅ ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአክስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሦስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ። እናቱም አሚጣል ትባል ነበር፥ እርስዋም የልብና ሰው የኤርምያስ ልጅ ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮአካዝ በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ሀያ ሦስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሦስት ወር ገዛ፤ እናቱም ሐሙጣል ተብላ የምትጠራ የልብና ከተማ ተወላጅ የሆነው የኤርምያስ ልጅ ነበረች፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮአካዝ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ ሄዛ፤ እ የሩሳላመን ሄዙ አግና ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ሀሙጻሎ፤ እዛ ሊብና ካታማን ደእያ ኤርማሳ ናቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyo'akaazi kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne heezza; I Yerusaalamen heezzu aginaa kaateteedda. Aa daay suntsay Hamus'aalo; iza Liibina kataman de'iyaa Ermaasa naatto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7akaazi kawotiza wode izas layththay 23, izi Yerusalaamen uttidi 3 agina haarides; iza aaya Amxalo geetettawus. Iza Libina dere as Ermaasa naa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣካዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 23፥ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 3 ኣጊና ሃሪዴስ፤ ኢዛ ኣያ ኣምጻሎ ጌቴታዉስ። ኢዛ ሊቢና ዴሬ ኣስ ኤርማሳ ና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮአካዝ ካዎትያ ዎደ፥ ላይ እያዉ ላታማነ ሄ፤ እ የሩሳላመን ሄ አጌና ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ሀሙፃሎ፤ እያ ልብና ካታማ ደእያ ኤርምያሳ ናአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7akaazi kawotiya wode, laythi iyaw laatamanne heedza; I Yerusalaamen heedzu ageena kawotis. Iya aaye sunthay Hamuxaalo; iya Libina katama de7iya Ermiyaasa na7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮአክስ ሲነግሥ ዕድሜው ሃያ ሦስት ዓመት ነበር፤ እርሱም በኢየሩሳሌም ተቀምጦ ሦስት ወር ገዛ። እናቱ አሚጣል ትባላለች፤ እርሷም የልብና ሰው የኤርምያስ ልጅ ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአካዝ በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ኻያ ሦስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሦስት ወር ገዛ፤ እናቱም ሐሙጣል ተብላ የምትጠራ የልብና ከተማ ተወላጅ የሆነው የኤርምያስ ልጅ ነበረች፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣካዝ ክነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ሰለስተ ወርሒ ገዝአ። እኖኡ ድማ ኣሚጣል እትበሃል ጓል ኤርሚያስ በዓል ሊብና ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮኣሓዝ ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ሰለስተ ወርሒ ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ ሓሙጣል እዩ፡ ንሳ ጓል ኤርምያስ ብዓል ሊብና እያ። |