2 Kings 21:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ኣብ ልዕሊ የሩሳሌምን ይሁዳን ከምዚ ዝበለ መዓት የምጽእ ኣለኹ፡ ብዛዕባኡ ዚሰምዕ ዘበለ ዅሉ ኣእዛኑ ኪወግእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ የሚሰማውን ሁሉ ሁለቱ ጆሮቹን ጭው የሚያደርግ ክፉ ነገርን በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ላይ አመጣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የሚሰማውን ሁሉ ሁለቱ ጆሮቹ ጭው የሚያደርግ ክፉ ነገርን በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ላይ አመጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እኔ እግዚአብሔር በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ላይ የማመጣው በጣም ከባድ መቅሠፍት ይህ ነው፤ ስለ እርሱም የሚሰማ ሰው ሁሉ በድንጋጤ ጭው ይላል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጋይ፤ ‘ስስያ አሳ ኡባ ሀይዉ ኢትያ ባሻ ታን የሩሳላመ ቦላነ ይሁዳ ቦላ አሀና ሀናይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani Med'ina Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagay; ‹Sisiyaa asaa ubbaa haytsaw iitiyaa bashshaa taani Yerusaalame bollanne Yihudaa bolla ahana hanay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAA Isra7eele Xoossay siyidaade hayththas iitiza meto tani Yerusalaame bollanne Yuhuda bolla yeddana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ሲዪዳዴ ሃይስ ኢቲዛ ሜቶ ታኒ ዬሩሳላሜ ቦላኔ ዩሁዳ ቦላ ዬዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ሄኮ፥ ስእያ አሳ ኡባ ሀይስ ኢትያ ዮ የሩሳላመ ቦላነ ይሁዳ ቦላ ኤሀና ሀናይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees; ‘Heko, si7iya asa ubbaa haythas iitiya dhayo Yerusalaame bollanne Yihuda bolla ehana hanayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፤ ‘ለሚሰማ ሁሉ ጆሮዎቹ ጭው እንዲሉ የሚያደርግ ክፉ መከራ በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ላይ አመጣለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እኔ እግዚአብሔር በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ላይ የማመጣው በጣም ከባድ መቅሠፍት ይህ ነው፤ ስለ እርሱም የሚሰማ ሰው ሁሉ በድንጋጤ ጭው ይላል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ እንሆ፥ ንዝሰምዖ ዅሉ ዘስካሕክሕ፥ ኣብ ልዕሊ ኢየሩሳሌምን ይሁዳን ክፉእ ነገር ከምፅእ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንዝሰምዖ ዘበለ ኣብ ክልቲኤን እዝኑ ዱድ ክሳዕ ዚብሎ፡ ኣብ ልዕሊ የሩሳሌምን ይሁዳን ክፋእ ነገር ከምጽእ እየ። |