2 Kings 19:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቤት ኒስሮግ ኣምላኹ እናሰገደ ከሎ ድማ፡ ደቁ ኣድራሜሌክን ሳሬዘርን ብሰይፊ ስዒሮም ናብ ምድሪ ኣርመንያ ኣምለጡ። ወዱ ኤሳርሃዶን ድማ ኣብ ክንድኡ ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአምላኩም በሲድራክ ቤት ሲሰግድ ልጆቹ አድራሜሌክና ሶርሶር በሰይፍ ገደሉት፤ ወደ አራራትም ሀገር ኰበለሉ። ልጁም አስራዶን በእርሱ ፋንታ ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአምላኩም በናሳራክ ቤት ሲሰግድ ልጆቹ አደራሜሌክና ሳራሳር በሰይፍ ገደሉት፤ ወደ አራራትም አገር ኰበለሉ። ልጁም አስራዶን በእርሱ ፋንታ ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዕለታት በአንዱ ቀን ኒስሮክ በሚል ስም በሚጠራው ባዕድ አምላኩ ቤተ መቅደስ ውስጥ በስግደት ላይ እንዳለ፥ ከልጆቹ ሁለቱ በተለይ አድራሜሌክና ሣሬጼር ተብለው የሚጠሩት በሰይፍ ገደሉት፤ እነርሱም ወደ አራራት አምልጠው ሄዱ፤ በእርሱም እግር ተተክቶ ከልጆቹ አንዱ አስራዶ የተባለው ነገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ጋላስ ሳናክሬመ ባረ ጾሳ ንስሮካ ኤቃ ጎለን ጎይኒደ ደእሽን፥ አ ናናይ አድራመሌክነ ሳርኤጸር ማሻን አ ዎድኖ። አራራተ ግያ ጋድያ ባቃቴድኖ። አ ናአይ አሳርህ-ሀዶን አ ሳኣን ካዉቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti gallassi Sanaakireeme bare s'oossaa Nisirooka Eek'aa Gollen goynniidde de'ishshin, Aa naanay Adiraameleekinne Sar"ees'eri mashshaan Aa wod'eeddino. Araaraate giyaa gadiyaa bak'atteedino. Aa na'ay Asaarihi-Hadon Aa sa'aan kawuteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas Nisraake geetettiza ba eeqa xoossaa keeth gelidi izi heen goynnishin iza nayti Adiramelekeynne Sarsarey iza mashshan siifi wodhida; heeppe kessi ekkidi Araraate gakkanaas baqatida; iza naa Aseradooney izasohon kawotides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ጋላስ ኒስራኬ ጌቴቲዛ ባ ኤቃ ጾሳ ኬ ጌሊዲ ኢዚ ሄን ጎይኒሺን ኢዛ ናይቲ ኣዲራሜሌኬይኔ ሳርሳሬይ ኢዛ ማሻን ሲፊ ዎዳ፤ ሄፔ ኬሲ ኤኪዲ ኣራራቴ ጋካናስ ባቃቲዳ፤ ኢዛ ና ኣሴራዶኔይ ኢዛሶሆን ካዎቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ጋላስ ሳናክሬም ባ ፆሳ ናሳራካ ኤቃ ኬን ጎይንሽን፥ እያ ናይት አድራመለክነ ሳርሳር ማሻን እያ ዎድ፥ አራራተ ቢታ ባቃትዶሶና። እያ ናአይ አስራዶን እያ በሳን ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas Sanakreemi ba xoossaa Nasaraaka Eeqa Keethan goyinnishin, iya nayti Adramelekinne Sarsari mashshan iya wodhidi, Araraate biitta baqatidosona. Iya na7ay Asradooni iya bessan kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ቀንም ናሳራክ በተባለው አምላኩ ቤተ ጣዖት ገብቶ በመስገድ ላይ ሳለ፣ አድራሜሌክና ሳራሳር የተባሉ ልጆቹ በሰይፍ ገደሉት፤ ከዚያም አምልጠው ወደ አራራት ሸሹ። ልጁ አስራዶንም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዕለታት በአንዱ ቀን ኒስሮክ በሚል ስም በሚጠራው ባዕድ አምላኩ ቤተ መቅደስ ውስጥ በስግደት ላይ እንዳለ፥ ከልጆቹ ሁለቱ በተለይ አድራሜሌክና ሣሬጼር ተብለው የሚጠሩት በሰይፍ ገደሉት፤ እነርሱም ወደ አራራት አምልጠው ሄዱ፤ በእርሱም እግር ተተክቶ ከልጆቹ አንዱ አስራዶ የተባለው ነገሠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ መዓልቲ ሰናክሬም ኣብ ቤት ኣምልኹ ናሳራክ ክሰግድ እንተሎ፥ ደቁ ኣድራማሌክን ሳራሳን ብሰይፊ ቐተልዎ። ንሳቶም ድማ ናብ ሃገር ኣራራት ሃደሙ። ክንድኡ ኸዓ ወዱ ኣስራዶን ነገሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ንሱ ኣብ ቤት ኒስሮክ ኣምላኹ ኺሰግድ ከሎ፡ ደቁ ኣድራመለክን ሻሬጸርን ብሴፍ ቀተልዎ። ንሳቶም ድማ ናብ ሃገር ኣራራት ሀደሙ። ኣብ ክንዳኡ ኸኣ ወዱ ኤሳርሓዶን ነገሰ። |