2 Kings 21:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብታ ኣቦታቶም ካብ ግብጺ ዝወጹላ መዓልቲ ኣትሒዞም ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ፡ ኣብ ኣዒንተይ ሕማቕ ስለ ዝገበሩን የላገጹለይን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቶቻቸውን ከግብፅ ከአወጣኋቸው ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በፊቴ ክፉ ሠርተዋልና፥ አስቈጥተውኝማልና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቶቻቸው ከግብጽ ከወጡ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በፊቴ ክፉ ሠርተዋልና፥ አስቈጥተውኝማልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእነርሱም ላይ ይህን ሁሉ የማደርግበት ምክንያት የቀድሞ አባቶቻቸው ከግብጽ ከወጡበት ጊዜ አንሥቶ እስከ አሁን ድረስ ኃጢአት ሠርተው እኔን በማሳዘናቸውና ቁጣዬን በማነሣሣታቸው ነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ማይዛ አዎቱ ግብጼፐ ከሶደፐ ዶም፥ ሀቼ ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ ታ ስንን ኢታባ ኦዳ ድራዉነ ታና ሀንቀዳ ድራዉ፥ ታን ሀዋዳን ኦና’ ያጋይ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu mayza aawotuu Gibs'eppe kesoodeppe doommi, hachche gakkanaw, unttunttu ta sintsan iitabaa ootseedda dirawunne taana hank'k'etseedda diraw, taani hawaadan ootsana› yaagay» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani hessaththo ooththiza gaasoykka istti kase ba aawati Gibxeppe kezoosofe hanno gakkanaas istti ta sinththan iita ooso ooththidi tana hanqos denththeththida gishshassa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ሄሳ ኦዛ ጋሶይካ ኢስቲ ካሴ ባ ኣዋቲ ጊብጼፔ ኬዞሶፌ ሃኖ ጋካናስ ኢስቲ ታ ሲንን ኢታ ኦሶ ኦዲ ታና ሃንቆስ ዴንዳ ጊሻሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ማይዛት ግብፀፈ ከዮሶፐ ሀች ጋካናዉ፥ ኤንቲ ታ ስንን ኢታባ ኦዳ ግሾነ ታና ሀንቀዳ ግሾ፥ ታኒ ሀይሳ ኦና’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta mayzati Gibxefe keyoosope hachi gakanaw, enti ta sinthan iitabaa oothida gishonne tana hanqethida gisho, taani haysa oothana’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን የማደርገውም የቀድሞ አባቶቻቸው ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ አንሥቶ እስከ ዛሬ ድረስ በፊቴ ክፉ ድርጊት ስለ ፈጸሙና ለቍጣ ስላነሣሡኝ ነው።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእነርሱም ላይ ይህን ሁሉ የማደርግበት ምክንያት የቀድሞ አባቶቻቸው ከግብጽ ከወጡበት ጊዜ አንሥቶ እስከ አሁን ድረስ ኃጢአት ሠርተው እኔን በማሳዘናቸውና ቊጣዬን በማነሣሣታቸው ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ከዓ ኣብ ቅድመይ ክፉእ ስለ ዝገበሩን፥ ካብታ ኣቦታቶም ካብ ግብፂ ዝወፁላ መዓልቲ ጀሚሮም ክሳዕ ሎሚ መዓልቲ ስለ ዘቘጥዑንን እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኸኣ ኣብ ቅድመይ ክፋእ ሰል ዝገበሩን፡ ካብቲ ኣቦታቶም ካብ ግብጺ ዝወጹላ መዓልቲ ጀሚሮም ክሳዕ ሎሚ መዓልቲ ስለ ዘዀረዩንን እዩ። |