2 Kings 23:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘመኑ፡ ፈርኦን ነጎ ንጉስ ግብጺ፡ ንንጉስ ኣሶር ናብ ፈለግ ኤፍራጥስ ደየበ፡ ንጉስ ዮስያስ ድማ ኣንጻሩ ደየበ። ምስ ረኣዮ ድማ ኣብ መጊዶ ቀተሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእርሱም ዘመን የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ኒካዑ ከአሦር ንጉሥ ጋር ሊጋጠም ወደ ኤፍራጥስ ወንዝ ወጣ፤ ንጉሡም ኢዮስያስ ከእርሱ ጋር ሊጋጠም ወጣ፤ ፈርዖንም በተገናኘው ጊዜ በመጊዶ ገደለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእርሱም ዘመን የግብጽ ንጉሥ ፈርዖን ኒካዑ ከአሦር ንጉሥ ጋር ሊጋጠም ወደ ኤፍራጥስ ወንዝ ወጣ፤ ንጉሡም ኢዮስያስ ከእርሱ ጋር ሊጋጠም ወጣ፤ ፈርዖንም በተገናኘው ጊዜ በመጊዶ ገደለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢዮስያስ ዘመነ መንግሥት ነኮ የተባለው የግብጽ ንጉሥ የአሦርን ንጉሠ ነገሥት ለመርዳት ሠራዊቱን እየመራ ወደ ኤፍራጥስ ወንዝ ተጓዘ፤ ንጉሥ ኢዮስያስም መጊዶ ላይ የግብጽን ሠራዊት ለማገድ ጦርነት ገጥሞ በዚያ ውጊያ ላይ ተገደለ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮስያሳ ዎደ ግብጼ ካቲ ናኮይ፥ አሶረ ቢታ ካትያ ኦላን ኤቃናዉ ኤፍራጺሳ ሻፋ ቤዳ። ካቲ እዮስያሰ አናና ኦለታናዉ ባረ ኦላንቻቱዋ አኪደ ከሴዳ፤ ሽን ካቲ ናኮይ አናና ማግዶን ጋከቲደ፥ አ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyoosiyaasa wode Gibs'e Kaatii Nakoy, Asoore biittaa kaatiyaa olan ek'k'anaw Efiraas'iisa Shaafaa beedda. Kaatii Iyoosiyaase aanana olettanaw bare olanchchatuwaa akkiide kesseedda; shin Kaatii Nakoy aanana Magidon gakettiide, Aa wod'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyosiyaasi kawoteththan diza wode Gibxe kawo Faroon-Nikay Asoore kawo maaddanaas gede Efiraaxise shaafa bides; kawo Iyosiyaasikka izara olettanaas kezides; gido attiin Faroon-Nikay izara tiran gayttidi iza Magiddon wodhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሲያሲ ካዎቴን ዲዛ ዎዴ ጊብጼ ካዎ ፋሮን-ኒካይ ኣሶሬ ካዎ ማዳናስ ጌዴ ኤፊራጺሴ ሻፋ ቢዴስ፤ ካዎ ኢዮሲያሲካ ኢዛራ ኦሌታናስ ኬዚዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ፋሮን-ኒካይ ኢዛራ ቲራን ጋይቲዲ ኢዛ ማጊዶን ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮስያሳ ዎደ ግብፀ ካዎይ ናኮይ፥ አሶረ ካዋ ኦላን ማዳናዉ ኤፍራፂሳ ሻፋ ብስ። ካዎይ እዮስያስ እያራ ኦለታናዉ ባ ኦላንቾታ ኤክድ ከይስ። ሽን ካዎይ ናኮይ እያራ ማግዶን ጋሄትድ፥ እያ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyosyaasa wode Gibxe Kawoy Naakoy, Asoore kawa olan maaddanaw Efraxiisa Shaafa bis. Kawoy Iyosyaasi iyara oletanaw ba olanchota ekidi keyis. Shin kawoy Naakoy iyara Magidon gahetidi, iya wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮስያስ ንጉሥ በነበረበት ዘመን የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ኒካዑ የአሦርን ንጉሥ ለመርዳት ወደ ኤፍራጥስ ወንዝ ወጥቶ ነበር፤ ንጉሥ ኢዮስያስም ጦርነት ሊገጥመው ወጣ፤ ሆኖም ፈርዖን ኒካዑ ፊት ለፊት ገጥሞት መጊዶ ላይ ገደለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኢዮስያስ ዘመነ መንግሥት ነኮ የተባለው የግብጽ ንጉሥ የአሦርን ንጉሠ ነገሥት ለመርዳት ሠራዊቱን እየመራ ወደ ኤፍራጥስ ወንዝ ተጓዘ፤ ንጉሥ ኢዮስያስም መጊዶ ላይ የግብጽን ሠራዊት ለማገድ ጦርነት ገጥሞ በዚያ ውጊያ ላይ ተገደለ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዘመን መንግስቲ ኢዮስያስ ፈርዖን ኒካዑ ንጉስ ግብፂ ንንጉስ ኣሶር ክዋግኦ ናብ ሩባ ኤፍራጥስ ደየበ። ንጉስ ኢዮስያስ ድማ ኽከላኸሎ ወፀ፤ ኒካዑ ኸዓ ተዋግኦ እሞ ኣብ መጊዶ ቐተሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘመን ፈርኦን ኔኮ ንጉስ ግብጺ ናብ ንጉስ ሶርያ ናብ ርባ ኤፍራጥስ ደየበ። ንጉስ ዮስያስ ድማ ኪቃባበሎ ኸደ፡ ንሱ ኸኣ ምስ ረኣዮ፡ ኣብ መጊዶ ቐተሎ። |