2 Kings 19:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ትርሓካ ንጉስ ኩሽ ድማ፡ እንሆ፡ ምሳኻትኩም ኪዋጋእ ወጺኡ ኣሎ፡ ክብል ምስ ሰምዐ። ከም ብሓድሽ ናብ ህዝቅያስ ልኡኻት ሰደደ ከምዚ ክብሉ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “የኢትዮጵያ ንጉሥ ቲርሐቅ ሊወጋህ መጥቶአል” የሚል ወሬ በሰማ ጊዜ ተመልሶ ወደ ሕዝቅያስ መልእክተኞችን ላከ፤ እንዲህ ሲል፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። የኢትዮጵያ ንጉሥ ቲርሐቅ ሊወጋህ መጥቶአል የሚል ወሬ በሰማ ጊዜ ደግሞ ወደ ሕዝቅያስ መልእክተኞችን ላከ፥ እንዲህ ሲል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢትዮጵያ ንጉሥ በቲርሃቃ የሚመራ የግብጽ ሠራዊት እነርሱን ለመውጋት በመገሥገሥ ላይ መሆኑን አሦራውያን ሰሙ፤ ወዲያውኑ የአሦር ንጉሠ ነገሥት ወደ ሕዝቅያስ እንዲህ የሚል ደብዳቤ በመልእክተኞች እጅ ላከ፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሳናክሬመ፥ “ቶጵያ ካቲ ትርሃቅ ኔና ኦላናዉ ዬዳ” ያግያ ኦዱዋ ስሴዳ። ህዝቂያሳዉ ሀዋዳን ያጊደ ኪቴዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Sanaakireeme, «Top'p'iyaa Kaatii Tirihaak'i neena olanaw yeedda» yaagiyaa oduwaa siseedda. Hizk'k'iyaasaw hawaadan yaagiide kiitteedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Tophphiya dere yeleta gidida Gibxe kawo Tiraaqey iza olanaas yuussa bolla dizayssa Senakireemey siyides; hessa gishshas zaareththidi Hizqiyaasakko qasttanneta bolla dabdaabbe, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ቶጵያ ዴሬ ዬሌታ ጊዲዳ ጊብጼ ካዎ ቲራቄይ ኢዛ ኦላናስ ዩሳ ቦላ ዲዛይሳ ሴናኪሬሜይ ሲዪዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ዛሬዲ ሂዝቂያሳኮ ቃስታኔታ ቦላ ዳብዳቤ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሳናክሬም፥ “ሄኮ፥ ቶጰ ካዎይ ትርሃቅ ነና ኦላናዉ ይስ” ግያ ዎርያ ስእድ፥ ህዝቅያሳስ ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Sanakreemi, “Heko, Tophe kawoy Tirhaaqi nena olanaw yis” giya woriya si7idi, Hizqiyaasas haysada yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህም ጊዜ የግብፅ ንጉሥ ኢትዮጵያዊው ቲርሐቅ ሊወጋው በመገሥገሥ ላይ መሆኑን ሰናክሬም ሰማ፤ ስለዚህ ወደ ሕዝቅያስ እንደ ገና እንዲህ ሲል መልእክተኞች ላከ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኢትዮጵያ ንጉሥ በቲርሃቃ የሚመራ የግብጽ ሠራዊት እነርሱን ለመውጋት በመገሥገሥ ላይ መሆኑን አሦራውያን ሰሙ፤ ወዲያውኑ የአሦር ንጉሠ ነገሥት ወደ ሕዝቅያስ እንዲህ የሚል ደብዳቤ በመልእክተኞች እጅ ላከ፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰናክሬም ግና “ቲርሃቅ ንጉስ ኢትዮጵያ፥ ክወግአካ ወፂኡ ኣሎ” ዝብል ወረ ምስ ሰምዐ፥ መሊሱ ናብ ሕዝቅያስ ከምዙይ እናበለ ልኡኻት ሰደደ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ግና ብዛዕባ ቲርሃቃህ ንጉስ ኢትዮጵያ፡ እንሆ፡ ኪወግኣካ ወጺኡ ኣሎ፡ ኪብሉ ምስ ሰምዔ፡ መሊሱ ናብ ህዝቅያስ ከምዚ ኢሉ ልኡኻት ሰደደ፡ |