2 Kings 21:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምናሴ ክነግስ ከሎ ወዲ ዓሰርተው ክልተ ዓመት ነበረ፡ ኣብ ኢየሩሳሌም ድማ ሓምሳን ሓሙሽተን ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ ሄፍዚባ ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምና​ሴም በነ​ገሠ ጊዜ ዐሥራ ሁለት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ኀምሳ አም​ስት ዓመት ነገሠ፤ የእ​ና​ቱም ስም ሐፍ​ሴባ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምናሴም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም አምሳ አምስት ዓመት ነገሠ፤ የእናቱ ስም ሐፍሴባ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምናሴ በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ሁለት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኀምሳ አምስት ዓመት ገዛ፤ እናቱም ሔፍጺባ ተብላ የምትጠራ ነበረች፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምናሰ ካተትያ ዎደ ላይይ አዉ ታማነ ላኣ፤ እ የሩሳላመን እሻታማነ እቼሹ ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ ሄፍጺቦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Minaase kaatetiyaa wode laytsay aw tammanne laa"aa; I Yerusaalamen ishatamanne ichcheshu laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay Hefis's'iibo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Minaasey kawotiza wode izas layththay 12; izi Yerusalaamen uttidi 55 layth haarides; iza aaya Hafeseebo geetettawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚናሴይ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 12፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 55 ላይ ሃሪዴስ፤ ኢዛ ኣያ ሃፌሴቦ ጌቴታዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምናሰይ ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ታማነ ናምአ፤ እ የሩሳላመን እሻታማነ እቻሹ ላይ ካዎትስ፤ እያ አየ ሱንይ ሄፍሴቦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Minaasey kawotiya wode iyaw laythi tammanne nam7a; I Yerusalaamen ishatammanne ichashu laythi kawotis; iya aaye sunthay Hefseebo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምናሴ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ሁለት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም አምሳ አምስት ዓመት ገዛ፤ እናቱም ሐፍሴባ ትባል ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምናሴ በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ሁለት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኀምሳ አምስት ዓመት ገዛ፤ እናቱም ሔፍጺባ ተብላ የምትጠራ ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምናሴ ኽነግስ እንተሎ ወዲ ዓሰርተ ኽልተ ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ሓምሳን ሓሙሽተን ዓመት ገዝአ። እኖኡ ሔፍሴባ ትበሃል ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ምናሴ ኺነግስ ከሎ ወዲ ዓሰርተው ክልተ ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ሓምሳን ሓሙሽተን ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ ሔፍጺባ እዩ።