2 Kings 20:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በቲ ግዜ እቲ፡ በሮዳግ-ቢላዳን ወዲ ባላዳን ንጉስ ባቢሎን፡ ህዝቅያስ ከም ዝሓመመ ስለ ዝሰምዐ፡ ናብ ህዝቅያስ ደብዳቤታትን ህያባትን ሰደደሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ወራት የባቢሎን ንጉሥ መሮዳህ ሕዝቅያስ እንደ ታመመ ሰምቶ ነበርና የበልዳንን ልጅ በልዳንን ከመጻሕፍትና እጅ መንሻ ጋር ወደ ሕዝቅያስ ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ወራት የባቢሎን ንጉሥ የባልዳን ልጅ መሮዳክ ባልዳን ሕዝቅያስ እንደ ታመመ ሰምቶ ነበርና ደብዳቤና እጅ መንሻ ወደ ሕዝቅያስ ላከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያኑ ጊዜ የባቢሎን ንጉሥ የባላዳን ልጅ መሮዳክ ባላዳን፥ ንጉሥ ሕዝቅያስ ታሞ የነበረ መሆኑን ሰማ፤ ስለዚህም ከገጸ በረከት ጋር ደብዳቤ ላከለት፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ባላዳና ናአይ፥ ባብሎነ ካቲ፥ ማሮዳክ ባላዳን ህዝቂያሰ ሀርጌዳዋ ስሴዳ ድራዉ፥ ዳብዳቢያነ እሞታ ህዝቂያሳዉ የዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Baladaana na'ay, Baabloone Kaatii, Marodaaki Baladaani Hizk'k'iyaase harggeeddawaa siseedda diraw, dabddaabbiyaanne imotaa Hizk'k'iyaasaw yeddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Baabiloone kawo Balidaane naa Marodoke-Baldaane Hizqiyaasi sakettidayssa siyida gishshas Hizqiyaasas dabdaabbenne imota yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ባቢሎኔ ካዎ ባልዳኔ ና ማሮዶኬ-ባልዳኔይ ሂዝቂያሲ ሳኬቲዳይሳ ሲዪዳ ጊሻስ ሂዝቂያሳስ ዳብዳቤኔ ኢሞታ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ባልዳና ናአይ፥ ባብሎነ ካዎይ፥ ማሮዳክ ባልዳን ህዝቅያስ ሀርግዳይሳ ስእዳ ግሾ፥ ዳብዳበነ እሞታ ህዝቅያሳስ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Baldaana na7ay, Babiloone kawoy, Marodaaki Baldaani Hizqiyaasi hargidaysa si7ida gisho, dabdaabenne imota Hizqiyaasas yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ የባቢሎን ንጉሥ የባልዳን ልጅ መሮዳክ ባልዳን የሕዝቅያስን መታመም ሰምቶ ስለ ነበር፣ ደብዳቤና ገጸ በረከት ለሕዝቅያስ ላከለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያኑ ጊዜ የባቢሎን ንጉሥ የባላዳን ልጅ መሮዳክ ባላዳን፥ ንጉሥ ሕዝቅያስ ታሞ የነበረ መሆኑን ሰማ፤ ስለዚህም ከገጸ በረከት ጋር ደብዳቤ ላከለት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ጊዜ እቱይ መሮዳክ ወዲ መሮዳክባልዳን፥ ንጉስ ባቢሎን፥ ሕዝቅያስ ከም ዝሓመመ ሰሚዑ ነበረ እሞ፥ መልእኽትን ገፀ በረኸትን ናብ ሕዝቅያስ ሰደደሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ጊዜ እቲ በሮዳክባላዳን ወዲ ባላዳን፡ ንጉስ ባቢሎን፡ ህዝቅያስ ከም ዝሐመመ ሰሚዑ ነበረ እሞ፡ ንህዝቅያስ ደብዳበን ገጽ በረኸትን ሰደደሉ። |