2 Kings 23:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሰሎሞን ንጉስ እስራኤል ንኣሽቶሬት፡ ፍንፉን ናይ ሲዶናውያንን ንኬሞሽ፡ ፍንፉን ሞኣባውያንን ንኬሞሽን፡ ብየማን እቲ ከረን ጥፍኣት ኣብ ቅድሚ የሩሳሌም ዝነበረ በሪኽ ቦታታት እቲ ፍንፉን ደቂ ዓሞን ዝነበረ ሚልኮም ንንጉስ ኣርከሶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢየሩሳሌምም ፊት ለፊት በርኵስት ተራራ ቀኝ የነበሩትን፥ የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን ለሲዶናውያን ርኵስት ለአስታሮት፥ ለሞዓብም ርኵሰት ለካሞሽ፥ ለአሞንም ልጆች ርኵሰት ለሞሎክ ያሠራቸውን መስገጃዎች ንጉሡ ርኩስ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢየሩሳሌምም ፊት ለፊት በርኵሰት ተራራ ቀኝ የነበሩትን፥ የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን ለሲዶናውያን ርኵሰት ለአስታሮት ለሞዓብም ርኵሰት ለካሞሽ ለአሞንም ልጆች ርኵሰት ለሚልኮም ያሠራቸውን መስገጃዎች ንጉሡ ርኩስ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ ከርኲሰት ተራራ በስተ ደቡብ ዐስታሮት ተብላ ለምትጠራው ለሲዶና አምላክ፥ ከሞሽ ተብሎ ለሚጠራው ለሞዓብ አምላክና ሞሌክ ተብሎ ለሚጠራው ለዐሞን አምላክ ንጉሥ ሰሎሞን አሠርቶአቸው የነበሩት አጸያፊዎች ምስሎች ሁሉ የረከሱ መሆናቸውን አስገነዘበ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ካቲ የሩሳላመ ካታማፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ዳብረ ዛይተ ጌተትያ ደርያፐ ገድሳ ባጋን ደእያ ቱናተ ቃ ደርያ። ሄ ቃ ሳአቱ እስራኤልያ ካቲ ሶሎሞነ ሲዶናቱዋ ጾሳት አስታሮትዉ፥ ሞኣባቱዋ ጾሳ ካሞሻዉነ፥ አሞናቱዋ ጾሳ ሞሎካዉ፥ ሄ ቱና ጾሳቶ ጎይናናዉ ጊግሴዳ ቃ ሳኣ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka kaatii Yerusaalame katamaappe away doliyaa baggana Dabire Zayite geetettiyaa deriyaappe gedissa baggan de'iyaa Tunatetsaa D'ok'k'a Deriyaa. He d'ok'k'a sa'atuu Israa'eeliyaa Kaatii Solomone Sidoonatuwaa s'oossatti Asttaarootiw, Moo'aabatuwaa s'oossaa Kaamooshawunne, Amoonatuwaa s'oossaa Molookaw, he tuna s'oossatoo goynnanaw giigisseedda d'ok'k'a sa'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththoka Yerusalaameppe arshey mokkiza baggara tunateththa zumaappe dugeha baggan Isra7eele kawo Solomooney Sidoonata tunateththa xoos Astarootes, Mo7aabeta tunateththa xoos Kamooshes, Amooneta tunateththa xoos Molookes zumbullata bolla oosisida goynnizasohota kawozi tunisides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳካ ዬሩሳላሜፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ቱናቴ ዙማፔ ዱጌሃ ባጋን ኢስራኤሌ ካዎ ሶሎሞኔይ ሲዶናታ ቱናቴ ጾስ ኣስታሮቴስ፥ ሞኣቤታ ቱናቴ ጾስ ካሞሼስ፥ ኣሞኔታ ቱናቴ ጾስ ሞሎኬስ ዙምቡላታ ቦላ ኦሲሲዳ ጎይኒዛሶሆታ ካዎዚ ቱኒሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ የሩሳላመ ካታማፐ ዶሎሀ ባጋራ፥ ቱናተ ዙማፐ ዱገሀ ባጋን ደእያ ቃ ጎይኖ በሳታ ቱንስስ። ሄ ቃ በሳት እስራኤለ ካዎይ ሶሎሞነይ፥ ቱና ፆሳታ፥ ስዶና ፆሰ አስታሮቶ፥ ሞአበ ፆሳ ካሞሻነ አሞነ ፆሳ ሞሎካ ጎይናናዉ ጊግስዳ ቃ በሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Yerusalaame katamaape doloha baggara, tunatetha zumaape dugeha baggan de7iya dhoqa goyinno bessata tunisis. He dhoqa bessati Isra7eele kawoy Solomoney, tuna xoossata, Sidoona xoosse Astarooto, Moo7abe xoossaa Kamooshanne Amoone xoossaa Moloka goyinnanaw giigisida dhoqa bessata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ ከርኩሰት ኰረብታ በስተ ደቡብ የነበሩትን የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን ለሲዶናውያን የርኩሰት አምላክ ለአስታሮት፣ ለሞዓብ ሕዝቦች የርኩሰት አምላክ ለካሞሽ፣ ለአሞን ሕዝቦች የርኩሰት አምላክ ለሞሎክ ያሠራቸውን የኰረብታ ላይ ማምለኪያዎች ንጉሡ አረከሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ ከርኲሰት ተራራ በስተ ደቡብ ዐስታሮት ተብላ ለምትጠራው ለሲዶና አምላክ፥ ከሞሽ ተብሎ ለሚጠራው ለሞአብ አምላክና ሞሌክ ተብሎ ለሚጠራው ለዐሞን አምላክ ንጉሥ ሰሎሞን አሠርቶአቸው የነበሩት አጸያፊዎች ምስሎች ሁሉ የረከሱ መሆናቸውን አስገነዘበ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ኢዮስያስ፥ ነቲ ብምብራቕ ኢየሩሳሌም፥ ብደቡብ ዀረብታ ጥፍኣት፥ ዝነበረ ንጣዖት ዝሰግዱሉ በረኽቲ፥ እቲ ሰሎሞን ንጉስ እስራኤል፥ ነታ እተፀይፍ ኣስታሮት ጣዖት ሲዶናውያንን፥ ነቲ ዘፀይፍ ካሞሽ ጣዖት ሞኣባውያንን፥ ነቲ ዘፀይፍ ሚልኮም ጣዖት ደቂ ኣሞን ሰሪሑሎም ዝነበረ ኣርከሶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኣብ ቅድሚ የሩሳሌም ኣብ የማን ከረን ጥፍኣት ዝነበረ በረኽቲ ኸኣ፡ እቲ ሰሎሞን ንጉስ እስራኤል ንኣስታርተ ጽያፍ ሲዶናውያንን ንከሞሽ ጽያፍ ሞኣብን ንሚልኮም ጽያፍ ደቂ ዓሞንን ዝሰርሓሎም፡ እቲ ንጉስ ኣርከሶ። |