2 Kings 19:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነዛ ኸተማ እዚኣ፡ ምእንታይን ምእንታ ዳዊት ባርያይን፡ ንምድሓን ክሕልዋ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ እኔም፥ ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊትም ይህችን ከተማ እጋርዳታለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ እኔም፥ ስለ ባሪያዬም ስለ ዳዊት ይህችን ከተማ አድናት ዘንድ እጋርዳታለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ራሴ ክብር እንዲሁም ለአገልጋዬ ለዳዊት ስለ ሰጠሁት የተስፋ ቃል ይህችን ከተማ እኔ ራሴ ተከላክዬ አድናታለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ታ ቦንቹዋ ድራዉነ ታ ቆማ ዳዊታ ድራዉ፥ ሀ ካታማ ቦሽሰናን አሻ አካና’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani ta bonchchuwaa dirawunne ta k'oomaa Daawita diraw, ha katamaa boshissenaan ashsha akkana› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta gishshassinne ta aylle Dawite gishshas gaada hanno katamayo tani gondalla ashshana› gees.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ጊሻሲኔ ታ ኣይሌ ዳዊቴ ጊሻስ ጋዳ ሃኖ ካታማዮ ታኒ ጎንዳላ ኣሻና› ጌስ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ታ ቦንቹዋ ግሾነ ታ አይልያ ዳዊታ ግሾ፥ ሀ ካታማ ተቃዳ አሻና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ta bonchuwa gishonne ta aylliya Dawita gisho, ha katama teqada ashshana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ስለ ራሴና ስለ ባሪያዬም ስለ ዳዊት ስል፣ ይህችን ከተማ አድናት ዘንድ እጋርዳታለሁ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ራሴ ክብር እንዲሁም ለአገልጋዬ ለዳዊት ስለ ሰጠሁት የተስፋ ቃል ይህችን ከተማ እኔ ራሴ ተከላክዬ አድናታለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ ነዛ ኸተማ እዚኣ ምእንቲ ስመይን ምእንቲ እቲ ዳዊት ባርያይን ኢለ ኽከላኸለላን ከድሕናን እየ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ድማ ነዛ ኸተማ እዚኣ ምእንታይን ምእንቲ ዳዊት ባርያይን ኢለ ኽከላኸለላን ኬድሕናን እየ። |