2 Kings 20:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ነብዪ ኢሳይያስ ናብ ንጉስ ህዝቅያስ መጺኡ፡ እዞም ሰባት እዚኣቶም እንታይ ኢሎም፧ ካበይከ መጺኦምካ? ህዝቅያስ ድማ፡ ካብ ርሑቕ ሃገር፡ ካብ ባቢሎን እዮም ዝመጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢዩ ኢሳይያስም ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ መጥቶ፥ “እነዚህ ሰዎች ምን አሉ? ከወዴትስ ወደ አንተ መጡ?” አለው። ሕዝቅያስም፥ “ከሩቅ ሀገር ከባቢሎን ወደ እኔ መጡ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነቢዩም ኢሳያሳ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ መጥቶ። እነዚህ ሰዎች ምን አሉ? ከወዴትስ መጡልህ? አለው። ሕዝቅያስም። ከሩቅ አገር ከባቢሎን መጡ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ ነቢዩ ኢሳይያስ ወደ ንጉሥ ሕዝቅያስ ሄዶ፥ “እነዚህ ሰዎች ከወዴት መጡ? ምንስ ነገሩህ?” ብሎ ጠየቀው። ሕዝቅያስም “እነርሱ የመጡት ባቢሎን ከሚባል ከሩቅ አገር ነው” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ትምቢትያ ኦድያ እሳያሰ ካትያ ህዝቂያሳኮ ዪደ፥ “ሀ አሳቱ ዋጌድኖ? ኡንቱንቱ ሀቃፐ ዬድኖ?” ያጊደ ኦቼዳ። ህዝቂያሰ፥ “ኡንቱንቱ ታኮ ሃኮ ጋድያፐ፥ ባብሎነፐ ዬድኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, timbbitiyaa odiyaa Isiyaasi Kaatiyaa Hizk'k'iyaasakko yiide, «Ha asatuu waageeddino? Unttunttu hak'appe yeeddino?» yaagiide oochcheedda. Hizk'k'iyaase, «Unttunttu taakko haakko gadiyaappe, Baablooneppe yeeddino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Isayaasi Hizqiyaasakko biidi, «Hayti asati awappe yidoo? Nees ay yootidoo?» gi oychchides. Hizqiyaasi, «Hayti haaho dere Baabilooneppe yida» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢሳያሲ ሂዝቂያሳኮ ቢዲ፥ «ሃይቲ ኣሳቲ ኣዋፔ ዪዶ? ኔስ ኣይ ዮቲዶ?» ጊ ኦይቺዴስ። ሂዝቂያሲ፥ «ሃይቲ ሃሆ ዴሬ ባቢሎኔፔ ዪዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናበይ እሳያስ ካዋ ህዝቅያሳኮ ብድ፥ “ሀ አሳት ዎይግዶና? ኤንቲ አዉፐ ይዶና?” ያግድ ኦይችስ። ህዝቅያስ፥ “ኤንቲ ታኮ ሃሆ ቢታፈ፥ ባብሎነፐ ይዶሶና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabey Isayaasi kawa Hizqiyaasako bidi, “Ha asati woygidona? Enti awupe yidona?” yaagidi oychis. Hizqiyaasi, “Enti taako haaho biittafe, Babiloonepe yidosona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ነቢዩ ኢሳይያስ ወደ ሕዝቅያስ ሄዶ፣ “እነዚያ ሰዎች ምን አሉህ? የመጡትስ ከወዴት ነው?” ሲል ጠየቀው። ሕዝቅያስም መልሶ፣ “የመጡት ከሩቅ አገር ከባቢሎን ነው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ ነቢዩ ኢሳይያስ ወደ ንጉሥ ሕዝቅያስ ሄዶ፥ “እነዚህ ሰዎች ከወዴት መጡ? ምንስ ነገሩህ?” ብሎ ጠየቀው። ሕዝቅያስም “እነርሱ የመጡት ባቢሎን ከሚባል ከሩቅ አገር ነው” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ነቢይ ኢሳይያስ ናብ ንጉስ ሕዝቅያስ መፂኡ “እዞም ሰባት እዚኣቶም ካበይ መፂኦም? እንታይከ ኢሎምኻ?” ኢሉ ጠየቖ። ሕዝቅያስ ድማ “ካብ ርሑቕ ሃገር፥ ካብ ባቢሎን ዝመፁ እዮም” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነብዪ ኢሳይያስ ናብ ንጉስ ህዝቅያስ መጺኡ፡ እዞም ሰባት እዚኣቶም እንታይ ኢሎምኻ ካበይከ መጺኦምኻ በሎ። ህዝቅያስ ድማ፡ ካብ ርሑቕ ሃገር፡ ካብ ባቢሎን ዝመጹ እዮም፡ በለ። |