2 Kings 23:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ዮስያስ ነቲ ኣብታ መጽሓፍ እተጻሕፈ ቓላት ሕጊ ምእንቲ ኺፍጸም፡ ነቶም ኣብ ምድሪ ይሁዳን ኣብ የሩሳሌምን እተሰለይዎ ዓየይቲ ምስ ምዉታት መናፍስቲ፡ ነቶም ጠንቆልትን ንኣምሳልን ጣኦታትን ኵሉ ፍንፉናት ነገራትን ኣርሓቖም ካህን ሒልቅያስ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ረኸቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም ካህኑ ኬልቅያስ በእግዚአብሔር ቤት ባገኘው መጽሐፍ የተጻፈውን የሕጉን ቃል ያጸና ዘንድ፥ መናፍስት ጠሪዎቹንና ጠንቋዮቹን ተራፊምንና ጣዖታትንም በይሁዳ ሀገርና በኢየሩሳሌም የተገኘውን ርኵሰት ሁሉ ኢዮስያስ አስወገደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም ካህኑ ኬልቅያስ በእግዚአብሔር ቤት ባገኘው መጽሐፍ የተጻፈውን የሕጉን ቃል ያጸና ዘንድ፥ መናፍስት ጠሪዎቹንና ጠንቋዮቹን ተራፊምንና ጣዖታትንም በይሁዳ አገርና በኢየሩሳሌም የተገኘውን ርኵሰት ሁሉ ኢዮስያስ አስወገደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሊቀ ካህናቱ ሒልቂያ በቤተ መቅደስ ባገኘው መጽሐፍ ውስጥ የተጻፈው ሕግ ሁሉ ተፈጻሚነት እንዲኖረው በማሰብ፥ ንጉሥ ኢዮስያስ ከኢየሩሳሌምና ከሌላውም የይሁዳ ከተማ ሁሉ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ሁሉ የቤተሰብ አማልክትን፥ ጣዖቶችንና ሌሎችንም አረማዊ የአምልኮ መፈጸሚያ ዕቃዎችን ሁሉ አስወገደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ቄሳቱዋ ኡባ ካፑ ህልቂ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ቤቴዳ ማጻፋን ጻፈቴዳ ህግያ ቃላ ምንሳናዳን፥ ኢታ አያና ጼስያዋንታነ ሻሬቻቱዋ፥ ሶይ ግዶ ኤቃ ምስለቱዋ፥ ኤቃ ሚሻቱዋነ ይሁዳ ቢታንነ የሩሳላመ ካታማን ቤቴዳ ሀራ ሸነይያባቱዋ ኡባ እዮስያሰ ይሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay k'eesatuwaa ubbaa kaappuu Hilk'k'ii Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaan beetteedda mas'aafan s'aafetteedda higgiyaa k'aalaa minisanaadan, iita ayaanaa s'eesiyaawanttanne shareechchatuwaa, soy giddo eek'aa misiletuwaa, eek'aa miishshatuwaanne Yihudaa biittaaninne Yerusaalame kataman beetteedda hara sheneyiyaabatuwaa ubbaa Iyoosiyaase d'aysseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe bollara Iyosiyaasi moytille haasayssizayta, ayanata xeygizayta, asi ba hu7en hu7en goynniza xoossata, eeqa xoossata, Yuhudaninne Yerusalaamen beettida hara shaattiza miish ubbaa dhayssides; izi hessaththo ooththidaykka qeese Kilqiyaasi GODAA Keeththa giddofe demmida maxaafan xaafeti diza wogay polettana malassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ቦላራ ኢዮሲያሲ ሞይቲሌ ሃሳይሲዛይታ፥ ኣያናታ ጼይጊዛይታ፥ ኣሲ ባ ሁኤን ሁኤን ጎይኒዛ ጾሳታ፥ ኤቃ ጾሳታ፥ ዩሁዳኒኔ ዬሩሳላሜን ቤቲዳ ሃራ ሻቲዛ ሚሽ ኡባ ይሲዴስ፤ ኢዚ ሄሳ ኦዳይካ ቄሴ ኪልቂያሲ ጎዳ ኬ ጊዶፌ ዴሚዳ ማጻፋን ጻፌቲ ዲዛ ዎጋይ ፖሌታና ማላሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነ ሀላቃይ ካልቅያስ ፆሳ ኬን በንትዳ ማፃፋን ፃፈትዳ ህግያ ቃላ ምንናዳ፥ ቱና አያና ፄገይሳታነ ማሮታ፥ ሶ ግዶ ኤቃ ምስለታ፥ ኤቃ ሚሸታነ ይሁዳ ቢታንነ የሩሳላመ ካታማን በንትዳ ሀራ እፀትዳባታ ኡባ እዮስያስ ይስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahine halaqay Kalqiyaasi Xoossa keethan bentida maxaafan xaafetida higgiya qaala minthanaada, tuna ayyaana xeegeysatanne marota, soo giddo eeqa misileta, eeqa miishetanne Yihuda biittaninne Yerusalaame kataman bentida hara ixetidabata ubbaa Iyosyaasi dhaysis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በቀር ኢዮስያስ ሙታን አነጋጋሪዎችንና መናፍስት ጠሪዎችን፣ የየቤተ ሰቡ ሰውን አማልክት፣ ጣዖታትን እንዲሁም በይሁዳና በኢየሩሳሌም የተገኙትን ሌሎች አስጸያፊ ነገሮች ሁሉ አስወገደ፤ ይህን ያደረገውም ካህኑ ኬልቅያስ ከእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ባገኘው መጽሐፍ የተጻፈው የሕጉ ቃል ተፈጻሚነት እንዲኖረው ለማድረግ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሊቀ ካህናቱ ሒልቂያ በቤተ መቅደስ ባገኘው መጽሐፍ ውስጥ የተጻፈው ሕግ ሁሉ ተፈጻሚነት እንዲኖረው በማሰብ፥ ንጉሥ ኢዮስያስ ከኢየሩሳሌምና ከሌላውም የይሁዳ ከተማ ሁሉ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ሁሉ የቤተሰብ አማልክትን፥ ጣዖቶችንና ሌሎችንም አረማዊ የአምልኮ መፈጸሚያ ዕቃዎችን ሁሉ አስወገደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ኢዮስያስ ድማ ኣብቲ ኻህን ኬልቅያስ ዝረኸቦ መፅሓፍ ተፅሒፉ ዘሎ፥ ሕጊ ምእንቲ ኽፍፀም ኢሉ ነቶም ንመናፍስቲ ምዉታት ዝፅውዑ ንጠንቈልትን ንናይ ነፍሲ ወከፍ ስድራ ኣማልኽትን ንጣዖታትን ንዅሉ እቲ ኣብ ሃገር ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌምን ዝነበረ፥ ንጣዖት ዘምልኹሉ ኣቑሑን ኣወገዶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮስያስ ድማ ቃላት እቲ ኣብቲ ኻህን ሒልቂያ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝረኸቦ መጽሓፍ ተጽሒፉ ዘሎ ሕጊ ምእንቲ ኬቕውም ኢሉ፡ ነቶም መናፍስቲ ዚሐቱን ንጠንቈልትን ንኣማልኽቲ ቤትን ንጣኦታትን ኲሉ እቲ ኣብ ሃገር ይሁዳን ኣብ የሩሳሌምን ንእተራእየ ጽያፋትን ኣንደዶ። |