2 Kings 21:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ግና ኣይሰምዑን፡ ምናሴ ድማ ካብቶም እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዘጥፍኦም ኣህዛብ ንላዕሊ ክፉእ ኪገብሩ ፈተኖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን አልሰሙም፤ እግዚአብሔርም ከእስራኤል ልጆች ፊት ካጠፋቸው ከአሕዛብ ይልቅ በእግዚአብሔር ዐይኖች ፊት ክፉ ይሠሩ ዘንድ ምናሴ አሳታቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን አልሰሙም፤ እግዚአብሔርም ከእስራኤል ልጆች ፊት ካጠፋቸው ከአሕዛብ ይልቅ ክፉ ይሠሩ ዘንድ ምናሴ አሳታቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ ሰዎች ግን ለእግዚአብሔር ቃል ታዛዦች ሆነው አልተገኙም፤ ይልቁንም ምናሴ እስራኤላውያን ወደ ፊት እየገፉ ሲመጡ እግዚአብሔር ከፊታቸው ነቃቅሎ ያጠፋላቸው ሕዝቦች ይፈጽሙት ከነበረው ይበልጥ ወደ ከፋ ኃጢአት መራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አሳይ ስሰናን እጼዳ። መና ጎዳ እስራኤልያ አሳ ስንፐ ይሴዳ ጋደ አሳዋፐካ አያ ኢታ ኦና ማላ፥ ምናሰ ኡንቱንታ ባለዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Asay sisennan is's'eedda. Med'ina Godaa Israa'eeliyaa asaa sintsaappe d'aysseedda gade asaawaappekka aad'd'iyaa iitaa ootsana mala, Minaase unttuntta baletseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Derezi gidikko hessa siyibeenna; kase GODAY dhayssida kawoteththatappekka bollara istti iita ooththana mala Minaasey asaa baleththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሬዚ ጊዲኮ ሄሳ ሲዪቤና፤ ካሴ ጎዳይ ይሲዳ ካዎቴታፔካ ቦላራ ኢስቲ ኢታ ኦና ማላ ሚናሴይ ኣሳ ባሌዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን አሳይ ስኦናን እፅስ፤ ጎዳይ እስራኤለ አሳ ስንፈ ይስዳ ሀራ ካዎተታፐ አድ ኢታ ኦና መላ ምናሰይ ኤንታ ባለስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin asay si7onnan ixis; Goday Isra7eele asaa sinthafe dhaysida hara kawotethatape aadhidi iita oothana mela Minaasey enta balethis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡ ግን አልሰሙም፤ እግዚአብሔር በእስራኤላውያን ፊት ካጠፋቸው አሕዛብ ይልቅ ክፉ ድርጊት እንዲፈጽሙ ምናሴ አሳታቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ሰዎች ግን ለእግዚአብሔር ቃል ታዛዦች ሆነው አልተገኙም፤ ይልቁንም ምናሴ እስራኤላውያን ወደፊት እየገፉ ሲመጡ እግዚአብሔር ከፊታቸው ነቃቅሎ ያጠፋላቸው ሕዝቦች ይፈጽሙት ከነበረው ይበልጥ ወደ ከፋ ኃጢአት መራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ግና ኣይሰምዑን፤ ምናሴ ድማ ኣስሓቶም። ደቂ እስራኤል ከዓ ኻብቲ ናይቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚኣቶም ዘጥፍኦም ኣህዛብ ዝኸፍአ ሓጢኣት ገበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ግና ኣይሰምዑን። ምናሴ ድማ ካብ ናይቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዘጥፍኦም ህዝብታት ዝኸፍኤ ኺገብሩ ኣስሐቶም። |