2 Kings 20:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ህዝቅያስ ንኢሳይያስ፡ እቲ እተዛረብካዮ ቃል እግዚኣብሄር ሰናይ እዩ። ከምዚ ድማ በሎ፦ ኣብ ዘመነይ ሰላምን ሓቅን እንተሎ ጽቡቕ ኣይኰነን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቅ​ያ​ስም ኢሳ​ይ​ያ​ስን፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ና​ገ​ረው ቃል መል​ካም ነው። ደግ​ሞም በዘ​መኔ ሰላም ይሁን” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቅያስም ኢሳይያስን። የተናገርኸው የእግዚአብሔር ቃል መልካም ነው አለው። ደግሞም። በዘመኔ ሰላምና እውነት የሆነ እንደ ሆነ መልካም አይደለምን? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ ሕዝቅያስም በተለይ በእርሱ ዘመን በሰላም የመኖር ዋስትና እንዳለ ስለ ተረዳ “ከእግዚአብሔር ተልከህ የተናገርከኝ ቃል መልካም ነው” ሲል መለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህዝቂያሰ ዛሪደ፥ “ኔን ኦዴዳ መና ጎዳ ቃላይ ሎአ” ያጌዳ። አያዉ ጎፐ፥ ህዝቂያሰ፥ “ታን ደኤዳ ላይን ሳሩነ ዎፓይ ደአናዋ ግደኔ” ያጊደ ቆፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hizk'k'iyaase zaariide, «Neeni odeedda Med'ina Godaa k'aalay lo"a» yaageedda. Ayaw gooppe, Hizk'k'iyaase, «Taani de'eedda laytsan saruunne woppay de'anawaa gidennee» yaagiide k'oppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasikka, «Ne yootida GODAA qaalay lo7o» gides. Izi hessaththo giday, «Ta paxa diza wode taas saroteththinne woppay diikko hessafe guye ba dosaa hano» gi qoppida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂዝቂያሲካ፥ «ኔ ዮቲዳ ጎዳ ቃላይ ሎኦ» ጊዴስ። ኢዚ ሄሳ ጊዳይ፥ «ታ ፓጻ ዲዛ ዎዴ ታስ ሳሮቴኔ ዎፓይ ዲኮ ሄሳፌ ጉዬ ባ ዶሳ ሃኖ» ጊ ቆፒዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዝቅያስ ዛሪድ፥ “ኔኒ ኦድዳ ጎዳ ቃላይ ሎኦ” ያግስ። ህዝቅያስ፥ “ታኒ ደእዳ ላይን ሳሮይነ ዎፓተ ዳና ግደነ” ያግድ ቆፕስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasi zaaridi, “Neeni odida Godaa qaalay lo77o” yaagis. Hizqiyaasi, “Taani de7ida laythan saroynne wopatethi daana gidenne” yaagidi qopis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቅያስም፣ “የተናገርኸው የእግዚአብሔር ቃል መልካም ነው” ሲል መለሰ፤ “እኔ እስካለሁ ድረስ ሰላምና ጸጥታ ከተገኘ የሆነው ይሁን” ብሎ አስቧልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሕዝቅያስም በተለይ በእርሱ ዘመን በሰላም የመኖር ዋስትና እንዳለ ስለ ተረዳ “ከእግዚአብሔር ተልከህ የተናገርከኝ ቃል መልካም ነው” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዝቅያስ ድማ ንኢሳይያስ “ብዘመነይ ደኣ ሰላምን ህድኣትን ይኹን እምበር፥ ‘እዝ ዝተዛረብካዮ ቓል እግዚኣብሄር ሰናይ እዩ’ ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ህዝቅያስ ድማ ንኢሳይያስ፡ እዚ እተዛረብካዮ ቓል እግዚኣብሄር ጽቡቕ እዩ፡ በሎ። ወሲኹ ኸኣ፡ ከምኡ ደይኰነን፡ ብዘመነይሲ ሰላምን ህድኣትን ደኣ እንተ ዚህሉ፡ በለ።