2 Kings 19:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ ዝመጸላ መገዲ፡ ናብዛ ኸተማ እዚኣ እምበር፡ ኪምለስ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በመ​ጣ​በት መን​ገድ በዚያ ይመ​ለ​ሳል እንጂ፥ ወደ​ዚ​ህ​ችም ከተማ አይ​ገ​ባም፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመጣበት መንገድ በዚያው ይመለሳል፥ ወደዚህችም ከተማ አይመጣም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ ወደዚህች ከተማ ሳይገባ በመጣበት መንገድ ተመልሶ ይሄዳል፤ ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሶረ ካቲ ባረ ዬዳ ኦግያና ጉየ ስማና፤ እ ሀ ካታማ ገለና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asoore kaatii bare yeedda ogiyaanna guyye simmana; I ha katamaa gelenna. Taani Med'ina Goday hawaa odaaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi ba yida ogera simmi baana; ha katamayo mulera simmi gelenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ባ ዪዳ ኦጌራ ሲሚ ባና፤ ሃ ካታማዮ ሙሌራ ሲሚ ጌሌና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሶረ ካዎይ ባ ይዳ ኦግያራ ጉየ ስማና፤ እ ሀ ካታማ ገለና። ታኒ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳስ።’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asoore kawoy ba yida ogiyara guye simmana; I ha katama gelenna. Taani Goday haysa odas.’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመጣበት መንገድ ተመልሶ ይሄዳል፤ ተመልሶ ይሄዳታል እንጂ ወደዚህች ከተማ ፈጽሞ አይገባም’ ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ ወደዚህች ከተማ ሳይገባ በመጣበት መንገድ ተመልሶ ይሄዳል፤ ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ በታ ዝመፀላ መንገዲ ኽምለስ እዩ እምበር፥ ነዛ ኸተማ እዚኣስ ኣይኣትዋን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ዝመጸላ መገዲ ይምለስ እምበር፡ ነዛ ኸተማ እዚኣስ ኣይኣትዋን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።