2 Kings 23:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ብዘሎ ሕጊ ሙሴ ብዅሉ ልቡን ብዅሉ ነፍሱን ብዅሉ ሓይሉን ናብ እግዚኣብሄር ዚምለስ ቅድሚኡ ንጉስ ኣይነበረን። ብድሕሪኡ ድማ ከምኡ ዝዀነ ሰብ ኣይተንስአን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንደ ሙሴም ሕግ ሁሉ በፍ​ጹም ልቡ በፍ​ጹ​ምም ነፍሱ በፍ​ጹ​ምም ኀይሉ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​መ​ለሰ እንደ እርሱ ያለ ንጉሥ ከእ​ርሱ አስ​ቀ​ድሞ አል​ነ​በ​ረም፤ እንደ እር​ሱም ያለ ንጉሥ ከእ​ርሱ በኋላ አል​ተ​ነ​ሣም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ ሙሴም ሕግ ሁሉ በፍጹም ልቡ በፍጹምም ነፍሱ በፍጹምም ኃይሉ ወደ እግዚአብሔርም የተመለሰ እንደ እርሱ ያለ ንጉሥ ከእርሱ አስቀድሞ አልነበረም፤ እንደ እርሱም ያለ ንጉሥ ከእርሱ በኋላ አልተነሣም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለኦሪት ሕግ በመታዘዝ በፍጹም ልቡ፥ በፍጹም ነፍሱና በፍጹም ኃይሉ እግዚአብሔርን ያገለገለ እንደ ኢዮስያስ ያለ ንጉሥ ከእርሱም በፊት ሆነ ከእርሱ ወዲህ ከቶ አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ህግያዳን ባረ ኩመን ዎዛናን፥ ባረ ኩመን ሸምፑዋንነ፥ ባረ ኩመን ዎልቃን መና ጎዳኮ ስሜዳባን እዮስያሳ ማላ ካቲ፥ አፐ ካሰ ግዲና፥ አፐ ጉየ ግድና፥ ኡባካ ደንድቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse higgiyaadan bare kumentsaa wozanaan, bare kumentsaa shemppuwaaninne, bare kumentsaa wolk'k'an Med'ina Godaakko simmeeddaban Iyoosiyaasa mala kaatii, aappe kase gidiina, aappe guyye gidina, ubbakka denddibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kase Muse wogan xaafettida mala ba kumeththa wozinappe, ba kumeththa shemppofe, ba kumeththa wolqqafe GODAAKKO simmida Iyosiyaasa mala kawoy izappe sinththan gidiin woykko izappe guyen mulekka dendibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሴ ሙሴ ዎጋን ጻፌቲዳ ማላ ባ ኩሜ ዎዚናፔ፥ ባ ኩሜ ሼምፖፌ፥ ባ ኩሜ ዎልቃፌ ጎዳኮ ሲሚዳ ኢዮሲያሳ ማላ ካዎይ ኢዛፔ ሲንን ጊዲን ዎይኮ ኢዛፔ ጉዬን ሙሌካ ዴንዲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰ ህግያዳ ባ ኩመ ዎዛናን፥ ባ ኩመ ሸምፑዋንነ፥ ባ ኩመ ዎልቃን ጎዳኮ ስምዳ እዮስያሳ መላ ካዎይ፥ እያፐ ካሰ ግድን፥ እያፐ ጉየ ደንድቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Muse higgiyada ba kumetha wozanan, ba kumetha shempuwaninne, ba kumetha wolqan Godaako simmida Iyosyaasa mela kawoy, iyape kase gidin, iyape guye dendibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሙሴ ሕግ በተጻፈው መሠረት በፍጹም ልቡ፣ በፍጹም ነፍሱ፣ በፍጹም ኀይሉ ወደ እግዚአብሔር የተመለሰ፣ እንደ ኢዮስያስ ያለ ንጉሥ፣ ከእርሱ በፊትም ሆነ ከእርሱ በኋላ ፈጽሞ አልተነሣም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለኦሪት ሕግ በመታዘዝ በፍጹም ልቡ፥ በፍጹም ነፍሱና በፍጹም ኀይሉ እግዚአብሔርን ያገለገለ እንደ ኢዮስያስ ያለ ንጉሥ ከእርሱም በፊት ሆነ ከእርሱ ወዲህ ከቶ አልነበረም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ዅሉ ሕጊ ሙሴ ገይሩ ብምሉእ ልቡን ብምሉእ ነፍሱን ብምሉእ ሓይሉን ናብ እግዚኣብሄር ዝተመለሰ ንጉስ ኣይነበረን፤ ብድሕሪኡውን ከምኡ ዝበለ ኣይተስአን።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ዂሉ ሕጊ ሙሴ ገይሩ ብዂሉ ልቡን ብዂሉ ሓይሉን ናብ እግዚኣብሄር እተመልሰ ንጉስ ከኣ ብቅድሚኡ ኸምኡ ዝበለ ኣይነበረን፡ ብድሕሪኡውን ከምኡ ዝበለ ኣይተንስኤን።