2 Kings 23:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነገስታት እስራኤል ንእግዚኣብሄር ኬቘጥዑ ዝገበርዎ ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዝነበረ ዅሉ ኣባይቲ በረኽ ድማ፡ ዮስያስ ወሲዱ፡ ከምቲ ኣብ ቤትኤል ዝገበሮ ዅሉ ግብሪ ገበረሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰማርያም ከተሞች የነበሩትን፥ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ የእስራኤል ነገሥታት የሠሩትን የኮረብታውን መስገጃዎች ኢዮስያስ አስወገዳቸው፤ በቤቴልም እንዳደረገው ነገር ሁሉ እንዲሁ አደረገባቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰማሪያም ከተሞች የነበሩትን፥ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ የእስራኤል ነገሥታት የሠሩትን የኮረብታውን መስገጃዎች ኢዮስያስ አስወገዳቸው፥ በቤቴልም እንዳደረገው ነገር ሁሉ እንዲሁ አደረገባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ ኢዮስያስ በማንኛይቱም የእስራኤል ከተማ የእስራኤል ነገሥታት አሠርተዋቸው የነበሩትን የእግዚአብሔርን ቁጣ ለማነሣሣት ምክንያት የሆኑትን የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችን ሁሉ አፈራረሰ፤ በቤትኤል ያደረገውን ሁሉ በእነዚያ መሠዊያዎች ላይ ፈጸመ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካተቱ ሳማርያ ካታማቱዋን ኦስሲደ፥ መና ጎዳ ሀንቀዳ፥ ጎይንያ ቃ ሳኣ እዮስያሰ ድጌዳ፤ ቤቴለን ኦዳዋዳን፥ ኡንቱንታካ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatetuu Samaariyaa katamatuwaan oosissiide, Med'ina Godaa hank'k'etseedda, goynniyaa d'ok'k'a sa'aa Iyoosiyaase diggeedda; Beeteelen ootseeddawaadan, unttunttakka ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyosiyaasi Beetelen ooththida mala Samaariya kataman zumbullata bolla Isra7eele kawoti kase oosisidaytanne GODAA hanqeththida eeqa xoossa keeththata ubbaa dhayssidessinne tunisides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሲያሲ ቤቴሌን ኦዳ ማላ ሳማሪያ ካታማን ዙምቡላታ ቦላ ኢስራኤሌ ካዎቲ ካሴ ኦሲሲዳይታኔ ጎዳ ሃንቄዳ ኤቃ ጾሳ ኬታ ኡባ ይሲዴሲኔ ቱኒሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎት ሳማረ ካታማታን ኦስስድ፥ ጎዳ ሀንቀዳ፥ ቃ ጎይኖ በሳታ እዮስያስ ድግስ፤ ቤተለን ኦዳይሳዳ፥ ኤንታ ቦላካ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoti Samaare katamatan oosisidi, Godaa hanqethida, dhoqa goyinno bessata Iyosyaasi diggis; Beetelen oothidaysada, enta bollaka oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮስያስም በቤቴል እንዳደረገው ሁሉ በሰማርያም ከተሞች ኰረብቶች ላይ የእስራኤል ነገሥታት አሠርተዋቸው የነበሩትንና እግዚአብሔርን ያስቈጡበትን ቤተ ጣዖቶች ሁሉ አስወገደ፤ አረከሳቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኢዮስያስ በማንኛይቱም የእስራኤል ከተማ የእስራኤል ነገሥታት አሠርተዋቸው የነበሩትን የእግዚአብሔርን ቊጣ ለማነሣሣት ምክንያት የሆኑትን የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችን ሁሉ አፈራረሰ፤ በቤትኤል ያደረገውን ሁሉ በእነዚያ መሠዊያዎች ላይ ፈጸመ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነተን ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዝነበራ፥ ነገስታት እስራኤል ንእግዚኣብሄር ከቘጥዕዎ ኢሎም ዝሰርሕወን ኵለን በረኽቲ መስገዲታት ድማ ኢዮስያስ ኣፍረሰን እሞ ኸምቲ ኣብ ቤቴል ዝገበሮ ገበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነተን ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዝነበራ፡ ነገስታት እስራኤል ንእግዚኣብሄር ኬዀርይዎ ኢሎም ዝሰርሕወን ኲለን ኣባይቲ በረኽቲ ድማ ዮስያስ ኣፍረሰን እሞ ከምቲ ኣብ ቤትኤል ዝገበሮ ዂሉ ግብርታት ገበረን። |