2 Kings 23:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ነገስታት ይሁዳ ዝሰርሕዎም ኣብ ልዕሊ ላዕለዋይ ክፍሊ ኣሓዝ ዝነበሩ መሰውኢታትን ኣብ ክልተ ኣጸድ ቤት እግዚኣብሄር ምናሴ ዝሰርሖም መሰውኢታትን ድማ፡ ንጉስ ኣፍሪሱ ሰበሮም። ካብኡ ድማ ሓመድኦም ናብ ሩባ ቂድሮን ደርበዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ነገሥታት ያሠሩትን በአካዝ ቤት ሰገነት ላይ የነበሩትን መሠዊያዎች፥ ምናሴም ያሠራውን በእግዚአብሔር ቤት በሁለቱ ወለሎች ላይ የነበሩትን መሠዊያዎች ንጉሡ አስፈረሳቸው፤ ከዚያም አወረዳቸው፤ አደቀቃቸውም፥ ትቢያቸውንም በቄድሮን ፈፋ ጣለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ነገሥታት ያሠሩትን በአካዝ ቤት ሰገነት ላይ የነበሩትን መሠዊያዎች፥ ምናሴም ያሠራውን በእግዚአብሔር ቤት በሁለቱ ወለሎች ላይ የነበሩትን መሠዊያዎች ንጉሡ አስፈረሳቸው፥ አደቀቃቸውም፥ ትቢያቸውንም በቄድሮን ፈፋ ጣለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ አካዝ ባሠራቸው መኖሪያ ክፍሎች ጣራ ላይ በሚገኘው ቤተ መንግሥት የይሁዳ ነገሥታት አሠርተዋቸው የነበሩትን መሠዊያዎችና በቤተ መቅደሱ ሁለት አደባባዮች ንጉሥ ምናሴ አሠርቶአቸው የነበሩትን መሠዊያዎች ሁሉ ኢዮስያስ ደመሰሳቸው፤ መሠዊያዎቹንም አንኮታክቶ ወደ ቄድሮን ሸለቆ ወስዶ ጣላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካዛ ጎልያ ፖቅያ ቦላን ይሁዳ ካተቱ ጊግስሴዳ ያርሹዋ ሳአቱዋነ ምናሰ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያዉ ደእያ ላኡ ዳባባቱዋ ግዶን ጊግሴዳ ያርሽያ ሳአቱዋ ካቲ እዮስያሰ ክንቼዳ። ኡንቱንታ ሄ ሳፐ ድጊደ ክንቼሬዳ፤ ሱፓ ቀድሮና ዛንጋራን ኦሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaaza golliyaa pook'iyaa bollan Yihudaa kaatetuu giigisisseedda yarshshuwaa sa'atuwaanne Minaase Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaw de'iyaa laa"u dabaabatuwaa giddon giigisseedda yarshshiyaa sa'atuwaa Kaatii Iyoosiyaase kinchcheedda. Unttuntta he saappe diggiide kinchchereetseedda; suuppaa K'ediroona zanggaaraan oleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawoti pude Akaaze ilpinne achchan pooqe bolla ooththida yarshosohota, Minaasey GODAA Keeththa zago nam7atan oosisida yarshosohota diggides; tinchchereththi yeggides; he tinchcheththaaka denththi efidi Qediroone shoobban yeggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎቲ ፑዴ ኣካዜ ኢልፒኔ ኣቻን ፖቄ ቦላ ኦዳ ያርሾሶሆታ፥ ሚናሴይ ጎዳ ኬ ዛጎ ናምኣታን ኦሲሲዳ ያርሾሶሆታ ዲጊዴስ፤ ቲንቼሬ ዬጊዴስ፤ ሄ ቲንቼካ ዴን ኤፊዲ ቄዲሮኔ ሾባን ዬጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካዛ ኬ ፖቅያ ቦላ ይሁዳ ካዎት ጊግስዳ ያርሾ በሳታን ምናሰይ ፆሳ ኬን ደእያ ናምኡ ዳባባታ ግዶን ጊግስዳ ያርሾ በሳታ ካዎይ እዮስያስ ላልስ። ኤንታ ሄ በሳፈ ድግድ ትንቸረድ፥ ቀድሮና ዛንጋራን ሆልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaaza keethaa pooqiya bolla Yihuda kawoti giigisida yarsho bessatan Minaasey Xoossa keethan de7iya nam7u dabaabata giddon giigisida yarsho bessata Kawoy Iyosyaasi laallis. Enta he bessaafe diggidi tincherethidi, Qediroona Zangaaran holis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ነገሥታት በላይኛው የአካዝ እልፍኝ አጠገብ በሰገነቱ ላይ ያቆሟቸውን መሠዊያዎች፣ ምናሴም በሁለቱ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አደባባዮች ላይ ያሠራቸውን መሠዊያዎች አስወገደ፤ ስብርብራቸውን አወጣ፤ ድቃቂውንም አንሥቶ ወደ ቄድሮን ሸለቆ ጣለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ አካዝ ባሠራቸው መኖሪያ ክፍሎች ጣራ ላይ በሚገኘው ቤተ መንግሥት የይሁዳ ነገሥታት አሠርተዋቸው የነበሩትን መሠዊያዎችና በቤተ መቅደሱ ሁለት አደባባዮች ንጉሥ ምናሴ አሠርቶአቸው የነበሩትን መሠዊያዎች ሁሉ ኢዮስያስ ደመሰሳቸው፤ መሠዊያዎቹንም አንከታክቶ ወደ ቄድሮን ሸለቆ ወስዶ ጣላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ፥ ነቲ ነገስታት ይሁዳ ኣብ ናሕሲ ኣዳራሽ ኣካዝ ዝገበርዎ መሰውኢታትን፥ ነቲ ምናሴ ኣብ ክልቲኡ ዓፀድ ቤት እግዚኣብሄር ዝገበሮ መሰውኢታትን ኣፍረሶ፤ ኣድቀቖውን፤ ነቲ ሓመዱ ኸዓ ኣብ ለሰ ቄድሮን በተኖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኣብ ናሕሲ ኣደራሽ ኣሃዝ ዝነበረ፡ እቶም ነገስታት ይሁዳ ዝገበርዎ፡ መሰውኢታትን፡ነቲ ምናሴ ኣብ ክልቲኡ ኣጸድ ቤት እግዚኣብሄር ዝገበሮ መሰውኢታትን ከኣ እቲ ንጉስ ኣፍረሶ። ካብኡ ቐልጢፉ ኸይዱ ድማ ነቲ ደበቚቦቛኡ ኣብ ርባ ቄድሮን ጐሐፎ። |