2 Kings 21:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሞን ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ክልተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ድማ ክልተ ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ መሱለሜት ጓል ሃሩስ ካብ ዮትባ ትበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሞጽም በነገሠ ጊዜ ሃያ ሁለት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የዮጥባ ሰው የሐሩስ ልጅ ሚሱላም ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሞጽም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሁለት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የዮጥባ ሰው የሐሩስ ልጅ ሜሶላም ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሞን በይሁዳ በነገሠ ጊዜ፥ ዕድሜው ሀያ ሁለት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሁለት ዓመት ገዛ፤ እናቱም መሹሌሜት ተብላ የምትጠራ የያጥባ ከተማ ተወላጅ የሐሩጽ ልጅ ነበረች፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሞነ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ ላኣ፤ እ የሩሳላመን ላኡ ላይ ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ማሹለሜቶ፤ እዛ ያጽባ ካታማን ደእያ ሀሩጻ ናቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Amoone kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne laa"aa; I Yerusaalamen laa"u laytsaa kaateteedda. Aa daay suntsay Mashulemeeto; iza Yaas'iba kataman de'iyaa Haruus'a naatto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amooney kawotishin izas layththay 22; izi Yerusalaamen uttidi 2 layth haarides. Iza aaya Mesolamo geetettawus; iza Yaxiba dere as Haruse naa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሞኔይ ካዎቲሺን ኢዛስ ላይይ 22፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 2 ላይ ሃሪዴስ። ኢዛ ኣያ ሜሶላሞ ጌቴታዉስ፤ ኢዛ ያጺባ ዴሬ ኣስ ሃሩሴ ና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሞን ካዎትያ ዎደ፥ እያዉ ላይ ላታማነ ናምአ፤ እ የሩሳላመን ናምኡ ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ማሱላሞ፤ እያ ዮፅባ አድያ ሀሩሰ ናአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amooni kawotiya wode, iyaw laythi laatamanne nam7a; I Yerusalaamen nam7u laythi kawotis. Iya aaye sunthay Masulaamo; iya Yooxiba addiya Haruse na7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሞን ሲነግሥ ዕድሜው ሃያ ሁለት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሁለት ዓመት ገዛ፤ እናቱ ሜሶላም ትባላለች፤ እርሷም የዮጥባ አገር ሰው የሐሩስ ልጅ ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሞን በይሁዳ በነገሠ ጊዜ፥ ዕድሜው ኻያ ሁለት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሁለት ዓመት ገዛ፤ እናቱም መሹሌሜት ተብላ የምትጠራ የያጥባ ከተማ ተወላጅ የሐሩጽ ልጅ ነበረች፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሞፅ ክነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ክልተን ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ኽልተ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ሜሶላም እትበሃል ጓል ሓሩስ በዓልቲ ዮጥባ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሞን ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ክልተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ክልተ ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ መሹለመት እዩ፡ ንሳ ጓል ሓሩጽ ብዓል ዮጥባ እያ። |