2 Kings 21:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሞን ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ክልተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ድማ ክልተ ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ መሱለሜት ጓል ሃሩስ ካብ ዮትባ ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሞ​ጽም በነ​ገሠ ጊዜ ሃያ ሁለት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እና​ቱም የዮ​ጥባ ሰው የሐ​ሩስ ልጅ ሚሱ​ላም ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሞጽም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሁለት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የዮጥባ ሰው የሐሩስ ልጅ ሜሶላም ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሞን በይሁዳ በነገሠ ጊዜ፥ ዕድሜው ሀያ ሁለት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሁለት ዓመት ገዛ፤ እናቱም መሹሌሜት ተብላ የምትጠራ የያጥባ ከተማ ተወላጅ የሐሩጽ ልጅ ነበረች፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሞነ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ ላኣ፤ እ የሩሳላመን ላኡ ላይ ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ማሹለሜቶ፤ እዛ ያጽባ ካታማን ደእያ ሀሩጻ ናቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amoone kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne laa"aa; I Yerusaalamen laa"u laytsaa kaateteedda. Aa daay suntsay Mashulemeeto; iza Yaas'iba kataman de'iyaa Haruus'a naatto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amooney kawotishin izas layththay 22; izi Yerusalaamen uttidi 2 layth haarides. Iza aaya Mesolamo geetettawus; iza Yaxiba dere as Haruse naa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሞኔይ ካዎቲሺን ኢዛስ ላይይ 22፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 2 ላይ ሃሪዴስ። ኢዛ ኣያ ሜሶላሞ ጌቴታዉስ፤ ኢዛ ያጺባ ዴሬ ኣስ ሃሩሴ ና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሞን ካዎትያ ዎደ፥ እያዉ ላይ ላታማነ ናምአ፤ እ የሩሳላመን ናምኡ ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ማሱላሞ፤ እያ ዮፅባ አድያ ሀሩሰ ናአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amooni kawotiya wode, iyaw laythi laatamanne nam7a; I Yerusalaamen nam7u laythi kawotis. Iya aaye sunthay Masulaamo; iya Yooxiba addiya Haruse na7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሞን ሲነግሥ ዕድሜው ሃያ ሁለት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሁለት ዓመት ገዛ፤ እናቱ ሜሶላም ትባላለች፤ እርሷም የዮጥባ አገር ሰው የሐሩስ ልጅ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሞን በይሁዳ በነገሠ ጊዜ፥ ዕድሜው ኻያ ሁለት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሁለት ዓመት ገዛ፤ እናቱም መሹሌሜት ተብላ የምትጠራ የያጥባ ከተማ ተወላጅ የሐሩጽ ልጅ ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሞፅ ክነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ክልተን ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ኽልተ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ሜሶላም እትበሃል ጓል ሓሩስ በዓልቲ ዮጥባ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሞን ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ክልተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ክልተ ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ መሹለመት እዩ፡ ንሳ ጓል ሓሩጽ ብዓል ዮጥባ እያ።