2 Kings 21:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንወዱ ድማ ብሓዊ ኣሕለፎ፣ ዘመን ሓልዩ፣ ምስ መበቆል መናፍስትን ጠንቈልትን ይገብር። ንእግዚኣብሄር ከቘጥዖ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዙሕ ክፉእ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልጁ​ንም በእ​ሳት ሠዋ፤ ሞራ ገላ​ጭም ሆነ፤ አስ​ማ​ትም አደ​ረገ፤ መና​ፍ​ስት ጠሪ​ዎ​ች​ንና ጠን​ቋ​ዮ​ች​ንም ሰበ​ሰበ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደ​ረገ፤ ኣስ​ቈ​ጣ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልጁንም በእሳት አሳለፈ፥ ሞራ ገላጭም ሆነ፥ አስማትም አደረገ፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ያስቈጣውም ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የገዛ ልጁንም መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ እርሱም ራሱ ሟርተኛና አስማተኛ ሆኖ ከጠንቋዮችና ከሙታን ጠሪዎች ምክርን ይጠይቅ ነበር፤ በዚህም ሁሉ አድራጎቱ ታላቅ ኃጢአት በመሥራቱ የእግዚአብሔርን ቁጣ አነሣሣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረ የሌዳ ናኣ ታማን ጹጊደ ያርሼዳ። እ ባረ ሁጲያዉካ ብትያዋነ ሙሩንያዋ ግዲደ፥ ሻሬቾቱዋነ ሞይትልያ ሃሳይስያዋንታ ዞርያ ኦቼዳ። መና ጎዳ ስንን ዳሮ ኢታባ ኦደ፥ አ ሀንቀዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bare yeleedda na'aa taman s'uuggiide yarshsheedda. I bare huup'iyawukka bitiyaawaanne muruniyaawaa gidiide, shareechchotuwaanne moyttilliyaa haasayissiyaawantta zoriyaa oochcheedda. Med'ina Godaa sintsan daro iitabaa ootsiidde, Aa hank'k'etseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba naaza xuugettiza yarsho histti shiishshides; histtidi muurennizayta, marota, moytille haasayssizaytanne ayana kaayizayta zore oychchides; GODAA hanqeththiza iita hanota iza sinththan ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባ ናዛ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሺዴስ፤ ሂስቲዲ ሙሬኒዛይታ፥ ማሮታ፥ ሞይቲሌ ሃሳይሲዛይታኔ ኣያና ካዪዛይታ ዞሬ ኦይቺዴስ፤ ጎዳ ሃንቄዛ ኢታ ሃኖታ ኢዛ ሲንን ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ናኣ ታማ ግዶራ አስ። እ ባ ሁጰን ብታንቾነ ሙሩንያ አስ ግድድ፥ ማሮታነ ሞይትለታ ዞረ ኦይችስ። ጎዳ ስንን ዳሮ ኢታባ ኦድ፥ እያ ሀንቀስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba na7aa tama giddora aathis. I ba huuphen bitanchonne murunniya asi gididi, marotanne moytilleta zore oychis. Godaa sinthan daro iitabaa oothidi, iya hanqethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የገዛ ልጁን የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ ፤ መተተኛና ጠንቋይ ሆነ፤ ሙታን አነጋጋሪዎችንና መናፍስት ጠሪዎችን ምክር ጠየቀ፤ እግዚአብሔርን ለቍጣ የሚያነሣሣውን ክፉ ድርጊት በፊቱ ፈጸመ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የገዛ ልጁንም መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ እርሱም ራሱ ሟርተኛና አስማተኛ ሆኖ ከጠንቋዮችና ከሙታን ጠሪዎች ምክርን ይጠይቅ ነበር፤ በዚህም ሁሉ አድራጎቱ ታላቅ ኃጢአት በመሥራቱ የእግዚአብሔርን ቊጣ አነሣሣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንወዱ ኸዓ ብሓዊ ኽሓልፍ ገበሮ፤ ይጥንቍልን የማርትን ድማ ነበረ። መናፍስቲ ምዉታት ዝፅውዑን መንፈስ ጥንቈላ ዘለዎምን ሰባት ከዓ ኣከበ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ብምግባሩ ኸዓ ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዖ።
Amharic Tigrinya 2011 ንወዱ ኸኣ ብሓዊ ኣሕለፎ፡ ብደበናን ብተመንን ገይሩ ድማ ይጥንቊል ነበረ፡ መናፍስቲ ዚሐቱን መንፈስ ጥንቈላ ዘለዎምን ከኣ ገበረ። ምእንቲ ኬዀርዮስ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዙሕ ክፋእ ገበረ።