2 Kings 22:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንሳ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል፦ ነቲ ዝለኣኽካኒ ሰብኣይ ንገሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ስ​ዋም አለ​ቻ​ቸው፥ “የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ወደ እኔ ለላ​ካ​ችሁ ሰው እን​ዲህ ብላ​ችሁ ንገ​ሩት፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስዋም አለቻቸው። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ እኔ ለላካችሁ ሰው እንዲህ ብላችሁ ንገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሷም እንዲህ አለቻቸው፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፤ ወደ እኔ ለላካችሁ ሰው እንዲህ ብላችሁ ንገሩት፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሁልዳ ኡንቱንታ፥ “መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ፥ ‘ህንተና ታኮ ኪቴዳ ብታንያዉ ኦድተ ያጌ።’
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Huldda unttuntta, «Med'ina Goday Israa'eeliyaa S'oossay, ‹Hinttena taakko kiitteedda bitaniyaw odite yaagee.›
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nabeyakka, «GODAA Isra7eele Xoossay inttena taakko kiittida addezas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናቤያካ፥ «ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኢንቴና ታኮ ኪቲዳ ኣዴዛስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህልዳና፥ “ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ህንተና ታኮ ኪትዳ አድያስ ኦድተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hildaana, “Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees; hintena taako kiitida addiyas odite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነቢዪቱም፣ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፤ ‘ወደ እኔ ለላካችሁ ሰው እንዲህ ብላችሁ ንገሩት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋም እንዲህ አለቻቸው፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፤ ወደ እኔ ለላካችሁ ሰው እንዲህ ብላችሁ ንገሩት፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳ ኸዓ ኸምዙይ በለቶም፦ “ነቲ ናባይ ዝለኣኸኩም ሰብኣይ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ በልዎ፦
Amharic Tigrinya 2011 ንሳ ኸኣ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በለቶም፡ ነቲ ናባይ ዝለኣኽኩም ሰብኣይ በልዎ፡