2 Kings 23:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ነገስታት ይሁዳ ንጸሓይ ዝሃብዎ ኣፍራስ ድማ፡ ኣብ ኣፍ ደገ ቤት እግዚኣብሄር፡ ብኽፍሊ እቲ ኣብ መጓሰ ዝነበረ ስሉብ ናታንሜሌክ፡ ሰረገላታት ጸሓይ ድማ ይነድዱ ነበሩ ምስ ሓዊ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ነገሥታት በእግዚአብሔር ቤት መግቢያ አጠገብ በከተማው አቅራቢያ በነበረው በንጉሡ ጃንደረባ በናታን መኖሪያ አጠገብ ለፀሐይ የሰጡአቸውን ፈረሶች አቃጠለ፤ የፀሐይንም ሰረገሎች በእሳት አቃጠለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ነገሥታት በእግዚአብሔር ቤት መግቢያ አጠገብ በከተማው አቅራቢያ በነበረው በጃንደረባው በናታንሜሌክ መኖሪያ አጠገብ ለፀሐይ የሰጡትን ፈረሶች አስወገደ፤ የፀሐይንም ሰረገሎች በእሳት አቃጠለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ ነገሥታት ለፀሐይ አምልኮ መድበዋቸው የነበሩትን ፈረሶች ሁሉ አስወገደ፤ ለዚሁ አምልኮ የሚያገለግሉ የነበሩትን ሠረገሎች አቃጠለ፤ እነዚህ ሁሉ ቀደም ሲል ታላቁ ባለ ሥልጣን ናታን ሜሌክ በሚኖርባቸው ክፍሎች አጠገብና በቤተ መቅደሱ አደባባይ ቅጽር በር አጠገብ ይገኙ ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካተቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገልያ ፐንግያን አዋዉ ዱማይ ዎዳ ፓራቱዋ ድጌዳ። አዋ ፓራቱ ናታን-መለካ ግያ ካፑዋ ክፍልያ ማታን ደእያ ዳባባን ደኢኖ። ሄዋፐ ጉይያን፥ አዋዉ ዱማይ ዎዳ ፓራ ጋረቱዋ እዮስያሰ ታማን ጹጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa kaatetuu Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa geliyaa penggiyaan awaaw dummayi wotseedda paratuwaa diggeedda. Awaa paratuu Naataani-Meleka giyaa kaappuwaa kifiliyaa matan de'iyaa dabaaban de'iino. Hewaappe guyyiyaan, awaaw dummayi wotseedda paraa gaaretuwaa Iyoosiyaase taman s'uuggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawoti GODAA Keeththe geliza sohon awa arshes goynnanaas immida parata heeppe diggides. Heytikka Naataan-Meleeke geetettiza issi shuumeza keeththa matan diza dubbushan deettes. Iyosiyaasikka awa arshes goynnana mala imettida para-gaareta taman xuuggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎቲ ጎዳ ኬ ጌሊዛ ሶሆን ኣዋ ኣርሼስ ጎይናናስ ኢሚዳ ፓራታ ሄፔ ዲጊዴስ። ሄይቲካ ናታን-ሜሌኬ ጌቴቲዛ ኢሲ ሹሜዛ ኬ ማታን ዲዛ ዱቡሻን ዴቴስ። ኢዮሲያሲካ ኣዋ ኣርሼስ ጎይናና ማላ ኢሜቲዳ ፓራ-ጋሬታ ታማን ጹጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዎት ፆሳ ኬ ገልያ ፐንግያን አዋስ ዱማይድ ዎዳ ፓራታ ድግስ። አዋ ፓራት ናታን-መለካ ሀላቃ ክፍልያ ማታን ደእያ ዳባባን ደኦሶና። ሄሳፈ ጉየ፥ አዋስ ዱማይድ ዎዳ ፓራ ጋረታ እዮስያስ ታማን ፁግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawoti Xoossa keethaa geliya pengiyan awas dummayidi wothida parata diggis. Awa parati Naatan-Meleka halaqaa kifiliya matan de7iya dabaaban de7oosona. Hessafe guye, awas dummayidi wothida para gaareta Iyosyaasi taman xuuggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ነገሥታት ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መግቢያ ላይ ለፀሓይ አምልኮ የሰጧቸውን ፈረሶች ከዚያ አስወገደ። እነዚህም ናታን ሜሌክ በተባለ በአንድ ሹም ቤት አጠገብ በአደባባዩ ላይ ነበሩ። ኢዮስያስም ለፀሓይ አምልኮ የተሰጡትን ሠረገሎች አቃጠለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ነገሥታት ለፀሐይ አምልኮ መድበዋቸው የነበሩትን ፈረሶች ሁሉ አስወገደ፤ ለዚሁ አምልኮ የሚያገለግሉ የነበሩትን ሠረገሎች አቃጠለ፤ እነዚህ ሁሉ ቀደም ሲል ታላቁ ባለሥልጣን ናታን ሜሌክ በሚኖርባቸው ክፍሎች አጠገብና በቤተ መቅደሱ አደባባይ ቅጽር በር አጠገብ ይገኙ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ነገስታት ይሁዳ ንኣምልኾ ፀሓይ ዝወፈይዎም፥ ኣብቲ መእተዊ ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ቅፅሪ ቤተ መቕደስ፥ ኣብታ ናታንሜሌክ ዝበሃል ስሉብ ዝነብረላ ዝነበሩ ኣፍራስ ኣወገዶም። ነቲ ሰረገላታት ፀሓይውን ብሓዊ ኣቃፀሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ነገስታት ይሁዳ ንጸሓይ ዝወፈይዎም፡ ኣብቲ መእተዊ ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ቀጽሪ መቕደስ ኣብታ ነታንሜሌክ፡ እቲ ስሉብ ዚነብረላ ዝነበረ ኣፍራስ ኣግለሶም። ነቲ ሰረገላታት ጸሓይውን ብሓዊ ኣንደዶ። |