2 Kings 23:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ፡ ከምቲ ንእስራኤል ዘውረድክዎ፡ ንይሁዳ እውን ካብ ገጸይ ከውጽኣ እየ፡ ነዛ ዝሓረኽዋ ከተማ የሩሳሌምን ነታ ስመይ ኣብኣ ኪኸውን እዩ ዝበልክዋ ቤትን ድማ ክነጽጋ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም፥ “እስራኤልን እንዳራቅሁት ይሁዳን ከፊቴ አርቀዋለሁ፤ ይህችንም የመረጥኋትን ከተማ ኢየሩሳሌምንና፦ ስሜ በዚያ ይሆናል ያልሁትንም ቤት እጥላለሁ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። እስራኤልን እንዳራቅሁት ይሁዳን ከፊቴ አርቀዋላሁ፤ ይህችንም የመረጥኋትን ከተማ ኢየሩሳሌምንና። ስሜ በዚያ ይሆናል ያልሁትን ቤት እጥላለሁ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “በእስራኤል ላይ ያደረግኹትን ነገር ሁሉ በይሁዳም ላይ አደርጋለሁ፤ ይኸውም የይሁዳን ሕዝብ ከፊቴ አስወግዳለሁ፤ የመረጥኳትን ከተማ ኢየሩሳሌምንና ስሜ በዚያ ይጠራል ብዬ የነበረውንም ቤተ መቅደስ እተዋለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ መና ጎዳይ፥ “ታን እስራኤልያ ታ ስንፐ ድጌዳዋዳን፥ ይሁዳካ ታ ስንፐ ድጋና፤ ታን ዶሬዳ ካታማ፥ የሩሳላመነ ታን፥ ‘ታ ሱንይ ሀዋን ደአና’ ጌዳ ሀ ጌሻ ጎልያ ድጋና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw Med'ina Goday, «Taani Israa'eeliyaa ta sintsaappe diggeeddawaadan, Yihudaakka ta sintsaappe diggana; taani dooreedda katamaa, Yerusaalamenne taani, ‹Ta suntsay hawaan de'ana› geedda ha Geeshsha Golliyaa diggana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY, «Tani Isra7eele ta sinththafe diggoyssaththo Yuhudakka ta sinththafe diggana; tani doorida Yerusalaame katamayo, ‹Ta sunththi heen de7ana› gaada tani kase yootida Xoossa keeththiyo ta yegga aggana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ታኒ ኢስራኤሌ ታ ሲንፌ ዲጎይሳ ዩሁዳካ ታ ሲንፌ ዲጋና፤ ታኒ ዶሪዳ ዬሩሳላሜ ካታማዮ፥ ‹ታ ሱን ሄን ዴኣና› ጋዳ ታኒ ካሴ ዮቲዳ ጾሳ ኬዮ ታ ዬጋ ኣጋና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ “ታኒ እስራኤለ ታ ስንፈ ድግዳይሳዳ፥ ይሁዳካ ታ ስንፈ ድጋና፤ ታኒ ዶርዳ ካታማ፥ የሩሳላመነ ‘ታ ሱንይ ሀይሳን ዳና’ ግዳ ሀ ኬ ድጋና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, “Taani Isra7eele ta sinthafe diggidaysada, Yihudaka ta sinthafe diggana; taani doorida katama, Yerusalaamenne ‘Ta sunthay haysan daana’ gida ha keethaa diggana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እግዚአብሔር ፣ “እስራኤልን እንዳስወገድሁ ሁሉ ይሁዳንም ከፊቴ አስወግዳለሁ፤ የመረጥኋትን ከተማ ኢየሩሳሌምንና፣ ‘ስሜ በዚያ ይሆናል’ ብዬ የተናገርሁለትን ይህን ቤተ መቅደስ እተዋለሁ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “በእስራኤል ላይ ያደረግኹትን ነገር ሁሉ በይሁዳም ላይ አደርጋለሁ፤ ይኸውም የይሁዳን ሕዝብ ከፊቴ አስወግዳለሁ፤ የመረጥኳትን ከተማ ኢየሩሳሌምንና ስሜ በዚያ ይጠራል ብዬ የነበረውንም ቤተ መቅደስ እተዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ “ከምቲ ንእስራኤል ዘርሓቕክዎ ንይሁዳውን ካብ ቅድመይ ከርሕቖ እየ፤ ነዛ ዝሓረኽዋ ኸተማ ኢየሩሳሌምን ነዛ ‘ስመይ ኣብኣ ክኸውን እዩ’ ዝበልክዋ ቤትን ከዓ ኽድርብየን እየ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ፡ ከምቲ ንእስራኤል ዘግለስክዎ ንይሁዳውን ካብ ቅድሚ ገጸይ ከግልሶ እየ፡ ነዛ ዝሐሬኽዋ ኸተማ የሩሳሌም ነዛ፡ ስመይ ኣብኣ ኪኸውን እዩ፡ ዝበልክዋ ቤትን ከኣ ክድርብየን እየ፡ በለ። |