2 Kings 20:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በቲ ዘመን እቲ ህዝቅያስ ክሳዕ ሞት ሓመመ። ሽዑ ነቢይ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ናብኡ መጺኡ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ቤትካ ኣሰናድኦ። ክትመውት ኢኻ እሞ ኣይክትነብርን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ወራት ሕዝ​ቅ​ያስ ታመመ፤ ለሞ​ትም ደረሰ። ነቢ​ዩም የአ​ሞጽ ልጅ ኢሳ​ይ​ያስ ወደ እርሱ መጥቶ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ትሞ​ታ​ለህ እንጂ በሕ​ይ​ወት አት​ኖ​ር​ምና ቤት​ህን አስ​ተ​ካ​ክል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ወራት ሕዝቅያስ እስከ ሞት ድረስ ታመመ። ነቢዩም የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ወደ እርሱ መጥቶ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ትሞታለህ እንጂ በሕይወት አትኖርምና ቤትህን አስተካክል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ዘመን ንጉሥ ሕዝቅያስ በጠና ታሞ ለመሞት ተቃርቦ ነበር፤ የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ ሊጐበኘው ሄዶ “እግዚአብሔር ‘ከሕመምህ አትድንም፤ መሞትህም ስለማይቀር ሁሉን ነገር አስተካክል’ ብሎሃል” ሲል ነገረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ካቲ ህዝቂያሰ ሀርጊደ፥ ሀያና ማቴዳ። ያን ደእሽን አሞጻ ናአይ ትምቢትያ ኦድያ እሳያሰ አኮ ቢደ፥ “መና ጎዳይ ኔና፥ ‘ኔን ሀይቃሳፐ አትና ፓጻካ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ነ ጎልያ ጊግሳ’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Kaatii Hizk'k'iyaase harggiide, hayana mateedda. Yaan de'ishshin Amoos'a na'ay timbbitiyaa odiyaa Isiyaasi aakko biide, «Med'ina Goday neena, ‹Neeni hayk'k'aasappe attina pas'akka; hewaa diraw, ne golliyaa giigissa› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Hizqiyaasi daro sakettidi shemppo bolla dishin Amoxe naa nabe Isayaasi izakko biidi, «GODAY nena, ‹Ne hayqqana; ne hayssafe guye shemppora paxa de7akka. Hessa gishshas neso giigsa› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ሂዝቂያሲ ዳሮ ሳኬቲዲ ሼምፖ ቦላ ዲሺን ኣሞጼ ና ናቤ ኢሳያሲ ኢዛኮ ቢዲ፥ «ጎዳይ ኔና፥ ‹ኔ ሃይቃና፤ ኔ ሃይሳፌ ጉዬ ሼምፖራ ፓጻ ዴኣካ። ሄሳ ጊሻስ ኔሶ ጊጊሳ› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ካዎይ ህዝቅያስ ሀርግድ፥ ሀይቃናዉ ማትስ። አሞፀ ናአይ ናበይ እሳያስ እያኮ ብድ፥ “ጎዳይ፥ ‘ኔኒ ነ ሀርግያፈ ፓፃካ፤ ነ ሀይቃና፤ ሄሳ ግሾ፥ ነ ኬ ጊግሳ’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode kawoy Hizqiyaasi hargidi, hayqanaw matis. Amoxe na7ay nabey Isayaasi iyako bidi, “Goday, ‘Neeni ne hargiyafe paxaka; ne hayqana; hessa gisho, ne keetha giigisa’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ጊዜ ሕዝቅያስ በጠና ታምሞ ሊሞት ተቃርቦ ነበር። የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስም ወደ እርሱ ሄዶ፣ “ እግዚአብሔር ፣ ‘ትሞታለህ፤ ከእንግዲህ በሕይወት አትኖርምና ቤትህን አስተካክል’ ብሎሃል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ዘመን ንጉሥ ሕዝቅያስ በጠና ታሞ ለመሞት ተቃርቦ ነበር፤ የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ ሊጐበኘው ሄዶ “እግዚአብሔር ‘ከሕመምህ አትድንም፤ መሞትህም ስለማይቀር ሁሉን ነገር አስተካክል’ ብሎሃል” ሲል ነገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ጊዜ እቱይ ሕዝቅያስ ሓሚሙ ኽመውት ቀረበ። ነቢይ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ ድማ ናብኡ መፂኡ “ንስኻ ኽትመውት ኢኻ እምበር፥ ኣይትሓውን ኢኻ እሞ ቤትካ ኣመዓራሪ ይብል ኣሎ እግዚኣብሄር” ኢሉ ነገሮ።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ጊዜ እቲ ህዝቅያስ ንሞት ሐመመ። ነብዪ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ድማ ናብኡ መጺኡ በሎ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንስኻ ትመውት እምበር፡ ኣይትሐውን ኢኻ እሞ፡ ቤትካ ኣስተናብር።