2 Kings 23:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ድማ ምስ ኵሎም ሰብ ይሁዳን ኵሎም ነበርቲ የሩሳሌምን ምስኡን ካህናትን ነብያትን ኵሎም ህዝብን ንኣሽቱን ዓበይትን ናብ ቤት የሆዋ ደየበ፣ ኣብኡ ኸኣ ንዅሉ ይሰምዕ ኣንበበ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝተረኽበ ቃላት መጽሓፍ ኪዳን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ወደ እግዚአብሔር ቤት ወጣ፤ ከእርሱም ጋር የይሁዳ ሰዎች ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የሚኖሩ ሁሉ፥ ካህናቱና ነቢያቱም፥ ሕዝቡም ሁሉ ከታናሾቹ ጀምሮ እስከ ታላቆቹ ድረስ ወጡ፤ በእግዚአብሔርም ቤት የተገኘውን የቃል ኪዳኑን መጽሐፍ ቃል ሁሉ በጆሮአቸው አነበበ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ወደ እግዚአብሔር ቤት ወጣ፤ ከእርሱም ጋር የይሁዳ ሰዎች ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የሚኖሩ ሁሉ፥ ካህናቱና ነቢያቱም፥ ሕዝቡም ሁሉ ከታናሾቹ ጀምሮ እስከ ታላቆቹ ድረስ ወጡ፤ በእግዚአብሔርም ቤት የተገኘውን የቃል ኪዳኑን መጽሐፍ ቃል ሁሉ በጆሮአቸው አነበበ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም ካህናት፥ ነቢያት፥ ሌሎችም ሰዎች ከታናሾች ጀምሮ እስከ ታላቆች ድረስ ወደ ቤተ መቅደስ መጡ፤ ንጉሡም በዚያ ጠፍቶ በነበረውና በቤተ መቅደስ በተገኘው መጽሐፍ የሰፈረውን ቃል በሙሉ ለሕዝቡ አነበበ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ፑደ ከሴዳ፤ ይሁዳ አሳይ ኡባይ፥ የሩሳላመን ደእያ አሳይ ኡባይ፥ ቄሳቱነ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ፥ ጉፐ ዎጋ ጋካናዉ፥ አሳይ ኡባይ አናና እትፐ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ፑደ ከሴድኖ። መና ጎዳ ጌሻ ጎልያፐ ቤቴዳ ቃላ ጫቁዋ ማጻፋ ቃላ ኡባ ካቲ ኡንቱንቱ ስስሽን ናባቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa pude kesseedda; Yihudaa Asay ubbay, Yerusaalamen de'iyaa Asay ubbay, k'eesatuunne timbbitiyaa odiyaawanttu, guutsaappe wogaa gakkanaw, Asay ubbay aanana ittippe Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa pude keseeddino. Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaappe beetteedda K'aalaa c'aak'uwa Mas'aafaa k'aalaa ubbaa kaatii unttunttu sisishshin nabbabeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda asaynne Yerusalaamen diza asay ubbay qeesetinne nabeti ubbaafe naappe cima gakkanaas ubbaa GODAA Keeth ekki yides; GODAA Keeththafe beettida caaqo qaala maxaafa istti bantta hayththan siyana mala ubbaa nababides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ኣሳይኔ ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ቄሴቲኔ ናቤቲ ኡባፌ ናፔ ጪማ ጋካናስ ኡባ ጎዳ ኬ ኤኪ ዪዴስ፤ ጎዳ ኬፌ ቤቲዳ ጫቆ ቃላ ማጻፋ ኢስቲ ባንታ ሃይን ሲያና ማላ ኡባ ናባቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ፑደ ፆሳ ኬ ከይስ፤ ይሁዳ አሳይ፥ የሩሳላመን ደእያ አሳይ፥ ካህነትነ ናበት፥ ጉፈ ግታ ጋካናዉ ኡባይ እያራ እስፈ ፑደ ፆሳ ኬ ከይዶሶና። ፆሳ ኬፈ በንትዳ ጫቆ ቃላ ማፃፋ ኡባ ካዎይ ኤንታዉ ናባብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy pude Xoossa keethi keyis; Yihuda asay, Yerusalaamen de7iya asay, kahinetinne nabeti, guuthafe gita gakanaw ubbay iyara issife pude Xoossa keethi keyidosona. Xoossa keethafe bentida caaqo qaala maxaafa ubbaa kawoy entaw nabbabis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳን ሰዎች ሁሉ፣ የኢየሩሳሌምን ከተማ ነዋሪዎች በሙሉ፣ ካህናቱንና ነቢያቱን ሁሉ ከልጅ እስከ ዐዋቂ አንድም ሰው ሳይቀር ይዟቸው ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መጣ። በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የተገኘውንም የኪዳኑን መጽሐፍ ቃል በጆሯቸው እንዲሰሙት በሙሉ አነበበላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ካህናት፥ ነቢያት፥ ሌሎችም ሰዎች ከታናሾች ጀምሮ እስከ ታላቆች ድረስ ወደ ቤተ መቅደስ መጡ፤ ንጉሡም በዚያ ጠፍቶ በነበረውና በቤተ መቅደስ በተገኘው መጽሐፍ የሰፈረውን ቃል በሙሉ ለሕዝቡ አነበበ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስን ኵሎም ሰብ ይሁዳን ኵሎም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነብሩን ካህናትን ነቢያትን ብምሉኡ ህዝቢ ድማ ኻብ ንእሽተይ ክሳዕ ዓብዪ ናብ ቤተ መቕደስ ደየቡ። ነቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝተረኽበ ናይ ቃል ኪዳን መፅሓፍ ቃል ብምሉኡ ኣብ እዝኖም ኣንበበሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስን ምስኡ ኸኣ ኲሎም ሰብ ይሁዳን ኲሎም ኣብ የሩሳሌም ዚነብሩን ካህናትን ነብያትን ብዘሎ ህዝቢ ድማ ካብ ንእሽቶ ኽሳዕ ዓብዪ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ደየቡ። ንዂሉ ቓላት እቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር እተረኽበ መጽሓፍ ኪዳን ኣንቢቡ ኣስምዖም። |