2 Kings 20:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ዕድሜኹም ድማ ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመት ክውስኸልኩም እየ። ንዓኻን ነዛ ከተማን ድማ ካብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ከድሕነኩም እየ፤ ነዛ ኸተማ እዚኣ ምእንታይን ምእንቲ ዳዊት ባርያየይን ከዕቍባ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዕ​ድ​ሜ​ህም ላይ ዐሥራ አም​ስት ዓመት እጨ​ም​ራ​ለሁ፤ አን​ተ​ንና ይህ​ችን ከተማ ከአ​ሦር ንጉሥ እጅ እታ​ደ​ጋ​ለሁ፤ ስለ እኔ፥ ስለ ባሪ​ያ​ዬም ስለ ዳዊት ይህ​ችን ከተማ አጋ​ር​ዳ​ታ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዕድሜህም ላይ አሥራ አምስት ዓመት እጨምራለሁ፤ አንተንና ይህችን ከተማ ከአሦር ንጉሥ እጅ እታደጋለሁ፤ ስለ እኔም ስለ ባሪያዬም ስለ ዳዊት ይህችን ከተማ እጋርዳታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዕድሜህም ላይ ዐሥራ አምስት ዓመት እጨምርልሃለሁ፤ አንተንና ይህችን የኢየሩሳሌምን ከተማ ከአሦር ንጉሥ እጅ በመታደግ አድናለሁ፤ ስለ ክብሬና ለአገልጋዬ ለዳዊት ስለ ሰጠሁት የተስፋ ቃል ከተማይቱን በመከላከል እጠብቃታለሁ።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ላይ ቦላ ታን ነዉ ታማነ እቼሹ ላይ ጉጃና። ታን ኔናነ ሀ ካታማነ አሶረ ቢታ ካትያ ኩሽያፐ አሻና። ታን ታ ቦንቹዋ ድራዉነ ታ ቆማ ዳዊታ ድራዉ፥ ሀ ካታማዉ ኦለታደ አሻና” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne laytsaa bolla taani new tammanne ichcheshu laytsaa gujjana. Taani neenanne ha katamaanne Asoore biittaa kaatiyaa kushiyaappe ashshana. Taani ta bonchchuwaa dirawunne ta k'oomaa Daawita diraw, ha katamaw olettaade ashshana» yaagee› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta ne layththaa bolla 15 layth gujjana; nenanne hanno katamayo Asoore kawo kusheppe ashshana; tani ta gishshassinne ta aylle Dawite gishshas gaada hanno ha katamayo naagana› ga» giza qaalay yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኔ ላይ ቦላ 15 ላይ ጉጃና፤ ኔናኔ ሃኖ ካታማዮ ኣሶሬ ካዎ ኩሼፔ ኣሻና፤ ታኒ ታ ጊሻሲኔ ታ ኣይሌ ዳዊቴ ጊሻስ ጋዳ ሃኖ ሃ ካታማዮ ናጋና› ጋ» ጊዛ ቃላይ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ላይ ቦላ ታኒ ነዉ ታማነ እቻሹ ላይ ጉጃና። ታኒ ነናነ ሀ ካታማ አሶረ ካዋ ኩሸፐ አሻና። ታኒ ታ ቦንቹዋ ግሾነ ታ አይልያ ዳዊታ ግሾ፥ ሀ ካታማስ ኦለታዳ አሻና’ ያጌስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne laytha bolla taani new tammanne ichashu laythi gujana. Taani nenanne ha katamaa Asoore kawa kushepe ashshana. Taani ta bonchuwa gishonne ta aylliya Dawita gisho, ha katamaas oletada ashshana’ yaagees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዕድሜህ ላይ ዐሥራ አምስት ዓመት እጨምርልሃለሁ፤ አንተንና ይህችንም ከተማ ከአሦር ንጉሥ እጅ እታደጋለሁ፤ ስለ እኔ ስለ ራሴና ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊት ስል ይህችን ከተማ እከላከልላታለሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዕድሜህም ላይ ዐሥራ አምስት ዓመት እጨምርልሃለሁ፤ አንተንና ይህችን የኢየሩሳሌምን ከተማ ከአሦር ንጉሥ እጅ በመታደግ አድናለሁ፤ ስለ ክብሬና ለአገልጋዬ ለዳዊት ስለ ሰጠሁት የተስፋ ቃል ከተማይቱን በመከላከል እጠብቃታለሁ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ልዕሊ ዕድሜኻውን ዓሰርተ ሓሙሽተ ዓመት ወሲኸልካ ኣለኹ፤ ንኣኻን ነዛ ኸተማ እዚኣን ከዓ ኻብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ከድሕነኩም እየ፤ ነዛ ኸተማ እዚኣውን ምእንታይን ምእንቲ ባርያይ ዳዊትን ኢለ ኽከላኸለላ እየ’ ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ልዕሊ ዕድሜኻውን ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመት ወሲኸልካ ኣሎኹ፡ ንኣኻን ነዛ ኸተማ እዚኣን ከኣ ካብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ከድሕነኩም እየ፡ ነዛ ኸተማ እዚኣ ምእንታይን ምእንቲ ዳዊት ባርያይን ኢለ ኽከላኸለላ እየ።