2 Kings 20:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኣብ ቤትካ እንታይ ርእዮም፧ ህዝቅያስ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ኣብ ቤተይ ዘሎ ዅሉ ርእዮም። ኣብ መንጎ ስንቀይ ዘየርኣኹዎ ነገር የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “ምን አዩ?” አለው ሕዝቅያስም፥ “በቤቴ ያለውን ሁሉ አይተዋል፤ በቤተ መዛግብቴም ካለው ያላሳየኋቸው የለም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። በቤትህ ያዩት ምንድር ነው? አለው፤ ሕዝቅያስም። በቤቴ ያለውን ሁሉ አይተዋል፤ በቤተ መዛግብቴ ካለው ያላሳየኋቸው የለም አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢሳይያስም “በቤተ መንግሥቱ ምን አዩ” ሲል ጠየቀው። ሕዝቅያስም “ሁሉን ነገር አይተዋል፤ በግምጃ ቤቱ ካለው ሀብት ሁሉ ለእነርሱ ያላሳየኋቸው አንድም ነገር የለም” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እሳያሰ ቃይካ፥ “ኡንቱንቱ ነ ሶን አያ አያ በኤድኖ?” ያጌዳ። ህዝቂያሰ፥ “ኡንቱንቱ ታ ሶን ደእያ ኡባባ በኤድኖ፤ ታ ሚሻ ምንጅያ ጎለን ደእያባፐ ታን ኡንቱንታ በሳቤናባይ አያይነ ባዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Isiyaasi k'aykka, «Unttunttu ne son ayaa ayaa be'eeddino?» yaageedda. Hizk'k'iyaase, «Unttunttu ta son de'iyaa ubbabaa be'eeddino; ta miishshaa minjjiyaa gollen de'iyaabaappe taani unttuntta bessabeennabay ayaynne baawa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nabezikka iza, «Ne kawoteththa keeththafe ay beydoo?» gi oychchides; Hizqiyaasikka izas, «Istti ta kawoteththa keeththan diza miish ubbaa be7ida; tani miish isttan woththiza keeththatappe ta bessontta ashshidasoy mulekka deenna» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቤዚካ ኢዛ፥ «ኔ ካዎቴ ኬፌ ኣይ ቤይዶ?» ጊ ኦይቺዴስ፤ ሂዝቂያሲካ ኢዛስ፥ «ኢስቲ ታ ካዎቴ ኬን ዲዛ ሚሽ ኡባ ቤይዳ፤ ታኒ ሚሽ ኢስታን ዎዛ ኬታፔ ታ ቤሶንታ ኣሺዳሶይ ሙሌካ ዴና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እሳያስ፥ “ኤንቲ ነ ሶን አይ አይ በእዶና?” ያግስ። ህዝቅያስ፥ “ኤንቲ ታ ጋን ደእያ ኡባ በእዶሶና፤ ታ ሻሎ ምንጅያ ኬን ደእያባፐ ታኒ ኤንታ በሳቦናባይ ባዋ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isayaasi, “Enti ne son ay ay be7idonaa?” yaagis. Hizqiyaasi, “Enti ta gadhon de7iya ubbaa be7idosona; ta shalo minjiya keethan de7iyabaape taani enta bessaboonabay baawa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነቢዩም፣ “በቤተ መንግሥትህ ምን ምን አዩ?” ሲል ጠየቀው። ሕዝቅያስም፣ “በቤተ መንግሥቴ ያለውን ሁሉ አይተዋል፤ በግምጃ ቤቶቼ ሳላሳያቸው የቀረ ምንም ነገር የለም” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢሳይያስም “በቤተ መንግሥቱ ምን አዩ” ሲል ጠየቀው። ሕዝቅያስም “ሁሉን ነገር አይተዋል፤ በግምጃ ቤቱ ካለው ሀብት ሁሉ ለእነርሱ ያላሳየኋቸው አንድም ነገር የለም” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢሳይያስ ከዓ “ኣብ ቤተ መንግስትኻኸ እንታይ ረአዩ?” ኢሉ ጠየቖ። ሕዝቅያስ ድማ “ኵሉ ኣብ ቤተ መንግስተይ ዘሎ ሪኦም እዮም፤ ኣብ መዛግብተይ ዘየርአኽዎም ነገር የለን” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ፡ ኣብ ቤትካኸ እንታይ ረኣዩ በለ። ህዝቅያስ ድማ፡ ኣብ ቤተይ ዘሎ ዂሉ ርእዮምዎ፡ ኣብ መዛግብተይ ዘየርኤኽዎም ነገር የልቦን፡ በለ። |