2 Kings 20:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ኣብ ቤትካ ዘሎን ኣቦታትካ ክሳዕ ሎሚ ዘዋህለልዎን ዘበለ ናብ ባቢሎን ዚውሰደሉ መዓልትታት ይመጽእ ኣሎ። ሓደ እኳ ኣይክተርፍን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ በቤ​ትህ ያለው ሁሉ፥ አባ​ቶ​ች​ህም እስከ ዛሬ ያከ​ማ​ቹት ሁሉ ወደ ባቢ​ሎን የሚ​ፈ​ል​ስ​በት ወራት ይመ​ጣል፤ ምንም አይ​ቀ​ርም፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ በቤትህ ያለው ሁሉ፥ አባቶችህም እስከ ዛሬ ድረስ ያከማቹት ሁሉ ወደ ባቢሎን የሚፈልስበት ወራት ይመጣል፤ ምንም አይቀርም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘የቀድሞ አባቶችህ እስከዚህች ቀን ያከማቹት በቤተ መንግሥትህ ያለው ሀብት ሁሉ ተጠራርጎ ወደ ባቢሎን የሚወስድበት ጊዜ ይመጣል፤ ምንም ነገር አይቀርም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፡ ‘ነ ካትያ ጎለን ደእያባይ ኡባባይነ ነ ማይዛ አዎቱ ሀቼ ጋካናዉ ሺሼዳባይ ኡባባይ ሙለ ኦሞደቲደ፥ ባብሎነ ጋድያ ባና ጋላሳቱ ያና፤ አፐ አያይነ አተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee: ‹Ne kaatiyaa gollen de'iyaabay ubbabaynne ne mayza aawotuu hachche gakkanaw shiishsheeddabay ubbabay mule omoodettiide, Baabloone gadiyaa baana gallassatuu yaana; aappe ayaynne attena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, ‹Ne kawoteththa keeththan dizay ubbay kase ne aawati hanno gakkanaas shiishshiday ubbayka Baabiloone di7etti baana wodey yaanayssi attenna; issi miishshika attenna› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ ‹ኔ ካዎቴ ኬን ዲዛይ ኡባይ ካሴ ኔ ኣዋቲ ሃኖ ጋካናስ ሺሺዳይ ኡባይካ ባቢሎኔ ዲኤቲ ባና ዎዴይ ያናይሲ ኣቴና፤ ኢሲ ሚሺካ ኣቴና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ‘ሄኮ፥ ነ ጋን ደእያባ ኡባይነ ነ ማይዛት ሀች ጋካናዉ ሺሽዳባ ኡባይ ድኤትድ፥ ባብሎነ ቢታ ባና ጋላስ ያና፤ እያፐ አይብካ አተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ‘Heko, ne gadhon de7iyaba ubbaynne ne mayzati hachi gakanaw shiishidaba ubbay di7etidi, Babiloone biitta baana gallas yaana; iyape aybika attenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በቤተ መንግሥትህ ያለው ሁሉ አባቶችህም እስከ ዛሬ ድረስ ያከማቹት በሙሉ ወደ ባቢሎን የሚወሰድበት ጊዜ በርግጥ ይመጣል፤ አንዳች የሚቀር ነገር የለም ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘የቀድሞ አባቶችህ እስከዚህች ቀን ያከማቹት በቤተ መንግሥትህ ያለው ሀብት ሁሉ ተጠራርጎ ወደ ባቢሎን የሚወስድበት ጊዜ ይመጣል፤ ምንም ነገር አይቀርም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘እዝ ዅሉ ኣብ ቤትካ ዘሎ፥ ኣቦታትካውን ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ዘደለብዎን፥ ናብ ባቢሎን ዝውሰደሉ መዓልቲታት ይመፃ ኣለዋ፤ ሓደ ነገር እኳ ኣይተርፍን እዩ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኣብ ቤትካ ዘሎ ዂሉን፡ ኣቦታትካውን ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ዝደለብዎን ናብ ባቢሎን ዚውሰደሉ፡ እንሆ፡ መዓልትታት ይመጻ ኣለዋ፡ ገለ ነገር እኳ ኣይተርፍን፡ ይብል እግዚኣብሄር።