2 Kings 22:6 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጸራብትን ንሃነጽትን ንሰራሕቲ እምኒን፡ ነቲ ቤት ንምጽጋን ድማ ዕንጨይትን እተቐርጸ እምንን ኪዕድጉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ና​ጢ​ዎ​ችና ለጠ​ራ​ቢ​ዎች፥ ለድ​ን​ጋ​ይም ወቃ​ሪ​ዎች፥ መቅ​ደ​ሱ​ንም ለመ​ጠ​ገን እን​ጨ​ት​ንና የተ​ወ​ቀ​ረ​ውን ድን​ጋይ ለሚ​ገዙ ይክ​ፈ​ሉት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአናጢዎችና ለጠራቢዎች፥ ለድንጋይም ወቃሪዎች፥ መቅደሱንም ለመጠገን እንጨትንና የተወቀረውን ድንጋይ ለሚገዙ ይክፈሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሚከፍሉትም ለአና ጺዎች፥ ለግንበኞችና ለድንጋይ ጠራቢዎች ነው። እንዲሁም ለቤተ መቅደሱ እድሳት ሥራ የሚሆኑ ሳንቃዎችና የተጠረቡ ድንጋዮች ይግዙበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አናጸቶ ግምቢያዋንቶነ ሹቻ ማስያዋንቶ ጭግኖ። ቃይ ጌሻ ጎልያ ኦራናዉ፥ ምነ ቆኤቴዳ ሹቻ ሻምያዋንቶ ጭግኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) anas'etoo gimbbiyaawanttoonne shuchchaa massiyaawanttoo c'iggino. K'ay Geeshsha Golliyaa ooratsanaw, mitsaanne k'oo'etteedda shuchchaa shammiyaawanttoo c'iggino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti miishshaa anaaxetas, gimbe gimbizaytassinne shuch massizaytas qanxxetto. Hessika Xoossa Keeththaa izara ooraxissana sanqqatanne masettida shuchchatakka shammetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ሚሻ ኣናጼታስ፥ ጊምቤ ጊምቢዛይታሲኔ ሹች ማሲዛይታስ ቃንጼቶ። ሄሲካ ጾሳ ኬ ኢዛራ ኦራጺሳና ሳንቃታኔ ማሴቲዳ ሹቻታካ ሻሜቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አናፀታስ፥ ግምበይሳትስነ ሹቹ ማሰይሳታስ ቃንፆ። ቃስ ፆሳ ኬ ኦራናዉ፥ ምነ ቆኤትዳ ሹቹ ሻመይሳታስ ቃንፆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) anaaxetas, gimbeysatsinne shuchu masseysatas qanxo. Qassi Xoossa keetha oorathanaw, mithinne qoo7etida shuchu shammeysatas qanxo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚከፍሉትም ለዐናጺዎች፣ ለግንበኞችና ለድንጋይ ጠራቢዎች ነው። እንዲሁም ለቤተ መቅደሱ እድሳት ሥራ የሚሆኑ ሳንቃዎችና የተጠረቡ ድንጋዮች ይግዙበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፀረብትን ሃነፅትን ነደቕትን ይኽፈልዎም፤ ንምፅጋን እታ ቤተ መቕደስ ዝኸውን ኣእዋምን ውቑር እምንን ከዓ ይኽፈልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጸረብትን ንሀነጽትን ንነደቕትን፡ ንምጽጋን እታ ቤት ዚኸውን ኣእዋምን ውቑር እምንን ዚዕደገሉ ገንዘብ ይሀብዎም።