2 Kings 21:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደጊም ድማ እግሪ እስራኤል ካብታ ንኣቦታቶም ዝሃብክዎም ምድሪ ኣይክንቀሳቐስን እየ። ከምቲ ኣነ ዝኣዘዝክዎም ኩሉን ከምቲ ባርያይ ሙሴ ዝኣዘዞም ኩሉ ሕግን ብጥንቃቐ እንተ ገይሮም ጥራይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዘ​ዝ​ኋ​ቸ​ው​ንም ሁሉ ፥ ባሪ​ያ​ዬም ሙሴ ያዘ​ዛ​ቸ​ውን ሕግ ሁሉ ቢያ​ደ​ርጉ ቢጠ​ብ​ቁም ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ከሰ​ጠ​ኋት ምድር የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን እግር እን​ደ​ገና አላ​ን​ቀ​ሳ​ቅ​ስም” ባለው ቤት የሠ​ራ​ውን የማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀድ የተ​ቀ​ረ​ጸ​ው​ንም ምስል አቆመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዘዝኋቸውንም ሁሉ፥ ባሪያዬም ሙሴ ያዘዛቸውን ሕግ ሁሉ ቢያደርጉ ቢጠብቁም ለአባቶቻቸው ከሰጠኋት ምድር የእስራኤልን እግር እንደ ገና አላቅበዘብዝም ባለው ቤት የሠራውን የማምለኪያ ዐፀድን የተቀረጸውን ምስል አቆመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ሕዝብ ትእዛዞቼን ቢጠብቁና ለአገልጋዬ ለሙሴ የሰጠሁትንም ሕግ ቢፈጽሙ፥ ለቀድሞ አባቶቻቸው ከሰጠኋቸው ከዚህች ምድር ተነቃቅለው እንዲጠፉ አላደርግም” ሲል ነግሮአቸው የነበረው ነው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳ ታን አዛዜዳ አዛዙዋ ኡባነ ታ ቆማይ ሙሴ ኡንቱንቶ እሜዳ ህግያ ኡባ ናጊደ ኦፐ፥ ታን ኡንቱንቱ ማይዛ አዋቶ እሜዳ ጋድያፐ ኡንቱንታ ደንደ ቶይላይከ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaa taani azazeedda azazuwaa ubbaanne ta k'oomay Muse unttunttoo immeedda higgiyaa ubbaa naagiide ootsooppe, taani unttunttu mayza aawaatoo immeedda gadiyaappe unttuntta dentsaade toyilaykke» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka tani istta azazidayssa ubbaaka istti minni polettonne ta aylle Musey kase isttas immida wogaza istti poli naagetto attiin hayssafe guye Isra7eele asaa kase istta aawatas immida biittafe istti kezidi waayettana mala ta ooththike» gida qaalay hayssa ha sohoza gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ታኒ ኢስታ ኣዛዚዳይሳ ኡባካ ኢስቲ ሚኒ ፖሌቶኔ ታ ኣይሌ ሙሴይ ካሴ ኢስታስ ኢሚዳ ዎጋዛ ኢስቲ ፖሊ ናጌቶ ኣቲን ሃይሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሴ ኢስታ ኣዋታስ ኢሚዳ ቢታፌ ኢስቲ ኬዚዲ ዋዬታና ማላ ታ ኦኬ» ጊዳ ቃላይ ሃይሳ ሃ ሶሆዛ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ታኒ ኪትዳ ኪታ ኡባነ ታ አይለይ ሙሰይ ኤንታዉ እምዳ ህግያ ኡባ ናግድ ኦኮ፥ ታኒ ኤንታ ማይዛታስ እምዳ ቢታፈ ኤንታ ደንዳ ይስከ” ያግዳ ፆሳ ኬ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asa taani kiitida kiita ubbaanne ta aylley Musey entaw immida higgiya ubba naagidi oothiko, taani enta mayzatas immida biittafe enta denthada dhaysike” yaagida Xoossa keetha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም፣ “ብቻ ያዘዝኋቸውን ሁሉ ተጠንቅቀው በመፈጸምና ባሪያዬ ሙሴ የሰጣቸውንም ሕግ በሙሉ በመጠበቅ ይጽኑ እንጂ ከእንግዲህ የእስራኤላውያን እግር፣ ለአባቶቻቸው ከሰጠኋቸው ምድር ወጥቶ እንዲንከራተት አላደርግም” ያለው ስለዚሁ ስፍራ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ ትእዛዞቼን ቢጠብቁና ለአገልጋዬ ለሙሴ የሰጠሁትንም ሕግ ቢፈጽሙ፥ ለቀድሞ አባቶቻቸው ከሰጠኋቸው ከዚህች ምድር ተነቃቅለው እንዲጠፉ አላደርግም” ሲል ነግሮአቸው የነበረው ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓንትስ ከምቲ ዅሉ ዝኣዘዝክዎምን ከምቲ ብባርያይ ሙሴ ገይረ ዝሃብክዎም ኵሉ ሕግን ከዓ ንምፍፃም እንተ ተጠንቀቑ፥ ሽዑ ንደቂ እስራኤል ካብታ ነቦታቶም ዝሃብክዎም ምድሪ መሊሰ ኣየግዕዞምን እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ሓንትስ ከምቲ ዂሉ ዝኣዘዝክዎምን ከምቲ ባርያይ ሙሴ ዝኣዘዞም ኲሉ ሕግን ከኣ ንምግባሩ እንተ ተጠንቀቑሉ፡ ሽዑ ንእግሪ እስራኤል ከኣ ካብታ ነቦታቶም ዝሀብክዎም ምድሪ መሊሰ ኣየግዕዝን እየ።