2 Kings 21:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ኣቦኡ ህዝቅያስ ዘፍረሶ በረኽቲ ዳግማይ ሃነጾ። ከምቲ ኣከኣብ ንጉስ እስራኤል ዝገበሮ፡ ንበዓል መሰውኢታት ኣቖመ፡ ኣግራብ ድማ ገበረ። ኩሎም ሰራዊት ሰማይ ድማ ሰገዱሎምን የገልግሎምን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቱም ሕዝቅያስ ያፈረሳቸውን የኮረብታውን መስገጃዎች መልሶ ሠራ፤ የእስራኤልም ንጉሥ አክዓብ እንዳደረገው ለበዓል መሠዊያን ሠራ፤ የማምለኪያ ዐፀድንም ተከለ፤ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገደ አመለካቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቱም ሕዝቅያስ ያፈረሳቸውን የኮረብታውን መስገጃዎች መልሶ ሠራ፤ የእስራኤልም ንጉሥ አክዓብ እንዳደረገው ለበኣል መሠዊያ ሠራ፥ የማምለኪያ ዐፀድንም ተከለ፥ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገደ አመለካቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምናሴ አባቱ ሕዝቅያስ ደምስሶአቸው የነበሩትን የአሕዛብ መስገጃ ስፍራዎች እንደገና እንዲሠሩ አደረገ፤ የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ ባደረገውም ዓይነት በዓል ተብሎ ለሚጠራው ባዕድ አምላክ መሠዊያዎችን፥ አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ምስልን ሠራ፤ የሰማይ ከዋክብትንም አመለከ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ አዉ ህዝቂያሰ ላሌዳ፥ ጎይንያ ቃ ሳኣ እ ዛረደ ኬጼዳ፤ እስራኤልያ ካቲ አካብ ኦዳዋዳን፥ ባኣላ ግያ ጾሳዉ ያርሽያ ሳአቱዋነ አሼሮ ግያ ጾሳት ምስለቱዋ መዳ። ቃይ ሳሉዋ ጾልንተቶ ኡባዉካ ጎይኔዳነ ኡንቱንቶ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa aawuu Hizk'k'iyaase laaleedda, goynniyaa d'ok'k'a sa'aa I zaaretsiide kees's'eedda; Israa'eeliyaa Kaatii Akaabi ootseeddawaadan, Ba'aala giyaa s'oossaw yarshshiyaa sa'atuwaanne Asheero giyaa s'oossatti misiletuwaa med'd'eedda. K'ay saluwaa s'oolinttetoo ubbawukka goynneeddanne unttunttoo ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase iza aawa Hizqiyaasi zumbullata bolla diza eeqa xoossata keeth laallidayssa zaari keexxides; Isra7eele kawo Akaabey ooththoyssaththo izikka Ba7aales yarsho yarshizaso giigsides. Asheeri misle tuus essides; hessaththoka salo xoolinttetaska goynnides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ኢዛ ኣዋ ሂዝቂያሲ ዙምቡላታ ቦላ ዲዛ ኤቃ ጾሳታ ኬ ላሊዳይሳ ዛሪ ኬጺዴስ፤ ኢስራኤሌ ካዎ ኣካቤይ ኦይሳ ኢዚካ ባኣሌስ ያርሾ ያርሺዛሶ ጊግሲዴስ። ኣሼሪ ሚስሌ ቱስ ኤሲዴስ፤ ሄሳካ ሳሎ ጾሊንቴታስካ ጎይኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አዋይ ህዝቅያስ ላልዳ፥ ቃ ጎይኖ በሳታ እ ዛረድ ኬፅስ፤ እስራኤለ ካዎይ አካብ ኦዳይሳዳ፥ ባኣለ ፆሳስ ያርሾ በሳታነ አሼራ ፆሰ ምስለታ መስ። ቃስ ሳሎ ፆልንቶታ ኡባ ጎይንስ፤ ኤንታና ሀጋዝስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya aaway Hizqiyaasi laallida, dhoqa goyinno bessata I zaaridi keexis; Isra7eele kawoy Akaabi oothidaysada, Ba7aale xoossaas yarsho bessatanne Asheera xoosse misileta medhis. Qassi salo xoolintota ubbaa goyinnis; entana haggaazis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቱ ሕዝቅያስ ያፈረሰውን የየኰረብታውን ማምለኪያ ስፍራ መልሶ ሠራ፤ የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ እንዳደረገው ሁሉ፣ እርሱም ለበኣል መሠዊያዎችን አቆመ፤ የአሼራንም ምስል ዐምድ ሠራ። እንዲሁም ለሰማይ ከዋክብት ሰራዊት ሁሉ ሰገደ፤ አመለካቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምናሴ አባቱ ሕዝቅያስ ደምስሶአቸው የነበሩትን የአሕዛብ መስገጃ ስፍራዎች እንደገና እንዲሠሩ አደረገ፤ የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ ባደረገውም ዐይነት ባዓል ተብሎ ለሚጠራው ባዕድ አምላክ መሠዊያዎችን፥ አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ምስልን ሠራ፤ የሰማይ ከዋክብትንም አመለከ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኣቦኡ ሕዝቅያስ ዘፍረሶ፥ ጣዖት ዘምልኹሉ በረኽቲ መሊሱ ሰርሖ፤ ንጣዖት በዓል ከዓ መሰውኢታት ኣቖመ፤ ከምቲ ኣክኣብ ንጉስ እስራኤል ዝገበሮ ድማ ሓወልቲ ጣዖት ኣስታሮት ገበረ፤ ንዅሎም ሰራዊት ሰማይ ከዓ ሰገደሎምን ኣገልገሎምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ ነቲ ኣቦኡ ህዝቅያስ ዘፍረሶ በረኽቲ መሊሱ ሰርሖ፡ ንበዓል ከኣ መሰውኢታት ኣቘመ፡ ከምቲ ኣከኣብ ንጉስ እስራኤል ዝገበሮ ድማ ኣስታርተ ገበረ፡ ንብዘለው ሰራዊት ሰማይ ከኣ ሰገደሎምን ኣገልገሎምን። |