2 Kings 21:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንወዱ ድማ ብሓዊ ኣሕለፎ፣ ዘመን ሓልዩ፣ ምስ መበቆል መናፍስትን ጠንቈልትን ይገብር። ንእግዚኣብሄር ከቘጥዖ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዙሕ ክፉእ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጁንም በእሳት ሠዋ፤ ሞራ ገላጭም ሆነ፤ አስማትም አደረገ፤ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ በእግዚአብሔርም ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ፤ ኣስቈጣውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልጁንም በእሳት አሳለፈ፥ ሞራ ገላጭም ሆነ፥ አስማትም አደረገ፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ያስቈጣውም ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የገዛ ልጁንም መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ እርሱም ራሱ ሟርተኛና አስማተኛ ሆኖ ከጠንቋዮችና ከሙታን ጠሪዎች ምክርን ይጠይቅ ነበር፤ በዚህም ሁሉ አድራጎቱ ታላቅ ኃጢአት በመሥራቱ የእግዚአብሔርን ቁጣ አነሣሣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ የሌዳ ናኣ ታማን ጹጊደ ያርሼዳ። እ ባረ ሁጲያዉካ ብትያዋነ ሙሩንያዋ ግዲደ፥ ሻሬቾቱዋነ ሞይትልያ ሃሳይስያዋንታ ዞርያ ኦቼዳ። መና ጎዳ ስንን ዳሮ ኢታባ ኦደ፥ አ ሀንቀዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare yeleedda na'aa taman s'uuggiide yarshsheedda. I bare huup'iyawukka bitiyaawaanne muruniyaawaa gidiide, shareechchotuwaanne moyttilliyaa haasayissiyaawantta zoriyaa oochcheedda. Med'ina Godaa sintsan daro iitabaa ootsiidde, Aa hank'k'etseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba naaza xuugettiza yarsho histti shiishshides; histtidi muurennizayta, marota, moytille haasayssizaytanne ayana kaayizayta zore oychchides; GODAA hanqeththiza iita hanota iza sinththan ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ናዛ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሺዴስ፤ ሂስቲዲ ሙሬኒዛይታ፥ ማሮታ፥ ሞይቲሌ ሃሳይሲዛይታኔ ኣያና ካዪዛይታ ዞሬ ኦይቺዴስ፤ ጎዳ ሃንቄዛ ኢታ ሃኖታ ኢዛ ሲንን ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ናኣ ታማ ግዶራ አስ። እ ባ ሁጰን ብታንቾነ ሙሩንያ አስ ግድድ፥ ማሮታነ ሞይትለታ ዞረ ኦይችስ። ጎዳ ስንን ዳሮ ኢታባ ኦድ፥ እያ ሀንቀስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba na7aa tama giddora aathis. I ba huuphen bitanchonne murunniya asi gididi, marotanne moytilleta zore oychis. Godaa sinthan daro iitabaa oothidi, iya hanqethis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የገዛ ልጁን የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ ፤ መተተኛና ጠንቋይ ሆነ፤ ሙታን አነጋጋሪዎችንና መናፍስት ጠሪዎችን ምክር ጠየቀ፤ እግዚአብሔርን ለቍጣ የሚያነሣሣውን ክፉ ድርጊት በፊቱ ፈጸመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የገዛ ልጁንም መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ እርሱም ራሱ ሟርተኛና አስማተኛ ሆኖ ከጠንቋዮችና ከሙታን ጠሪዎች ምክርን ይጠይቅ ነበር፤ በዚህም ሁሉ አድራጎቱ ታላቅ ኃጢአት በመሥራቱ የእግዚአብሔርን ቊጣ አነሣሣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንወዱ ኸዓ ብሓዊ ኽሓልፍ ገበሮ፤ ይጥንቍልን የማርትን ድማ ነበረ። መናፍስቲ ምዉታት ዝፅውዑን መንፈስ ጥንቈላ ዘለዎምን ሰባት ከዓ ኣከበ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ብምግባሩ ኸዓ ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንወዱ ኸኣ ብሓዊ ኣሕለፎ፡ ብደበናን ብተመንን ገይሩ ድማ ይጥንቊል ነበረ፡ መናፍስቲ ዚሐቱን መንፈስ ጥንቈላ ዘለዎምን ከኣ ገበረ። ምእንቲ ኬዀርዮስ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዙሕ ክፋእ ገበረ። |