2 Kings 20:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኣብ ቤትካ ዘሎን ኣቦታትካ ክሳዕ ሎሚ ዘዋህለልዎን ዘበለ ናብ ባቢሎን ዚውሰደሉ መዓልትታት ይመጽእ ኣሎ። ሓደ እኳ ኣይክተርፍን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ በቤትህ ያለው ሁሉ፥ አባቶችህም እስከ ዛሬ ያከማቹት ሁሉ ወደ ባቢሎን የሚፈልስበት ወራት ይመጣል፤ ምንም አይቀርም፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ በቤትህ ያለው ሁሉ፥ አባቶችህም እስከ ዛሬ ድረስ ያከማቹት ሁሉ ወደ ባቢሎን የሚፈልስበት ወራት ይመጣል፤ ምንም አይቀርም፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘የቀድሞ አባቶችህ እስከዚህች ቀን ያከማቹት በቤተ መንግሥትህ ያለው ሀብት ሁሉ ተጠራርጎ ወደ ባቢሎን የሚወስድበት ጊዜ ይመጣል፤ ምንም ነገር አይቀርም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፡ ‘ነ ካትያ ጎለን ደእያባይ ኡባባይነ ነ ማይዛ አዎቱ ሀቼ ጋካናዉ ሺሼዳባይ ኡባባይ ሙለ ኦሞደቲደ፥ ባብሎነ ጋድያ ባና ጋላሳቱ ያና፤ አፐ አያይነ አተና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee: ‹Ne kaatiyaa gollen de'iyaabay ubbabaynne ne mayza aawotuu hachche gakkanaw shiishsheeddabay ubbabay mule omoodettiide, Baabloone gadiyaa baana gallassatuu yaana; aappe ayaynne attena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, ‹Ne kawoteththa keeththan dizay ubbay kase ne aawati hanno gakkanaas shiishshiday ubbayka Baabiloone di7etti baana wodey yaanayssi attenna; issi miishshika attenna› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ ‹ኔ ካዎቴ ኬን ዲዛይ ኡባይ ካሴ ኔ ኣዋቲ ሃኖ ጋካናስ ሺሺዳይ ኡባይካ ባቢሎኔ ዲኤቲ ባና ዎዴይ ያናይሲ ኣቴና፤ ኢሲ ሚሺካ ኣቴና› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ሄኮ፥ ነ ጋን ደእያባ ኡባይነ ነ ማይዛት ሀች ጋካናዉ ሺሽዳባ ኡባይ ድኤትድ፥ ባብሎነ ቢታ ባና ጋላስ ያና፤ እያፐ አይብካ አተና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Heko, ne gadhon de7iyaba ubbaynne ne mayzati hachi gakanaw shiishidaba ubbay di7etidi, Babiloone biitta baana gallas yaana; iyape aybika attenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በቤተ መንግሥትህ ያለው ሁሉ አባቶችህም እስከ ዛሬ ድረስ ያከማቹት በሙሉ ወደ ባቢሎን የሚወሰድበት ጊዜ በርግጥ ይመጣል፤ አንዳች የሚቀር ነገር የለም ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘የቀድሞ አባቶችህ እስከዚህች ቀን ያከማቹት በቤተ መንግሥትህ ያለው ሀብት ሁሉ ተጠራርጎ ወደ ባቢሎን የሚወስድበት ጊዜ ይመጣል፤ ምንም ነገር አይቀርም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘እዝ ዅሉ ኣብ ቤትካ ዘሎ፥ ኣቦታትካውን ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ዘደለብዎን፥ ናብ ባቢሎን ዝውሰደሉ መዓልቲታት ይመፃ ኣለዋ፤ ሓደ ነገር እኳ ኣይተርፍን እዩ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኣብ ቤትካ ዘሎ ዂሉን፡ ኣቦታትካውን ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ዝደለብዎን ናብ ባቢሎን ዚውሰደሉ፡ እንሆ፡ መዓልትታት ይመጻ ኣለዋ፡ ገለ ነገር እኳ ኣይተርፍን፡ ይብል እግዚኣብሄር። |