2 Kings 22:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሻፋን እቲ ጸሓፊ ድማ ናብ ንጉስ መጺኡ ንንጉስ ከምዚ ኢሉ ሓበሮ፦ ባሮትካ ነቲ ኣብታ ቤት ዝተረኽበ ገንዘብ ኣኪቦም ኣብ ኢድ እቶም ዝከታተሉ ዕዮ ኣረከብዎ። ናይ ቤት እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጸሓ​ፊ​ውም ሳፋን ወደ ንጉሡ መጣ፤ ለን​ጉ​ሡም፥ “በመ​ቅ​ደሱ የተ​ገ​ኘ​ውን ገን​ዘብ አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ አፈ​ሰ​ሱት፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቤት ሥራ ለመ​ሥ​ራት ለተ​መ​ደ​ቡት ሰዎች ሰጡት” ብሎ ነገ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጸሐፊውም ሳፋን ወደ ንጉሡ መጣ፥ ለንጉሡም። በመቅደሱ የተገኘውን ገንዘብ ባሪያዎችህ አፈሰሱት፥ በእግዚአብሔርም ቤት ሠራተኞች ላይ ለተሾሙት አለቆች ሰጡት ብሎ አወራለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም በኋላ ጸሐፊው ሳፋን ወደ ንጉሡ ተመልሶ ሄደና “አገልጋዮችህ በቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበረውን ገንዘብ ተቀብለው ለእድሳቱ ሥራ ኃላፊዎች ለሆኑት ሰዎች አስረክበዋል” ሲል አስረዳ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዋና ጻፊ ሳፋን ካትያኮ ስም ቢደ፥ “መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ደእያ ሻሉዋ ነ ኦሳንቻቱ ዉርስ አኪደ፥ ጌሻ ጎልያ ኦራስያ ካፓቶ እሜድኖ” ያጊደ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Waanna s'aafii Saafaani kaatiyaakko simmi biide, «Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa shaluwaa ne oosanchchatuu wurssi akkiide, Geeshsha Golliyaa ooratsisiyaa kaappatoo immeeddino» yaagiide odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye xaafezi Saafaaney kawozaakko biidi, «Ne shuumeti GODAA Keeththa giddon diza miishshaza kessidi GODAA Keeththa naagetti keexisiza asatas immida» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጻፌዚ ሳፋኔይ ካዎዛኮ ቢዲ፥ «ኔ ሹሜቲ ጎዳ ኬ ጊዶን ዲዛ ሚሻዛ ኬሲዲ ጎዳ ኬ ናጌቲ ኬጺሲዛ ኣሳታስ ኢሚዳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዋና ፃፈይ ሳፋን ካዋኮ ብድ፥ “ፆሳ ኬን ደእያ ሚሽያ ነ ሹማት ኤክድ፥ ፆሳ ኬ ኦራናዉ ሀላቃታስ እምዶሶና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Waanna xaafey Safaani kawako bidi, “Xoossa keethan de7iya miishiya ne shuumati ekidi, Xoossa keetha oorathanaw halaqatas immidosona” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ጸሓፊው ሳፋን ሄዶ ለንጉሡ፣ “ሹማምትህ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ የነበረውን ገንዘብ አውጥተዋል፤ ቤተ መቅደሱን እየተቈጣጠሩ ለሚያሠሩትም አስረክበዋል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ ጸሐፊው ሳፋን ወደ ንጉሡ ተመልሶ ሄደና “አገልጋዮችህ በቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበረውን ገንዘብ ተቀብለው ለእድሳቱ ሥራ ኀላፊዎች ለሆኑት ሰዎች አስረክበዋል” ሲል አስረዳ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳፋን እቲ ፀሓፊ ድማ ናብ ንጉስ ኣትዩ “እቶም ሓሻኽርካ ነቲ ኣብታ ቤተ መቕደስ ዝተረኽበ ገንዘብ ወሲዶም ነቶም ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ዘስርሑ ዋናታት ኣብ ኢዶም ሂቦምዎም” ኢሉ ነቲ ንጉስ ነገሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ሻፋን እቲ ጸሐፊ ድማ ናብ ንጉስ ኣትዩ፡ እቶም ገላውኻ ነቲ ኣብታ ቤት እተረኽበ ገንዘብ ገልቢጦም ነቶም ዕዮ ዜዕይዩ ዋናታት ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ኢዶም ሀብዎም፡ ኢሉ ነቲ ንጉስ እቲ ነገር መለሰሉ።