2 Kings 21:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምናሴ ንጉስ ይሁዳ ነዚ ፍንፉን ነገራት እዚ ገበረን ልዕሊ ዅሉ እቲ ኣሞራውያን ቅድሚኡ ዝገበርዎ ኽፍኣት ስለ ዝገበረን፡ ንይሁዳ ድማ ብጣኦታቱ ሓጢኣት ከም ዚገብር ገበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የይ​ሁዳ ንጉሥ ምናሴ ከእ​ርሱ በፊት የነ​በሩ አሞ​ራ​ው​ያን ከሠ​ሩት ሁሉ ይልቅ ይህን ክፉ ርኵ​ሰት አድ​ር​ጎ​አ​ልና፥ ይሁ​ዳ​ንም ደግሞ በጣ​ዖ​ታቱ አስ​ቶ​አ​ልና፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ይህን ርኵሰት አድርጎአልና፥ ከፊቱም የነበሩ አሞራውያን ከሠሩት ሁሉ ይልቅ ክፉ ሥራ ሠርቶአልና፥ ይሁዳንም ደግሞ በጣዖታቱ አስቶአልና
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ይህን ሁሉ አሳፋሪ ነገር አደረገ፤ ይኸውም ቀድሞ ከነዓናውያን ይፈጽሙት ከነበረው ሁሉ የከፋ ነው፤ በሠራቸውም ጣዖቶች የይሁዳን ሕዝብ ወደ ኃጢአት መራ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ይሁዳ ካቲ ምናሰ ሀ ቱና ኪታ ኦዳ፤ ባረፐ ካሰ ደኤዳ አሞረ አሳ ኡባ ናጋራፐካ አያ ኢታ ኦዳ፤ ይሁዳ አሳ ባረ መዳ ኤቃ ምስልያዉ ጎይንሲደ፥ ናጋራ ኦስሴዳ። እ ሄዋ ኦዳ ድራዉ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Yihudaa Kaatii Minaase ha tuna kiitaa ootseedda; bareppe kase de'eedda Amoore asaa ubbaa nagaraappekka aad'd'iyaa iitaa ootseedda; Yihudaa asaa bare med'd'eedda eek'aa misiliyaw goynnissiide, nagaraa oosisseedda. I hewaa ootseedda diraw,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Yuhuda kawo Minaasey hayssa shuunniza iita nagara ooththides; izi kase baappe kase diza Amoore dere asaappeka bollara iita ooththides. Yuhuda asaakka eeqatan baleththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ዩሁዳ ካዎ ሚናሴይ ሃይሳ ሹኒዛ ኢታ ናጋራ ኦዴስ፤ ኢዚ ካሴ ባፔ ካሴ ዲዛ ኣሞሬ ዴሬ ኣሳፔካ ቦላራ ኢታ ኦዴስ። ዩሁዳ ኣሳካ ኤቃታን ባሌዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ይሁዳ ካዎይ ምናሰይ ሀ ቱና ኦሱዋ ኦስ፤ ባፐ ካሰ ደእዳ አሞረ አሳ ኡባ ናጋራፐ አያ ኢታ ናጋራ ኦስ። ይሁዳ አሳ ባ መዳ ኤቃ ምስልያ ጎይንስድ፥ ናጋራ ኦስስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Yihuda kawoy Minaasey ha tuna oosuwa oothis; baape kase de7ida Amoore asa ubbaa nagaraape aadhiya iita nagara oothis. Yihuda asa ba medhida eeqa misiliya goyinnisidi, nagara oosisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ይህን ሁሉ አስጸያፊ ኀጢአት ሠርቷል፤ ከእርሱ በፊት ከነበሩት አሞራውያን ይልቅ ክፉ ድርጊት ፈጽሟል፤ ይሁዳንም በጣዖታቱ አስቷል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ይህን ሁሉ አሳፋሪ ነገር አደረገ፤ ይኸውም ቀድሞ ከነዓናውያን ይፈጽሙት ከነበረው ሁሉ የከፋ ነው፤ በሠራቸውም ጣዖቶች የይሁዳን ሕዝብ ወደ ኃጢአት መራ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ምናሴ ንጉስ ይሁዳ ዘፀይፍ ሓጢኣት ስለ ዝገበረን፥ ካብቲ እቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ኣሞራውያን ዝገበርዎ ዝኸፍአ ሓጢኣት ስለ ዝገበረን ንይሁዳ ድማ ብጣዖታቱ ስለ ዘሕጥኦምን፥
Amharic Tigrinya 2011 ምናሴ ንጉስ ይሁዳ እዚ ጽያፋት እዚ ስለ ዝገበረን፡ ካብቲ እቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ኣሞራውያን ዝገበርዎ ዚኸፍእ ስለ ዝገበረን፡ ንይሁዳ ድማ ብጣኦታቱ ስለ ዘሕጥኦም፡