2 Kings 21:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምናሴ ንጉስ ይሁዳ ነዚ ፍንፉን ነገራት እዚ ገበረን ልዕሊ ዅሉ እቲ ኣሞራውያን ቅድሚኡ ዝገበርዎ ኽፍኣት ስለ ዝገበረን፡ ንይሁዳ ድማ ብጣኦታቱ ሓጢኣት ከም ዚገብር ገበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ከእርሱ በፊት የነበሩ አሞራውያን ከሠሩት ሁሉ ይልቅ ይህን ክፉ ርኵሰት አድርጎአልና፥ ይሁዳንም ደግሞ በጣዖታቱ አስቶአልና፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ይህን ርኵሰት አድርጎአልና፥ ከፊቱም የነበሩ አሞራውያን ከሠሩት ሁሉ ይልቅ ክፉ ሥራ ሠርቶአልና፥ ይሁዳንም ደግሞ በጣዖታቱ አስቶአልና |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ይህን ሁሉ አሳፋሪ ነገር አደረገ፤ ይኸውም ቀድሞ ከነዓናውያን ይፈጽሙት ከነበረው ሁሉ የከፋ ነው፤ በሠራቸውም ጣዖቶች የይሁዳን ሕዝብ ወደ ኃጢአት መራ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ይሁዳ ካቲ ምናሰ ሀ ቱና ኪታ ኦዳ፤ ባረፐ ካሰ ደኤዳ አሞረ አሳ ኡባ ናጋራፐካ አያ ኢታ ኦዳ፤ ይሁዳ አሳ ባረ መዳ ኤቃ ምስልያዉ ጎይንሲደ፥ ናጋራ ኦስሴዳ። እ ሄዋ ኦዳ ድራዉ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Yihudaa Kaatii Minaase ha tuna kiitaa ootseedda; bareppe kase de'eedda Amoore asaa ubbaa nagaraappekka aad'd'iyaa iitaa ootseedda; Yihudaa asaa bare med'd'eedda eek'aa misiliyaw goynnissiide, nagaraa oosisseedda. I hewaa ootseedda diraw, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Yuhuda kawo Minaasey hayssa shuunniza iita nagara ooththides; izi kase baappe kase diza Amoore dere asaappeka bollara iita ooththides. Yuhuda asaakka eeqatan baleththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ዩሁዳ ካዎ ሚናሴይ ሃይሳ ሹኒዛ ኢታ ናጋራ ኦዴስ፤ ኢዚ ካሴ ባፔ ካሴ ዲዛ ኣሞሬ ዴሬ ኣሳፔካ ቦላራ ኢታ ኦዴስ። ዩሁዳ ኣሳካ ኤቃታን ባሌዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ይሁዳ ካዎይ ምናሰይ ሀ ቱና ኦሱዋ ኦስ፤ ባፐ ካሰ ደእዳ አሞረ አሳ ኡባ ናጋራፐ አያ ኢታ ናጋራ ኦስ። ይሁዳ አሳ ባ መዳ ኤቃ ምስልያ ጎይንስድ፥ ናጋራ ኦስስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Yihuda kawoy Minaasey ha tuna oosuwa oothis; baape kase de7ida Amoore asa ubbaa nagaraape aadhiya iita nagara oothis. Yihuda asa ba medhida eeqa misiliya goyinnisidi, nagara oosisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ይህን ሁሉ አስጸያፊ ኀጢአት ሠርቷል፤ ከእርሱ በፊት ከነበሩት አሞራውያን ይልቅ ክፉ ድርጊት ፈጽሟል፤ ይሁዳንም በጣዖታቱ አስቷል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የይሁዳ ንጉሥ ምናሴ ይህን ሁሉ አሳፋሪ ነገር አደረገ፤ ይኸውም ቀድሞ ከነዓናውያን ይፈጽሙት ከነበረው ሁሉ የከፋ ነው፤ በሠራቸውም ጣዖቶች የይሁዳን ሕዝብ ወደ ኃጢአት መራ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ምናሴ ንጉስ ይሁዳ ዘፀይፍ ሓጢኣት ስለ ዝገበረን፥ ካብቲ እቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ኣሞራውያን ዝገበርዎ ዝኸፍአ ሓጢኣት ስለ ዝገበረን ንይሁዳ ድማ ብጣዖታቱ ስለ ዘሕጥኦምን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምናሴ ንጉስ ይሁዳ እዚ ጽያፋት እዚ ስለ ዝገበረን፡ ካብቲ እቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ኣሞራውያን ዝገበርዎ ዚኸፍእ ስለ ዝገበረን፡ ንይሁዳ ድማ ብጣኦታቱ ስለ ዘሕጥኦም፡ |