2 Kings 22:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሻፋን እቲ ጸሓፊ ድማ ናብ ንጉስ መጺኡ ንንጉስ ከምዚ ኢሉ ሓበሮ፦ ባሮትካ ነቲ ኣብታ ቤት ዝተረኽበ ገንዘብ ኣኪቦም ኣብ ኢድ እቶም ዝከታተሉ ዕዮ ኣረከብዎ። ናይ ቤት እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጸሓፊውም ሳፋን ወደ ንጉሡ መጣ፤ ለንጉሡም፥ “በመቅደሱ የተገኘውን ገንዘብ አገልጋዮችህ አፈሰሱት፥ የእግዚአብሔርንም ቤት ሥራ ለመሥራት ለተመደቡት ሰዎች ሰጡት” ብሎ ነገረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጸሐፊውም ሳፋን ወደ ንጉሡ መጣ፥ ለንጉሡም። በመቅደሱ የተገኘውን ገንዘብ ባሪያዎችህ አፈሰሱት፥ በእግዚአብሔርም ቤት ሠራተኞች ላይ ለተሾሙት አለቆች ሰጡት ብሎ አወራለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም በኋላ ጸሐፊው ሳፋን ወደ ንጉሡ ተመልሶ ሄደና “አገልጋዮችህ በቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበረውን ገንዘብ ተቀብለው ለእድሳቱ ሥራ ኃላፊዎች ለሆኑት ሰዎች አስረክበዋል” ሲል አስረዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዋና ጻፊ ሳፋን ካትያኮ ስም ቢደ፥ “መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ደእያ ሻሉዋ ነ ኦሳንቻቱ ዉርስ አኪደ፥ ጌሻ ጎልያ ኦራስያ ካፓቶ እሜድኖ” ያጊደ ኦዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Waanna s'aafii Saafaani kaatiyaakko simmi biide, «Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa shaluwaa ne oosanchchatuu wurssi akkiide, Geeshsha Golliyaa ooratsisiyaa kaappatoo immeeddino» yaagiide odeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye xaafezi Saafaaney kawozaakko biidi, «Ne shuumeti GODAA Keeththa giddon diza miishshaza kessidi GODAA Keeththa naagetti keexisiza asatas immida» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጻፌዚ ሳፋኔይ ካዎዛኮ ቢዲ፥ «ኔ ሹሜቲ ጎዳ ኬ ጊዶን ዲዛ ሚሻዛ ኬሲዲ ጎዳ ኬ ናጌቲ ኬጺሲዛ ኣሳታስ ኢሚዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዋና ፃፈይ ሳፋን ካዋኮ ብድ፥ “ፆሳ ኬን ደእያ ሚሽያ ነ ሹማት ኤክድ፥ ፆሳ ኬ ኦራናዉ ሀላቃታስ እምዶሶና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Waanna xaafey Safaani kawako bidi, “Xoossa keethan de7iya miishiya ne shuumati ekidi, Xoossa keetha oorathanaw halaqatas immidosona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ጸሓፊው ሳፋን ሄዶ ለንጉሡ፣ “ሹማምትህ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ የነበረውን ገንዘብ አውጥተዋል፤ ቤተ መቅደሱን እየተቈጣጠሩ ለሚያሠሩትም አስረክበዋል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ጸሐፊው ሳፋን ወደ ንጉሡ ተመልሶ ሄደና “አገልጋዮችህ በቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበረውን ገንዘብ ተቀብለው ለእድሳቱ ሥራ ኀላፊዎች ለሆኑት ሰዎች አስረክበዋል” ሲል አስረዳ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳፋን እቲ ፀሓፊ ድማ ናብ ንጉስ ኣትዩ “እቶም ሓሻኽርካ ነቲ ኣብታ ቤተ መቕደስ ዝተረኽበ ገንዘብ ወሲዶም ነቶም ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ዘስርሑ ዋናታት ኣብ ኢዶም ሂቦምዎም” ኢሉ ነቲ ንጉስ ነገሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሻፋን እቲ ጸሐፊ ድማ ናብ ንጉስ ኣትዩ፡ እቶም ገላውኻ ነቲ ኣብታ ቤት እተረኽበ ገንዘብ ገልቢጦም ነቶም ዕዮ ዜዕይዩ ዋናታት ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ኢዶም ሀብዎም፡ ኢሉ ነቲ ንጉስ እቲ ነገር መለሰሉ። |