2 Kings 22:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪድ፡ ብዛዕባ እዚ ዚርከብ ቓላት እዚ መጽሓፍ እዚ ንኣይን ንህዝብን ንብዘሎ ይሁዳን ንእግዚኣብሄር ለምኖ። ኣቦታትና ስለ ዘይሰምዑ፡ እቲ ኣብ ልዕሌና ዚነድድ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ዓብዪ እዩ። ከም ቃላት እዛ መጽሓፍ እዚኣ፡ ከምቲ ብዛዕባና እተጻሕፈ ዅሉ ክንገብር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አባ​ቶ​ቻ​ችን በእ​ር​ስዋ የተ​ጻ​ፈ​ውን ሁሉ ይሠሩ ዘንድ የዚ​ህ​ችን መጽ​ሐፍ ቃል ስላ​ል​ሰሙ በላ​ያ​ችን የነ​ደደ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቍጣ እጅግ ነውና ሄዳ​ችሁ ስለ እኔና ስለ ሕዝቡ ስለ ይሁ​ዳም ሁሉ ስለ​ዚ​ችም ስለ​ተ​ገ​ኘ​ችው መጽ​ሐፍ ቃል ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጠይቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባቶቻችን በእርስዋ የተጻፈውን ሁሉ ይሠሩ ዘንድ የዚህችን መጽሐፍ ቃል ስላልሰሙ በላያችን የነደደ የእግዚአብሔር ቍጣ እጅግ ነውና ሄዳችሁ ስለ እኔና ስለ ሕዝቡ ስለ ይሁዳም ሁሉ የዚህችን የተገኘችውን መጽሐፍ ቃል እግዚአብሔርን ጠይቁ ብሎ አዘዛቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እንግዲህ ሂዱና እኔና የይሁዳ ነዋሪ ሕዝብ በዚህ በተገኘው መጽሐፍ ስላለው ትምህርት ማወቅ እንችል ዘንድ እግዚአብሔርን ጠይቁ፤ የቀድሞ አባቶቻችን በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን መመሪያ ስላልተከተሉ እግዚአብሔር በእኛ ላይ በጣም ተቆጥቶአል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ቢተ፤ ታ ድራዉ፥ ሀ አሳ ድራውነ ይሁዳ ኡባ ድራዉ፥ ሀ በቴዳ ማጻፋ ቃላዋ አነ መና ጎዳ ኦችተ። አያዉ ጎፐ፥ ኑዉ ጻፈቴዳ ኡባባ ኦናዉ፥ ኑ ማይዛ አዎቱ ሀ ማጻፋ ቃላዉ አዛዘትቤና ድራዉ፥ ኑ ቦላ ሱሌዳ መና ጎዳ ሀንቁ ሎይ ዳራ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Biite; ta diraw, ha asaa dirawunne Yihudaa ubbaa diraw, ha betteedda mas'aafaa k'aalaawaa ane Med'ina Godaa oochchite. Ayaw gooppe, nuw s'aafetteedda ubbabaa ootsanaw, nu mayza aawotuu ha mas'aafaa k'aalaw azazettibeena diraw, nu bolla suulleedda Med'ina Godaa hank'k'uu loytsi dara» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intte biidi ta gishshas, deraa gishshassinne Yuhuda asaa gishshas hayssa maxaafan xaafettidayssi ay gizaakko GODAA oychchite; gaasoykka nu aawati hayssa maxaafaza qaalaas azazettontta ixxida gishshas, nu gishshas izan xaafettidayssa ubbaaka istti polontta aggida gishshas ha7i nu bolla GODAA hanqoy wolqqama» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴ ቢዲ ታ ጊሻስ፥ ዴራ ጊሻሲኔ ዩሁዳ ኣሳ ጊሻስ ሃይሳ ማጻፋን ጻፌቲዳይሲ ኣይ ጊዛኮ ጎዳ ኦይቺቴ፤ ጋሶይካ ኑ ኣዋቲ ሃይሳ ማጻፋዛ ቃላስ ኣዛዜቶንታ ኢጺዳ ጊሻስ፥ ኑ ጊሻስ ኢዛን ጻፌቲዳይሳ ኡባካ ኢስቲ ፖሎንታ ኣጊዳ ጊሻስ ሃኢ ኑ ቦላ ጎዳ ሃንቆይ ዎልቃማ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ብድ፥ ታ ግሾ፥ ሀ አሳ ግሾነ ይሁዳ ኡባ ግሾ፥ ሀ በንትዳ ማፃፋ ቃላባ አነ ጎዳ ኦይችተ። ኑኒ ፃፈትዳ ኡባባ ኦናዉ፥ ኑ ማይዛት ሀ ማፃፋ ቃላስ ኪተትቦና ግሾ፥ ኑ ቦላ ሱልዳ ጎዳ ሀንቆይ ዳሮ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Bidi, ta gisho, ha asaa gishonne Yihuda ubbaa gisho, ha bentida maxaafa qaalaba ane Godaa oychite. Nuuni xaafetida ubbaba oothanaw, nu mayzati ha maxaafa qaalas kiitetiboonna gisho, nu bolla suullida Godaa hanqoy daro” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሂዱና ስለ እኔ፣ ስለ ሕዝቡና ስለ ይሁዳም ሁሉ በተገኘው በዚህ መጽሐፍ የተጻፈው ምን እንደ ሆነ እግዚአብሔርን ጠይቁ፤ ምክንያቱም አባቶቻችን ለዚህ መጽሐፍ ቃል ባለመታዘዛቸው፣ እኛን በተመለከተም በዚሁ ላይ የተጻፈውን ሁሉ ባለመፈጸማቸው፣ በእኛ ላይ የሚነድደው የእግዚአብሔር ቍጣ ታላቅ ነውና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንግዲህ ሂዱና እኔና የይሁዳ ነዋሪ ሕዝብ በዚህ በተገኘው መጽሐፍ ስላለው ትምህርት ማወቅ እንችል ዘንድ እግዚአብሔርን ጠይቁ፤ የቀድሞ አባቶቻችን በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን መመሪያ ስላልተከተሉ እግዚአብሔር በእኛ ላይ በጣም ተቈጥቶአል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣቦታትና ንቓላት እዝ መፅሓፍ እዙይ ከምቲ ዝእዝዞ ስለ ዘይገበሩ እቲ ኣባና ነዲዱ ዘሎ ቝጥዓ እግዚኣብሄር ዓብዪ እዩ። ስለዙይ ኪዱ፥ ብናይ እዝ ዝተረኽበ መፅሓፍ እዙይ ምእንታይን ምእንቲ ህዝብን ምእንቲ ዅሉ ይሁዳን ንእግዚኣብሄር ጠይቕዎ” ኢሉ ኣዘዞም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቦታትና ንቓላት እዚ መጽሓፍ እዚ ኸምቲ ዂሉ ንኣና እተጸሕፈ ኺገብርዎ ኢሎም ስለ ዘይሰዐብዎ፡ እቲ ኣባና ተቓጺሉ ዘሎ ዂራ እግዚኣብሄር ዓብዪ እዩ እሞ፡ ኪዱ ብናይ እዚ እተረኽበ መጽሓፍ እዚ ነገር ምእንታይን ምእንቲ ህዝብን ምእንቲ ዂሉ ይሁዳን ንእግዚኣብሄር ሕተትዎ፡ ኢሉ ኣዘዞም።