2 Kings 19:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምናልባት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንዅሉ እቲ ንጉስ ኣሶር ጐይታኡ ነቲ ህያው ኣምላኽ ኪጸርፎ ዝለኣኾ ራብሳከስ ኪሰምዖ ይኽእል እዩ። ነቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝሰምዖ ዘረባ ድማ ኪገንሖ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምና​ል​ባት በሕ​ያው አም​ላክ ላይ ይገ​ዳ​ደር ዘንድ ጌታው የአ​ሦር ንጉሥ የላ​ከ​ውን የራ​ፋ​ስ​ቂ​ስን ቃል ሁሉ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይሰማ እን​ደ​ሆነ፥ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ስለ ሰማው ቃል ይገ​ሥ​ጸው እንደ ሆነ፥ ስለ​ዚህ ለቀ​ረው ቅሬታ ጸልይ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምናልባት በሕያው አምላክ ላይ ይገዳደር ዘንድ ጌታው የአሦር ንጉሥ የላከውን የራፋስቂስን ቃል ሁሉ አምላካህ እግዚአብሔር ይሰማ እንደ ሆነ፥ አምላክህ እግዚአብሔርም ስለ ሰማው ቃል ይገሥጸው እንደ ሆነ፥ ስለዚህ ለቀረው ቅሬታ ጸልይ አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአሦር ንጉሠ ነገሥት ሕያው እግዚአብሔርን እንዲሰድብለት ከፍተኛ ባለሥልጣኑን ልኮአል፤ አምላክህ እግዚአብሔር ይህን ስድብ ሰምቶ ተሳዳቢውን ይቀጣ ይሆናል፤ ስለዚህ ከሕዝባችን መካከል በሕይወት ለተረፉት ሰዎች እባክህ ወደ እግዚአብሔር ጸልይ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ደኡዋ መና ጎዳ ሸቃናዳን፥ አ ጎዳይ፥ አሶረ ካቲ፥ ኪቴዳ ጋዳዋ ቃላ ኡባ መና ጎዳይ፥ ነ ጾሳይ ስሰናን አገና። ቃይ መና ጎዳይ፥ ነ ጾሳይ ሄ ስሴዳ ቦሪያ ቃላ ጋሱዋን አ ሙረናን አገና። ሄዋ ድራዉ፥ ኑ አሳ ግዶን ፓላህ አታናዋንቶ ዎሳ!’ ያጌ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) De'uwaa Med'ina Godaa shek'k'anaadan, Aa goday, Asoore kaatii, kiitteedda gadaawaa k'aalaa ubbaa Med'ina Goday, ne S'oossay sisennan aggena. K'ay Med'ina Goday, ne S'oossay he siseedda boriyaa k'aalaa gaasuwan Aa murennan aggenna. Hewaa diraw, nu asaa giddon palahi attanawanttoo woossa!› yaagee» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) De7o Xoossaa kawushshanaas ba goda Asoore kawoy yeddida gadawaa qaala ubbaaka GODAA ne Xoossay siyidaa gidana; izi siyida qaalaa gishshas GODAA ne Xoossay iza hanqana mala neni shemppora paxa diza asaas Xoossa woossarkkii!› gides» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴኦ ጾሳ ካዉሻናስ ባ ጎዳ ኣሶሬ ካዎይ ዬዲዳ ጋዳዋ ቃላ ኡባካ ጎዳ ኔ ጾሳይ ሲዪዳ ጊዳና፤ ኢዚ ሲዪዳ ቃላ ጊሻስ ጎዳ ኔ ጾሳይ ኢዛ ሃንቃና ማላ ኔኒ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ኣሳስ ጾሳ ዎሳርኪ!› ጊዴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ደኦ ፆሳ ጫያና መላ፥ እያ ጎዳይ፥ አሶረ ካዎይ፥ ኪትዳ ቶራ ሞጮና ቃላ ኡባ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ስኦና አገና። ቃስ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ሄ ስእዳ ቃላ ጋሶን እያ ሴሮና አገና። ሄሳ ግሾ፥ ኑ አሳ ግዶፈ ፓላህድ አትዳይሳታስ ዎሳ’ ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) De7o Xoossaa cayana mela, iya goday, Asoore kawoy, kiitida toora mocona qaala ubbaa, Goday ne Xoossay si7onna aggenna. Qassi Goday, ne Xoossay he si7ida qaala gaason iya seeronna aggenna. Hessa gisho, nu asaa giddofe palahidi attidaysatas woossa’ ” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕያው እግዚአብሔርን ያንቋሽሽ ዘንድ በጌታው በአሦር ንጉሥ የተላከውን የጦር አዛዡን ቃል ሁሉ እግዚአብሔር አምላክህ ሰምቶ ይሆናልና፣ ስለ ሰማውም ቃል እግዚአብሔር እንዲገሥጸው በሕይወት ስለ ተረፉት ወገኖቻችን እባክህ ጸልይ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአሦር ንጉሠ ነገሥት ሕያው እግዚአብሔርን እንዲሰድብለት ከፍተኛ ባለሥልጣኑን ልኮአል፤ አምላክህ እግዚአብሔር ይህን ስድብ ሰምቶ ተሳዳቢውን ይቀጣ ይሆናል፤ ስለዚህ ከሕዝባችን መካከል በሕይወት ለተረፉት ሰዎች እባክህ ወደ እግዚአብሔር ጸልይ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ኣሶር ንራፋስቂስ ልኢኹ እቲ ዅሉ ንህያው እግዚኣብሄር ዝፀረፎ ፀርፊ፥ ኣምላኽካ እግዚኣብሄር ሰሚዑ፥ ኣምላኽካ እግዚኣብሄርውን ስለ እቲ ዝሰምዖ ቓል እንተ ገሰፆ፥ ምእንቲ እዝ ተረፍ ፀሎት ግበር’ ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ምናልባሽ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዂሉ ዘረባ ራብሳቀ፡ እቲ ጐይታኡ ንጉስ ኣሶር ነቲ ህያው ኣምላኽ ከጸርፎ ኢሉ ዝለኣኾ ሰሚዕዎ እዩ እሞ፡ በቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝሰምዖ ዘረባ ኪቐጽዖ እዩ። እምበኣርሲ ምእንቲ እዚ ገና ተሪፉ ዘሎ ትርፎፍያ ጸሎት ኣዕርግ።