2 Kings 22:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ እምበኣር ናብ ኣቦታትካ ክእክበካ እየ፡ ብሰላም ድማ ናብ መቓብርካ ክትእከብ ኢኻ። ኣዒንትኹም ድማ ነቲ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ዘምጽኦ ዅሉ ክፉእ ኣይኪርእያኦን እየን። ንጉስ ድማ ከም ብሓድሽ ኣፍልጥዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገሩ እንደዚህ አይደለም፤ ወደ አባቶችህ እሰበስብሃለሁ፥ በሰላምም ወደ መቃብርህ ትሰበሰባለህ፤ በዚህም ስፍራና በሚኖሩበት ላይ የማመጣውን ክፉ ነገር ዐይኖችህ አያዩም።” ይህንም ለንጉሡ ነገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህም ደግሞ ወደ አባቶችህ እሰበስብሃለሁ፥ በሰላምም ወደ መቃብርህ ትሰበሰባለህ፤ በዚህም ስፍራ ላይ የማመጣውን ክፉ ነገር ዓይኖችህ አያዩም። ይህንም ለንጉሡ አወሩለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም የተነሣ በኢየሩሳሌም ላይ የማመጣው ቅጣት አንተ በዐይንህ ሳታየው እስከምትሞትበት ጊዜ ድረስ ተፈጻሚ አይሆንም፤ ስለዚህም አንተ በሰላም እንድትሞት አደርጋለሁ።’” ሰዎቹም ይህን መልእክት ይዘው ወደ ንጉሥ ኢዮስያስ ተመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን ኔና ሳሩዋን ነ ማይዛን ጋና፤ ኔን ሳሮ ሞገታና። ታን ሀ ሳኣ ቦላነ ሀ ሳኣን ደእያ አሳ ቦላ አሀና ኢታባ ነ አይፊ በኤና ያጌ ያግተ” ያጋዱ። ሄዋፐ ጉየ ኡንቱንቱ ቢደ፥ ሀ ሃሳየቴዳባ ካትያዉ ኦዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani neena saruwaan ne mayzzan gatsana; neeni saro moogettana. Taani ha sa'aa bollanne ha sa'aan de'iyaa asaa bolla ahana iitabaa ne ayfii be'enna yaagee yaagite» yaagaaddu. Hewaappe guyye unttunttu biide, ha haasayetteeddabaa kaatiyaw odeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani nena ne aawatan gaththana; neni saron duufon gelana; tani hayssa ha deraa bolla ehana metoza ne ayfey be7enna› gees gi yootite» gadus. Hee bida qasttanneti zaaroza kawozas ekki bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኔና ኔ ኣዋታን ጋና፤ ኔኒ ሳሮን ዱፎን ጌላና፤ ታኒ ሃይሳ ሃ ዴራ ቦላ ኤሃና ሜቶዛ ኔ ኣይፌይ ቤኤና› ጌስ ጊ ዮቲቴ» ጋዱስ። ሄ ቢዳ ቃስታኔቲ ዛሮዛ ካዎዛስ ኤኪ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ነና ሳሮን ነ ማይዛታን ጋና፤ ኔኒ ሳሮ ሞገታና። ታኒ ሀ በሳኒኔ ኢያን ደእያ አሳ ቦላ ኤሀና ኢታባ ነ አይፈይ በኤና’ ያጌስ” ያጋሱ። ኤንቲ ብድ፥ ሀ ኦደትዳባ ካዋስ ኦድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, taani nena saron ne mayzatan gathana; neeni saro moogetana. Taani ha bessaa bollanne ha bessan de7iya asaa bolla ehana iitaba ne ayfey be7enna’ yaagees” yaagasu. Enti bidi, ha odetidaba kawas odidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ወደ አባቶችህ እሰበስብሃለሁ፤ ወደ መቃብር በሰላም ትወርዳለህ፤ በዚህ ቦታም የማመጣውን መከራ ሁሉ ዐይኖችህ አያዩም።’ ” ሰዎቹም መልሱን ለንጉሡ ይዘውለት ሄዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ በኢየሩሳሌም ላይ የማመጣው ቅጣት አንተ በዐይንህ ሳታየው እስከምትሞትበት ጊዜ ድረስ ተፈጻሚ አይሆንም፤ ስለዚህም አንተ በሰላም እንድትሞት አደርጋለሁ።’ ” ሰዎቹም ይህን መልእክት ይዘው ወደ ንጉሥ ኢዮስያስ ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ንስኻ ኽትመውት ኢኻ፤ ብሰላምውን ክትቅበር ኢኻ፤ ነቲ ኣነ ናብ ኢየሩሳሌም ዘምፅኦ ዅሉ መከራ ድማ በዒንትኻ ኣይትሪኦን ኢኻ።” ንሳቶም ድማ ነቲ ነገር ንንጉስ ኢዮስያስ ነገርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እንሆ፡ ናብ ኣቦታትካ ኽእክበካ እየ፡ ናብ መቓብርካ ኸኣ ብሰላም ክትእከብ ኢኻ፡ ነቲ ኣነ ናብዛ ቦታ እዚኣ ዘምጽኦ ዂሉ ኽፋእ ኣዒንትኻ ኣይርእያኦን እየን። ንሳቶም ድማ ነቲ ነገር ናብ ንጉስ መለስዎ። |